Telegram Web Link
ይገምቱ ይሸለሙ

የባርሴሎና እና ቪያሪያልን ጨዋታ ውጤት ገምተው በትክክል ላወቁ ሶስት ቤተሰቦቻችን የአንድ መቶ ብር ካርድ የምንሸልምዎ ይሆናል።

የውድድሩ ህጎች ምን ይመስላሉ ?

√ ተሳታፊዎች ግምቶቻቸውን ከዚህ ፖስት ስር ባለው የሀሳብ መስጫ ሳጥን #ብቻ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል።

√ ኤዲት የተደረጉ ምላሾች በፍፁም ተቀባይነት አይኖራቸውም።

√ ግምትዎን መላክ የሚቻለው እስከ 1:30 ሰዓት ብቻ ነው።

መልካም ዕድል !

@tikvahethsport    
የጦና ንቦቹ አመቱን በድል ጀምረዋል !

በኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ የ 2017 የውድድር ዘመን ወላይታ ድቻ ከኢትዮ ኤሌክትሪክ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 3ለ2 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችለዋል።

የጦና ንቦቹን የማሸነፊያ ግቦች ተስፋዬ መላኩ ፣ ካርሎስ ዳምጠው እና ጌታሁን ባፋ በራሱ ግብ ላይ ማስቆጠር ችለዋል።

ኢትዮ ኤሌክትሪክን ከሽንፈት ያልታደጉ ግቦች እዮብ ገ/ማርያም እና አቤል ሀብታሙ ከመረብ አሳርፈዋል።

ቀጣይ መርሐ ግብራቸው ምን ይመስላል ?

አርብ ⏩️  ኢትዮጵያ ቡና ከ ኢትዮ ኤሌክትሪክ

ቅዳሜ ⏩️ ድሬዳዋ ከተማ ከ ወላይታ ድቻ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
ከጨዋታው በፊት ምን ተባለ ?

በተንታኝነት እያገለገሉ የሚገኙ የቀድሞ ተጨዋቾች ከደቂቃዎች በኋላ በሚጀምረው የማንችስተር ሲቲ እና አርሰናል ጨዋታ ዙሪያ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።

ከእነዚህም መካከል :-

ኮሎ ቱሬ :- “ አሁን ላይ ማንችስተር ሲቲን ማሸነፍ የሚችለው ብቸኛው ክለብ አርሰናል ብቻ ነው።“

ፖል ሜርሰን :- “ እውነት ለመናገር አርሰናል ዛሬ ማንችስተር ሲቲን ማሸነፍ የሚችል አይመስለኝም።

ሮይ ኪን :- “ አርሰናል ከሰሞኑ ያሳየው እንቅስቃሴ ዛሬ ከማንችስተር ሲቲ ጋር በቂ አይሆንም።"

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
“ ለጨዋታው ዝግጁ ነን “ አርቴታ

የመድፈኞቹ ዋና አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ቡድናቸው ከደቂቃዎች በኋላ ለሚደረገው የማንችስተር ሲቲ ጨዋታ መጓጓቱን ገልጸዋል።

“ ለጨዋታው ዝግጁ ነን በደንብ መዘጋጀታችንን እናውቃለን ለጨዋታው ጓጉተናል “ ሲሉ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ከጨዋታው በፊት ተናግረዋል።

የማንችስተር ሲቲው አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ በበኩላቸው “ አርሰናል ጥሩ የሆኑት በመከላከል ብቻ አይደለም በመልሶ ማጥቃትም አስፈሪ ናቸው “ ብለዋል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
ተጀመረ

ማንችስተር ሲቲ 0-0 አርሰናል

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
#TikvahGoal

የጨዋታውን አጫጭር ቪዲዮች እና ጎሎች በጎል ቻናላችን መመልከት ይችላሉ።

የጎል ቻናላችን 👉 https://www.tg-me.com/+rbdEU4UaEdQxYWFk

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
8 ' ማንችስተር ሲቲ 1-0 አርሰናል

ሀላንድ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
18 ' ማንችስተር ሲቲ 1-0 አርሰናል

ሀላንድ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
21 ' ማንችስተር ሲቲ 1-1 አርሰናል

ሀላንድ ካላፊዮሪ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
26 ' ማንችስተር ሲቲ 1-1 አርሰናል

ሀላንድ                ካላፊዮሪ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
35 ' ማንችስተር ሲቲ 1-1 አርሰናል

ሀላንድ               ካላፊዮሪ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
41 ' ማንችስተር ሲቲ 1-1 አርሰናል

      ሀላንድ               ካላፊዮሪ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
45 ' ማንችስተር ሲቲ 1-2 አርሰናል

      ሀላንድ               ካላፊዮሪ
ጋብሬል

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
የእረፍት ሰዓት !

በሳምንቱ ተጠባቂ መርሐ ግብር አርሰናል ከማንችስተር ሲቲ ጋር እያደረጉ የሚገኙትን ጨዋታ 2ለ1 በሆነ ውጤት እየመሩ ወደ መልበሻ ቤት አምርተዋል።

የመድፈኞቹን የመሪነት ግቦች ካላፊዮሪ እና ጋብሬል ሲያስቆጥሩ ለማንችስተር ሲቲ ሀላንድ ከመረብ አሳርፏል።

🟨 የቢጫና ቀይ ካርድ የተመለከቱ ተጫዋቾች እነማን ናቸው ?

- በመጀመሪያው አጋማሽ በማንችስተር ሲቲ በኩል ኤደርሰን እና ሩበን ዲያስ እንዲሁም በአርሰናል በኩል ቶማስ ፓርቴ የማስጠንቀቂያ ካርድ ተመልክተዋል።

🟥 የመድፈኞቹ ተጨዋች ትሮሳርድ ቀይ ካርድ ተመልክቷል።

የጨዋታው የኳስ ቁጥጥር ምን ይመስላል ?

- በመጀመሪያው አጋማሽ ማንችስተር ሲቲ 66% - 34% የኳስ ቁጥጥር ብልጫ ነበራቸው።

የጨዋታውን አጫጭር ቪዲዮች እና ጎሎች በጎል ቻናላችን መመልከት ይችላሉ።

የጎል ቻናላችን 👉 https://www.tg-me.com/+rbdEU4UaEdQxYWFk

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
48 ' ማንችስተር ሲቲ 1-2 አርሰናል

      ሀላንድ               ካላፊዮሪ
                                     ጋብሬል

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
60 ' ማንችስተር ሲቲ 1-2 አርሰናል

      ሀላንድ               ካላፊዮሪ
                                     ጋብሬል

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
ሊያንድሮ ትሮሳርድ ለምን በቀይ ወጣ ?

የ አርሰናሉ የፊት መስመር ተጨዋች ሊያንድሮ ትሮሳርድ ሁለተኛ የቢጫ ካርድ " ቀይ ካርድ " የተመለከተው ጨዋታውን ለማዘግየት በመሞከር መሆኑን ሊጉ አሳውቋል።

ማይክል ኦሊቨር በበኩላቸው ሰባተኛ ቀይ ካርዳቸውን ለአርሰናል ተጨዋች መዘዋል።

ዋና ዳኛው ለአርሰናል ተጨዋቾች የመዘዙትን ሰባት ቀይ ካርዶች ያህል ለየትኛውም ክለብ ተጨዋቾች አልመዘዙም።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
70 ' ማንችስተር ሲቲ 1-2 አርሰናል

      ሀላንድ               ካላፊዮሪ
                                     ጋብሬል

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
ይገምቱ ይሸለሙ

የኢንተር ሚላን እና ኤሲ ሚላንን ጨዋታ ውጤት ገምተው በትክክል ላወቁ ሶስት ቤተሰቦቻችን የአንድ መቶ ብር ካርድ የምንሸልምዎ ይሆናል።

የውድድሩ ህጎች ምን ይመስላሉ ?

√ ተሳታፊዎች ግምቶቻቸውን ከዚህ ፖስት ስር ባለው የሀሳብ መስጫ ሳጥን #ብቻ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል።

√ ኤዲት የተደረጉ ምላሾች በፍፁም ተቀባይነት አይኖራቸውም።

√ ግምትዎን መላክ የሚቻለው እስከ 3:45 ሰዓት ብቻ ነው።

መልካም ዕድል !

@tikvahethsport    
2024/10/01 19:19:42
Back to Top
HTML Embed Code: