Telegram Web Link
33'

ሊቨርፑል 2-0 በርንማውዝ

ድያዝ

ቶተንሀም 2-1 ብሬንትፎርድ

ሶላንኬ               ምቤሞ

ፉልሀም 2-0 ኒውካስል ዩናይትድ

ሄሚኔዝ
ስሚዝ ሮው

ሌስተር 0-1 ኤቨርተን

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
37'

ሊቨርፑል 3-0 በርንማውዝ

ድያዝ
ኑኔዝ

ቶተንሀም 2-1 ብሬንትፎርድ

ሶላንኬ               ምቤሞ
ጆንሰን

ፉልሀም 2-0 ኒውካስል ዩናይትድ

ሄሚኔዝ
ስሚዝ ሮው

ሌስተር 0-1 ኤቨርተን

ንድያዬ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
እረፍት

ሊቨርፑል 3-0 በርንማውዝ

ድያዝ
ኑኔዝ

ቶተንሀም 2-1 ብሬንትፎርድ

ሶላንኬ               ምቤሞ
ጆንሰን

ፉልሀም 2-0 ኒውካስል ዩናይትድ

ሄሚኔዝ
ስሚዝ ሮው

ሌስተር 0-1 ኤቨርተን
   
               ንድያዬ

አስቶን ቪላ 0-1 ዎልቭስ

ኩንሀ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
ይገምቱ ይሸለሙ

የማንችስተር ዩናይትድ እና ክሪስታል ፓላስን ጨዋታ ውጤት ገምተው በትክክል ላወቁ ሶስት ቤተሰቦቻችን የአንድ መቶ ብር ካርድ የምንሸልምዎ ይሆናል።

የውድድሩ ህጎች ምን ይመስላሉ ?

√ ተሳታፊዎች ግምቶቻቸውን ከዚህ ፖስት ስር ባለው የሀሳብ መስጫ ሳጥን #ብቻ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል።

√ ኤዲት የተደረጉ ምላሾች በፍፁም ተቀባይነት አይኖራቸውም።

√ ግምትዎን መላክ የሚቻለው እስከ 1:30 ሰዓት ብቻ ነው።

መልካም ዕድል !

@tikvahethsport    
50 '

ሊቨርፑል 3-0 በርንማውዝ

ድያዝ
ኑኔዝ

ቶተንሀም 2-1 ብሬንትፎርድ

ሶላንኬ               ምቤሞ
ጆንሰን

ፉልሀም 2-1 ኒውካስል ዩናይትድ

ሄሚኔዝ ባርንስ
ስሚዝ ሮው

ሌስተር 0-1 ኤቨርተን
   
               ንድያዬ

አስቶን ቪላ 0-1 ዎልቭስ

               ኩንሀ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
የጨዋታ አሰላለፍ !

1:30 ክሪስታል ፓላስ ከ ማንችስተር ዩናይትድ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
ባየር ሙኒክ በሰፊ የግብ ልዩነት አሸንፏል !

በጀርመን ቡንደስሊጋ የአራተኛ ሳምንት መርሐ ግብር ባየር ሙኒክ ከወርደር ብሬመን ጋር ያደረገውን ጨዋታ 5ለ0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።

የባየር ሙኒክን የማሸነፊያ ግቦች ኦሊሴ 2x ፣ ሀሪ ኬን ፣ ጀማል ሙሲያላ እና ሰርጅ ግናብሪ አስቆጥረዋል።

ኦሊሴ በመጀመሪያ ሶስት የሊግ ጨዋታዎች አምስት ግቦች አስቆጥሮ ሁለት ለግብ የሆኑ ኳሶች አመቻችቶ ማቀበል ችሏል።

ድንቅ ጅማሮ በማድረግ ላይ የሚገኘው ባየር ሙኒክ ባለፉት ሶስት ጨዋታዎች በተጋጣሚዎቹ ላይ ሀያ ግቦችን ማስቆጠር ችሏል።

የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?

1️⃣ኛ ባየር ሙኒክ :- 12 ነጥብ
1️⃣0️⃣ኛ ወርደር ብሬመን :- 5 ነጥብ

ቀጣይ ጨዋታዎች ?

ቅዳሜ ባየር ሙኒክ ከ ባየር ሌቨርኩሰን

እሁድ ሆፌንሄም ከ ወርደር ብሬመን

የሌሎች የቡንደስሊጋ ጨዋታዎች ውጤት ካላይ በምስሉ ላይ ተያይዟል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
70 '

ሊቨርፑል 3-0 በርንማውዝ

ድያዝ
ኑኔዝ

ቶተንሀም 2-1 ብሬንትፎርድ

ሶላንኬ               ምቤሞ
ጆንሰን

ፉልሀም 2-1 ኒውካስል ዩናይትድ

ሄሚኔዝ              ባርንስ
ስሚዝ ሮው

ሌስተር 0-1 ኤቨርተን
   
               ንድያዬ

አስቶን ቪላ 0-1 ዎልቭስ

               ኩንሀ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
83 '

ሊቨርፑል 3-0 በርንማውዝ

ድያዝ
ኑኔዝ

ቶተንሀም 2-1 ብሬንትፎርድ

ሶላንኬ               ምቤሞ
ጆንሰን

ፉልሀም 2-1 ኒውካስል ዩናይትድ

ሄሚኔዝ              ባርንስ
ስሚዝ ሮው

ሌስተር 1-1 ኤቨርተን
   
ማቪዲዲ               ንድያዬ

አስቶን ቪላ 1-1 ዎልቭስ

ዋትኪንስ               ኩንሀ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
90 '

ሊቨርፑል 3-0 በርንማውዝ

ድያዝ
ኑኔዝ

ቶተንሀም 3-1 ብሬንትፎርድ

ሶላንኬ               ምቤሞ
ጆንሰን
ማዲሰን

ፉልሀም 3-1 ኒውካስል ዩናይትድ

ሄሚኔዝ              ባርንስ
ስሚዝ ሮው
ኔልሰን

ሌስተር 1-1 ኤቨርተን
   
ማቪዲዲ               ንድያዬ

አስቶን ቪላ 1-1 ዎልቭስ

ዋትኪንስ               ኩንሀ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
Forwarded from WANAW SPORT
🎁 #ይገምቱ፣ በዋናው #ይሸለሙ!

🏆  በዛሬው ምሽት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 5ኛ ሳምንት ፍልሚያ ማን ያሸንፋል?

⚽️ ክሪስታል
ፓላስ ወይስ ማንቺስተር ዩናይትድ ⚽️

💬 ግምትዎን #በገፃችን ኮሜንት ላይ ብቻ ያስቀምጡልን!

⚠️ የውድድሩ ህጎች፦
👉🏾 የጨዋታውን አሸናፊ ክለብ እስከ የግብ መጠኑ #በትክክል ቀድመው የሚገምቱ #3 ተከታታዮቻችን የዋናውን ማልያዎች ይሸለማሉ።
👉🏾 የዋናውን ማህበራዊ ገፆች መከተል፣ መወዳጀትና ማጋራት ይጠበቅቦታል።
👉🏾 የተስተካከሉና ተደጋጋሚ መልሶች በፍፁም ተቀባይነት የላቸውም።
👉🏾 አንድ ተሳታፊ ከሁለት ጊዜ በላይ አይሸለምም፡፡

Instagram | Facebook | TikTok

🏅 ዋናው ወደፊት...

@wanawsportwear
ሊቨርፑል ድል አድርጓል !

የመርሲሳይዱ ክለብ ሊቨርፑል ከበርንማውዝ ጋር ያደረገውን የፕርሚየር ሊግ መርሐ ግብር 3ለ0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።

የሊቨርፑልን የማሸነፊያ ግቦች ሉዊስ ዲያዝ 2x እና ዳርዊን ኑኔዝ ከመረብ ማሳረፍ ችለዋል።

ቶተንሀም በዶምኒክ ሶላንኬ ፣ ጄምስ ማዲሰን እና ጆንሰን ግቦች ብሬንትፎርድን 3ለ1 ማሸነፍ ችሏል።

አስቶን ቪላ በበኩሉ ከመመራት ተነስቶ ዎልቭስን በዋትኪንስ ፣ ኮንሳ እና ዱራን ግቦች 3ለ1 ማሸነፍ ችለዋል።

በሌሎች ጨዋታዎች ፉልሀም ኒውካስልን 3ለ1 ሲያሸንፍ ኤቨርተን ከሌስተር ሲቲ እንዲሁም ሳውዝሀምፕተን ከኢፕስዊች ታውን በተመሳሳይ 1ለ1 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል።

የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?

1️⃣ኛ ሊቨርፑል :- 12 ነጥብ
3️⃣ኛ አስቶን ቪላ :- 12 ነጥብ
1️⃣3️⃣ኛ በርንማውዝ :- 5 ነጥብ

ቀጣይ ጨዋታዎች ?

ቅዳሜ ዎልቭስ ከ ሊቨርፑል

እሁድ ማንችስተር ዩናይትድ ከ ቶተንሀም

ሰኞ በርንማውዝ ከ ሳውዝሀምፕተን

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
1' ክሪስታል ፓላስ 0-0 ማንችስተር ዩናይትድ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
እረፍት

ክሪስታል ፓላስ 0-0 ማንችስተር ዩናይትድ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
ባሕር ዳር ከተማ አመቱን በድል ጀምሯል !

በኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ የ 2017 የውድድር ዘመን ባሕር ዳር ከተማ ከወልዋሎ አዲግራት ዩንቨርሲቲ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 1ለ0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችለዋል።

የባሕር ዳር ከተማን የማሸነፊያ ግብ ፍፁም አለሙ ከመረብ ማሳረፍ ችሏል።

ቀጣይ መርሐ ግብራቸው ምን ይመስላል ?

አርብ ⏩️  ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ወልዋሎ አዲግራት ዩንቨርሲቲ

አርብ ⏩️ ባሕር ዳር ከተማ ከ አዳማ ከተማ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
ይገምቱ ይሸለሙ

የሪያል ማድሪድ እና እስፓኞልን ጨዋታ ውጤት ገምተው በትክክል ላወቁ ሶስት ቤተሰቦቻችን የአንድ መቶ ብር ካርድ የምንሸልምዎ ይሆናል።

የውድድሩ ህጎች ምን ይመስላሉ ?

√ ተሳታፊዎች ግምቶቻቸውን ከዚህ ፖስት ስር ባለው የሀሳብ መስጫ ሳጥን #ብቻ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል።

√ ኤዲት የተደረጉ ምላሾች በፍፁም ተቀባይነት አይኖራቸውም።

√ ግምትዎን መላክ የሚቻለው እስከ 4:00 ሰዓት ብቻ ነው።

መልካም ዕድል !

@tikvahethsport    
#SerieA

በጣሊያን ሴርያ የአምስተኛ ሳምንት መርሐ ግብር ናፖሊ ከጁቬንቱስ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 0ለ0 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቀዋል።

በሊጉ ደረጃ ሰንጠረዥ ስንተኛ ናቸው ?

3️⃣ኛ ናፖሊ :- 10 ነጥብ
4️⃣ኛ ጁቬንቱስ :- 9 ነጥብ

ቀጣይ ጨዋታቸው ምን ይመስላል ?

ቅዳሜ ጂኖኣ ከ ጂቬንቱስ

እሁድ ናፖሊ ከ ሞንዛ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
2024/09/28 19:29:34
Back to Top
HTML Embed Code: