Telegram Web Link
Forwarded from HEY Online Market
iPhone 16 Promax
iPhone 16 Pro
iPhone 16 Plus
iPhone 16
Available Now!

0925927457 @eBRO4
0953964175 @heymobile
@heyonlinemarket
ተጠባቂ የዛሬ መርሐ ግብሮች !

10:00 ብራይተን ከ ኖቲንግሀም ፎረስት

10:00 ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከ ወላይታ ድቻ

10:30 ባየር ሌቨርኩሰን ከ ዎልፍስበርግ

12:30 ማንችስተር ሲቲ ከ አርሰናል

1:00 ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ፋሲል ከነማ

1:30 ቪያሪያል ከ ባርሴሎና

3:45 ኢንተር ሚላን ከ ኤሲ ሚላን

3:45 ሊዮን ከ ማርሴይ

🔴 የዛሬው የይግምቱ ሽልማታችን የማንችስተር ሲቲ ከ አርሰናል ፣ ባርሴሎና እና ኢንተር ሚላን ጨዋታዎች ናቸው።

🔴 የዛሬ ሶስት ሽልማቶቻችን 11:00 ፣ 12:00 ፣ 2:15 ሰዓት ላይ ወደ ቤተሰቦቻችን የሚደርሱ ይሆናል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
አሸናፊዎች ተለይተዋል።

የሪያል ማድሪድ እና እስፓኞልን ጨዋታ ትክክለኛ ምላሽ ቀድመው የሰጡት ከስር የተገለፁት የቤተሰባችን አባላት ናቸው።

ትክክለኛ ምላሽ የሰጡትን በመፈለጉ ሂደት የተዘለለ እና ያልታየ ካለ ማሳወቅ ይቻላል። Edit የተደረገ መልስ ተቀባይነት አይኖረውም።

ስጦታ የሚበረከትላቸው ቀድመው የመለሱ ሶስት አሸናፊዎች ብቻ ናቸው።

1️⃣ኛ Yesl.D
2️⃣ኛ Mac Alister
3️⃣@Gunne_rs

@tikvahethsport
“ 0ለ0 የምትወጣው ተጋጣሚህ ሲበልጥህ ነው “ ጋርዲዮላ

የማንችስተር ሲቲው ዋና አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ ቡድናቸውን “ ስራን ወደ ውጤት መቀየር የሚችል ነው “ ሲሉ ገልጸዋል።

ማንችስተር ሲቲ በአለም ላይ የተዋጣለት ቡድን ነው በማለት የተናገሩት አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ “ እኛ የሰራነውን ወደ ውጤት መቀየር የምንችል ቡድን ነን “ ብለዋል።

“ 0ለ0 የምትወጣው ደካማ ሆነህ ስትጫወት ወይም ተጋጣሚህ ሲበልጥህ ነው “ ያሉት አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ እኔ ለ 0ለ0 እንደማልጫወት አርቴታ ያውቃል እሱም እንደማይጫወት አውቃለሁ “ ሲሉ ተናግረዋል።

ጨዋታዎችን የማደርገው ለመዝናናት ሳይሆን ለማሸነፍ እና ገንዘብ ለማግኘት ነው ሲሉ አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ ተናግረዋል።

“ ሁለት ሪኮ ሌዊስ ቢኖረኝ ጥሩ ነበር አንዱ ትንሽ ረዘም ያለ ቢሆን ነገርግን ምን ላድርግ ጉዳዩ የእናት እና አባቱ ነው።“ ጋርዲዮላ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
“ ወደዛ ሄደን ለማሸነፍ ዝግጁ ነን “ ዴክላን ራይስ

የመድፈኞቹ የመሐል ሜዳ ተጨዋች ዴክላን ራይስ አርሰናል ዛሬ ከማንችስተር ሲቲ ጋር የሚያደርገው ጨዋታ ከባድ እንደሚሆን ገልጿል።

“ ከባድ ጨዋታ ይሆናል “ ያለው ዴክላን ራይስ ምን ይዘው እንደሚመጡ እናውቃለን በምናደርገው ነገር እና እያደረግን ባለነው ነገር እምነት አለን በማለት ተናግሯል።

ዴክላን ራይስ አክሎም ቡድናቸው በኢትሀድ ስታዲየም በተጋጣሚው ላይ የበላይነቱን ወስዶ ለማሸነፍ ዝግጁ መሆኑን ገልጿል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
ኢንተር ሚያሚ ተቃውሞ ገጥሞታል !

የአሜሪካ ሜጀር ሊግ ሶከሩ ክለብ ኢንተር ሚያሚ ትላንት ከኒውዮርክ ሲቲ ጋር አቻ በተለያዩበት ጨዋታ የቡድን ባሳቸው በተቃራኒ ደጋፊ ተቃውሞ ሲገጥመው ነበር።

የሊዮኔል ሜሲው ቡድን ኢንተር ሚያሚ ከሜዳው ውጪ ጨዋታውን ሲያደርግ ለመጀመሪያ ጊዜ በተጋጣሚው ደጋፊዎች ተቃውሞዎች ገጥመውታል።

በጨዋታው ኒውዮርክ ሲቲ ከፍተኛ የሆነ የተመልካች ቁጥር ማስመዝገቡን አሳውቋል።

ኢንተር ሚያሚ በጨዋታው በመጨረሻ ደቂቃ በተቆጠረበት ግብ 1ለ1 ለመለያየት መገደዱ ይታወሳል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
“ ባለፈው አመት ሀላንድን ማቆም ችለናል “ ሳሊባ

የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል የኋላ መስመር ተጨዋች ዊሊያም ሳሊባ የማንችስተር ሲቲው አጥቂ ኤርሊንግ ሀላንድ አሰቸጋሪ አጥቂ መሆኑን ገልጿል።

"ኤርሊንግ ሀላንድ በጣም ጥሩ ተጨዋች ነው አለም ላይ ካሉ ምርጥ የፊት መስመር አጥቂዎች አንዱ ነው።"ሲል ዊሊያም ሳሊባ ተናግሯል።

“ ከሀላንድ ጋር መጫወት አስቸጋሪ ነው ነገርግን ባለፈው አመት እሱ ግብ እንዳያስቆጥር ለመከላከል የቻልነውን ሁሉ አድርገናል እናም አልተሳካለትም።“ ሳሊባ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
“ ሁሉም ሰው ሲቲ እንዲወርድ ይፈልጋል “ ጋርዲዮላ

የማንችስተር ሲቲው ዋና አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ በዚህ በሰለጠነ ዘመን ሁሉም ሰው እኛ እንድንወርድ እየጠየቀ ነው በማለት ተናግረዋል።

“ ለቡድኔ መከላከል እፈልጋለሁ “ ያሉት አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ " በዚህ በሰለጠነ ዘመን ሁሉም ሰው እኛ እንድንወርድ እና ከምድረ ገፅ እንድንጠፋ ይፈልጋል " በማለት ቅሬታቸውን ገልጸዋል።

" አሰልጣኝ መሆን የምትፈልግ ከሆነ የእኔን የአሰልጣኝ ቡድን ተቀላቀል ያን ጊዜ ምናልባት ምርጥ ቡድን የማሰልጠን እድል ታገኛለህ።" ጋርዲዮላ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
ኢትሃድ የሳምንቱን ታላቅ ጨዋታ ያስተናግዳል

ሁለቱም ክለቦች ያለወሳኝ ተጫዋቾቻቸው የሳምንቱን ፈታኝ ጨዋታ ያደርጋሉ።
ሲቲ ያለ ዴብርዩነ፣ አርሰናል ያለ ኦዴጋርድ።
በጨዋታው ማን የበላይ ሆኖ ይጨርሳል?

ከፍ በተደረጉ ኦዶች የጨዋታውን አሸናፊ ይገምቱ!
አሁኑኑ ለመወራረድ ሊንኩን ይጫኑ https://shorturl.at/bmqEp
ቤቲካ የአሸናፊዎች ቤት!
⚡️ በዕለታዊ የዳታ ጥቅሎች ቀኑን ሙሉ ፈታ እንበል! 🥳

በM-PESA ላይ ስንገዛ ሁሉም ቅናሽ አላቸው!

በልዩ ልዩ አማራጮች የቀረበልንን የሳፋሪኮም የኢንተርኔት ጥቅል የM-PESA Appን በመጠቀም አሁኑኑ እንግዛ! በፈጣን ዳታ እንንበሽበሽ!

🔗የM-PESA ሳፋሪኮም መተግበሪያ በዚህ ሊንክ እናዉርድ:
https://play.google.com/store/apps/details?id=et.safaricom.mpesa.lifestyle

የቴሌግራም ቦታችንን
https://www.tg-me.com/official_safaricomet_bot በመጠቀም የአየር ሰዓት ወይንም ልዩ ልዩ ጥቅሎችን እንግዛ!

ስለ አገልግሎታችን ማንኛውንም ጥያቄ ወይም መረጃ በቴሌግራም ቻናላችን
https://www.tg-me.com/Safaricom_Ethiopia_PLC 24/7 ማግኘት ይቻላል!

#MPESASafaricom
#SafaricomEthiopia
#1wedefit
#Furtheraheadtogether
“ ትልቅ ዋንጫዎችን ማሸነፍ መጀመር አለብን “ አርቴታ

የመድፈኞቹ ዋና አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ቡድናቸው በቀጣይ ትልቅ ዋንጫዎችን ማሸነፍ እንዳለበት ገልፀዋል።

ቡድናቸው ወደ ስኬት እጅግ እየቀረበ ስለመሆኑ እርግጠኛ መሆናቸውን የገለፁት ሚኬል አርቴታ “ በፕርሚየር ሊጉ ታሪክ ምርጡን ቡድን እየተፎካከርን ነው አሁንም ግን ብዙ መስራት ያለብን ነገር አለ።“ ብለዋል።

“ አሁን ትልቅ ዋንጫዎችን ማሸነፍ መጀመር አለብን ወጥነት ማሳየት አለብን ሊሻሻሉ የሚገባቸው ቦታዎችም አሉን “ ሲሉ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ተናግረዋል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
የሮማ ስራ አስፈፃሚ ከሀላፊነት ለቀቀች !

የጣልያን ሴርያው ክለብ ሮማ ዋና ስራ አስፈፃሚ ሊና ሶሎኮ ከክለቡ ሀላፊነቷ በፍቃዷ መልቀቋን ክለቡ ይፋ አድርጓል።

ሀላፊዋ ስራዋን ለመልቀቅ የወሰነችው የአሰልጣኝ ዳንኤል ዲ ሮሲን መሰናበት ተከትሎ ከሮማ ደጋፊዎች ማስፈራሪያ ደርሷት መሆኑ ተገልጿል።

በተጨማሪም በአሁን ሰዓት እሷ እና ልጆቿ በፖሊስ ጥበቃ እየተደረገላቸው መሆኑ ተነግሯል።

ሮማ ከቀናት በፊት ዳንኤል ዲ ሮሲን በማሰናበት አሰልጣኝ ኢቫን ጁሪችን በሀላፊነት መሾሙ አይዘነጋም።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
“ አርሰናል ለአቻ የሚጫወት ይመስለኛል “ ጄሚ ጋራገር

የቀድሞ የሊቨርፑል ተጨዋች ጄሚ ካራገር አርሰናል ዛሬ ከማንችስተር ሲቲ ጋር በሚያደርገው ጨዋታ ለአቻ የሚጫወት ይመስለኛል በማለት ተናግሯል።

" አርሰናል ዛሬ አቻ ለመውጣት የሚጫወቱ ይመስለኛል ኢትሀድ ስታዲየም ላይ ነጥብ ይዘው ከወጡ የሚደሰቱ ይመስለኛል።" ሲል ጄሚ ጋራገር አስተያየቱን ሰጥቷል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
ይገምቱ ይሸለሙ

የማንችስተር ሲቲ እና አርሰናልን ጨዋታ ውጤት ገምተው በትክክል ላወቁ ሶስት ቤተሰቦቻችን የአንድ መቶ ብር ካርድ የምንሸልምዎ ይሆናል።

የውድድሩ ህጎች ምን ይመስላሉ ?

√ ተሳታፊዎች ግምቶቻቸውን ከዚህ ፖስት ስር ባለው የሀሳብ መስጫ ሳጥን #ብቻ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል።

√ ኤዲት የተደረጉ ምላሾች በፍፁም ተቀባይነት አይኖራቸውም።

√ ግምትዎን መላክ የሚቻለው እስከ 12:30 ሰዓት ብቻ ነው።

መልካም ዕድል !

@tikvahethsport    
Forwarded from WANAW SPORT
🎁 #ይገምቱ፣ ዛሬም #ይሸለሙ!

🏆  በዛሬው ምሽት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 5ኛ ሳምንት ተጠባቂ ፍልሚያ ማን ያሸንፋል?

⚽️ ማንቺስተር ሲቲ
ወይስ አርሰናል ⚽️

💬 ግምትዎን #በገፃችን ኮሜንት ላይ ብቻ ያስቀምጡልን!

⚠️ የውድድሩ ህጎች፦
👉🏾 የጨዋታውን አሸናፊ ክለብ እስከ የግብ መጠኑ #በትክክል ቀድመው የሚገምቱ #2 ተከታታዮቻችን የዋናውን ማልያዎች ይሸለማሉ።
👉🏾 የዋናውን ማህበራዊ ገፆች መከተል፣ መወዳጀትና ማጋራት ይጠበቅቦታል።
👉🏾 የተስተካከሉና ተደጋጋሚ መልሶች በፍፁም ተቀባይነት የላቸውም።
👉🏾 አንድ ተሳታፊ ከሁለት ጊዜ በላይ አይሸለምም፡፡

Instagram | Facebook | TikTok

🏅 ዋናው ወደፊት...

@wanawsportwear
የጨዋታ አሰላለፍ !

12:30 ማንችስተር ሲቲ ከ አርሰናል

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
“ የዴብሮይን ጉዳት ከባድ አይደለም “ ጋርዲዮላ

የማንችስተር ሲቲው ወሳኝ ተጨዋች ኬቨን ዴብሮይን በጉዳት ምክንያት ከዛሬው የአርሰናል ጨዋታ ውጪ ሆኗል።

ኬቨን ዴብሮይን ያጋጠመው ጉዳት “ ከባድ አይደለም “ ሲሉ የማንችስተር ሲቲው ዋና አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ ተናግረዋል

“ ሚኬል አርቴታን የአርሰናል ተጨዋቾች እና ደጋፊዎችን እንኳን ደህና መጣችሁ ማለት እፈልጋለሁ “ ሲሉ አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ አያይዘው ተናግረዋል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
2024/10/01 22:29:54
Back to Top
HTML Embed Code: