Telegram Web Link
Forwarded from HEY Online Market
iPhone 16 Promax
iPhone 16 Pro
iPhone 16 Plus
iPhone 16
Available Now!

0925927457 @eBRO4
0953964175 @heymobile
@heyonlinemarket
የዛሬ ተጠባቂ ጨዋታዎች !

10:00 ኢፕስዊች ከ አስቶን ቪላ

10:00 ሮማ ከ ቬኔዝያ

12:30 ማንችስተር ዩናይትድ ከ ቶተንሀም

3:45 ናፖሊ ከ ሞንዛ

4:00 አትሌቲኮ ማድሪድ ከ ሪያል ማድሪድ

🔴 የዛሬው የይግምቱ ሽልማታችን የማንችስተር ዩናይትድ እና ሪያል ማድሪድ ጨዋታዎች ናቸው።

🔴 የዛሬ ሽልማቶቻችን 11:00 ፣ 3:00 ሰዓት ላይ ወደ ቤተሰቦቻችን የሚደርሱ ይሆናል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
“ ለዋንጫዎች መፎካከር እንደምንችል ማሳየት አለብን “ አርኔ ስሎት

የሊቨርፑሉ ዋና አሰልጣኝ አርኔ ስሎት የሊጉን አሸናፊነት ግምት አሁን ባለው የሊጉ ደረጃ መገመት እንደማይቻል ገልጸዋል።

“ የሊጉ መሪ መሆናችን ጥሩ ነው ሁልጊዜም መሆን የምንፈልግበት ቦታ ነው ነገርግን በአሁን ሰዓት ምንም የሚገልፀው ነገር የለም “ ሲሉ አርኔ ስሎት ተናግረዋል።

ከአስራ ዘጠኝ ጨዋታዎች በኋላ የሊጉን አሸናፊነት በመጠኑ መገመት ይቻል ይሆናል አሁን በስድስት ሳምንት ግን መገመት አይቻልም ሲሉ አሰልጣኙ ገልጸዋል።

አሰልጣኝ አርኔ ስሎት አክለውም ቡድናቸው ለእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ እና ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫዎች መፎካከር እንደሚችል ማሳየት እንዳለበት ተናግረዋል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
TIKVAH-SPORT
“ አርቴታ ለተናገረው ነገር ማብራሪያ መስጠት አለበት “ ጋርዲዮላ የማንችስተር ሲቲው ዋና አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ  አሰልጣኝ ሜኬል አርቴታ ከቀናት በፊት የተናገሩትን “ ግልጽ ማድረግ አለባቸው “ ሲሉ አሳስብዋል። ሚኬል አርቴታ ከቀናት በፊት በሲቲ ጨዋታ በተከተሉት አጨዋወት ምክንያት ለቀረበባቸው ትችት ምላሽ ሲሰጡ “ ሲቲ በነበርኩበት አራት አመት ስለ እነሱ ሁሉንም መረጃ አውቃለሁ “ ብለው ነበር።…
" አውቃለሁ ያልኩት ጠንክረው እንደሚሰሩ ነው “ አርቴታ

የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል ዋና አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ከቀናት በፊት ስለ ማንችስተር ሲቲ አውቃለሁ ያልኩት “ ጠንካራ ሰራተኝነታቸውን ነው “ ብለዋል።

ሚኬል አርቴታ በቅርቡ ስለ ሲቲ እዛ በነበርኩበት ሰዓት “ ሁሉም መረጃ አለኝ “ ማለታቸውን ተከትሎ አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ ምን ማለት እንደፈለጉ ማብራሪያ ይስጡ ብለው ነበር።

“ እኔ እነሱን አውቃቸዋለሁ ስል ለማለት የፈለግኩት  ጠንካራ ሰራተኛ መሆናቸውን አውቃለሁ ነው “ ሲሉ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ተናግረዋል።

“ አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላን እወደዋለሁ እየሰራ ያለው ነገር እወዳለሁ እሱን እንደ ጓደኛዬ ነው የማስበው “ ሚኬል አርቴታ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
አሸናፊዎች ተለይተዋል።

ትክክለኛ ምላሽ ቀድመው የሰጡት ከስር የተገለፁት የቤተሰባችን አባላት ናቸው።

ትክክለኛ ምላሽ የሰጡትን በመፈለጉ ሂደት የተዘለለ እና ያልታየ ካለ ማሳወቅ ይቻላል። Edit የተደረገ መልስ ተቀባይነት አይኖረውም።

ስጦታ የሚበረከትላቸው ቀድመው የመለሱ ሶስት አሸናፊዎች ብቻ ናቸው።

የማንችስተር ሲቲ እና ኒውካስል

1ኛ. @abulala10
2ኛ. @smokealchemist
3ኛ. @U77681202

የአርሰናል እና ሌስተር ሲቲ

1ኛ. @Nalosmigad
2ኛ. @yoniyeasme
3ኛ. @MussieTT

የቼልሲ እና ብራይተን

1ኛ. @U77681202
2ኛ. @Nalosmigad
3ኛ. @Hamido505

የሊቨርፑል እና ዎልቭስ

1ኛ. @U77681202
2ኛ.@Fatilong
3ኛ. @Bdfyb

የባርሴሎና እና ኦሳሱና

1ኛ. Yusuf Kemal
2ኛ. @Dirsha_ye

አሸናፊዎች @Kidusyoftahe መልዕክት በማስቀመጥ ሽልማታቸውን መውሰድ ይችላሉ።

@tikvahethsport
TIKVAH-SPORT
ወልቂጤ ከተማ በተከታታይ ጨዋታ ሳይገኝ ቀርቷል ! የወልቂጤ ከተማ እግር ኳስ ክለብ ለአዲሱ የውድድር ዘመን የሚጠበቅበትን ህጋዊ መስፈርት አለሟሟላቱን ተከትሎ በተከታታይ መርሐግብር ጨዋታውን ሳያደርግ ቀርቷል። ዛሬ ምሽት ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር የሁለተኛ ሳምንት መርሐግብር የወጣለት ወልቂጤ ከተማ ተገቢውን የምዝገባ ሂደት ባለሟሟላቱ ጨዋታው በፎርፌ ለንግድ ባንክ ተሰጥቷል። ወልቂጤ ከተማ ባለፈው…
ወልቂጤ ከተማ ከሊጉ መሰረዙ ይፋ ሆነ !

የወልቂጤ ከተማ እግር ኳስ ክለብ አስፈላጊው የመወዳደሪያ መስፈርት ባለሟሟላቱ በሊጉ የመጀመሪያ ሳምንታት ሁለት መርሐ ግብሮች ላይ ሳይካፈሉ ቀርተዋል።

የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ አክስዮን ማህበር የውድድር ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ባስተላለፈው ውሳኔ ክለቡ “ ከ 2017 የ ኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ እንዲሰረዝ “ ወስኛለሁ ብሏል።

የወልቂጤ ከተማ ክለብ ለውድድር ዓመቱ የሚያስፈልገውን የክለብ ላይሰንሲንግ የምዝገባ ሂደት ማሟላት ሳይችሉ መቅረታቸው የሚታወስ ነው።

የወልቂጤ ከተማን ከሊጉ መሰረዝ ተከትሎ የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ በቀጣይ በአስራ ስምንት ክለቦች መካከል የሚካሄድ ይሆናል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
“ የትኛውንም ክለብ አንፈራም “ ሶላንኬ

የሰሜን ለንደኑ ክለብ ቶተንሀም የፊት መስመር ተጨዋች ዶምኒክ ሶላንኬ ቡድናቸው የትኛውንም ክለብ እንደማይፈራ ገልጿል።

“ ወደ ኦልድትራፎርድ ስታዲየም ሄደን በራሳችን መንገድ እንጫወታለን “ ያለው ዶምኒክ ሶላንኬ እኛ የትኛውንም ቡድን አንፈራም በማለት ተናግሯል።

ለቶተንሀም በርካታ ግቦችን ማስቆጠር እንደሚፈልግ የገለፀው ሶላንኬ “ በተጨማሪ ከቶተንሀም ጋር የተወሰኑ ዋንጫዎችን ማሸነፍ እፈልጋለሁ “ ብሏል።

ቶተንሀም ዛሬ ምሽት 12:30 ከማንችስተር ዩናይትድ ጋር በኦልድትራፎርድ ተጠባቂ የሊግ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
“ ትልቅ ፈተና ይጠብቀናል “ ኤሪክ ቴንሀግ

የማንችስተር ዩናይትዱ ዋና አሰልጣኝ ኤሪክ ቴንሀግ ቡድናቸው ከሰዓታት በኋላ ከቶተንሀም ጋር ለሚያደርገው ጨዋታ ዝግጁ እንዲሆን አሳስበዋል።

“ ከቶተንሀም ትልቅ ፈተና ይጠብቀናል “ ያሉት አሰልጣኝ ኤሪክ ቴንሀግ “ ስለዚህ ጨዋታውን ለማሸነፍ ሁነኛ መፍትሔ መፈለግ ይኖርብናል “ በማለት ተናግረዋል።

" ዋንጫዎችን ማሸነፍ አለብን ክለቡ የሚፈልገው ይህንን ነው እና በትልልቅ ውድድሮች ውስጥ መፎካከር ይፈልጋል።" ቴንሀግ

በቀጣይ በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ውድድር መሳተፍ እንደሚፈልጉ የገለጹት ኤሪክ ቴንሀግ “ ለዚህም ፕርሚየር ሊጉን እና ዩሮፓ ሊጉን ተጠቅመን ማለፍ እንችላለን “ ብለዋል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
ቶተንሀም የተጫዋቹን ግልጋሎት አያገኝም !

የሰሜን ለንደኑ ክለብ ቶተንሀም በዛሬው የማንችስተር ዩናይትድ የሊግ ጨዋታ የወሳኝ ተጫዋቹን ግልጋሎት እንደማያገኝ ዴይሊ ሜል አስነብቧል።

በጨዋታው ደቡብ ኮሪያዊው የፊት መስመር ተጨዋች ሰን ሁንግ ሚን በጉዳት ምክንያት ከጨዋታዉ ውጪ እንደሚሆን ተነግሯል።

ቶተንሀም ከማንችስተር ዩናይትድ ጋር በኦልድትራፎርድ የሚያደርጉት ተጠባቂ የሊግ ጨዋታ 12:30 ይጀመራል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
#TikvahGoal

እረፍት | ኢፕስዊች ታውን 1-2 አስቶን ቪላ

          ዴላፕ              ሮጀርስ
                                     ዋትኪንስ

ጨዋታውን እና ጎሎች በጎል ቻናላችን መከታተል ይችላሉ።

የጎል ቻናላችን 👉 https://www.tg-me.com/+rbdEU4UaEdQxYWFk

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
ይገምቱ ይሸለሙ

የማንችስተር ዩናይትድ እና ቶተንሀምን ጨዋታ ውጤት ገምተው በትክክል ላወቁ ሶስት ቤተሰቦቻችን የአንድ መቶ ብር ካርድ የምንሸልምዎ ይሆናል።

የውድድሩ ህጎች ምን ይመስላሉ ?

√ ተሳታፊዎች ግምቶቻቸውን ከዚህ ፖስት ስር ባለው የሀሳብ መስጫ ሳጥን #ብቻ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል።

√ ኤዲት የተደረጉ ምላሾች በፍፁም ተቀባይነት አይኖራቸውም።

√ ግምትዎን መላክ የሚቻለው እስከ 12:30 ሰዓት ብቻ ነው።

መልካም ዕድል !

@tikvahethsport    
📞 የድምጽ ጥቅሎችን እየገዛን በጉርሻ ደቂቃዎች እንንበሽበሽ! ከሳፋሪኮም ወደ የቴሌ የሚያስደውሉ የድምፅ ጥቅሎችን በመግዛት ከሳፋሪኮም ወደ ሳፋሪኮም 100% ጉርሻን እናጣጥም! ከሳፋሪኮም ጋር በአብሮነት አንድ ወደፊት⚡️

🔗የM-PESA ሳፋሪኮም መተግበሪያ በዚህ ሊንክ እናዉርድ:
https://play.google.com/store/apps/details?id=et.safaricom.mpesa.lifestyle

የቴሌግራም ቦታችንን https://www.tg-me.com/official_safaricomet_bot በመጠቀም የአየር ሰዓት ወይንም ልዩ ልዩ ጥቅሎችን እንግዛ!

ስለ አገልግሎታችን ማንኛውንም ጥያቄ ወይም መረጃ በቴሌግራም ቻናላችን https://www.tg-me.com/Safaricom_Ethiopia_PLC 24/7 ማግኘት ይቻላል!

#MPESASafaricom #SafaricomEthiopia #1Wedefit
#Furtheraheadtogether
Forwarded from WANAW SPORT
🎁 #ይገምቱ#ይሸለሙ!

🏆  በዛሬው ምሽት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 6ኛ ሳምንት ተጠባቂ ፍልሚያ ማን ያሸንፋል?

⚽️ ማንቺስተር ዩናይትድ
ወይስ ቶተንሀም ⚽️

💬 ግምትዎን #በገፃችን ኮሜንት ላይ ብቻ ያስቀምጡልን!

⚠️ የውድድሩ ህጎች፦
👉🏾 የጨዋታውን አሸናፊ ክለብ እስከ የግብ መጠኑ #በትክክል ቀድመው የሚገምቱ #2 ተከታታዮቻችን የዋናውን ማልያዎች ይሸለማሉ።
👉🏾 የዋናውን ማህበራዊ ገፆች መከተል፣ መወዳጀትና ማጋራት ይጠበቅቦታል።
👉🏾 የተስተካከሉና ተደጋጋሚ መልሶች በፍፁም ተቀባይነት የላቸውም።
👉🏾 አንድ ተሳታፊ ከሁለት ጊዜ በላይ አይሸለምም፡፡

Instagram | Facebook | TikTok

🏅 ዋናው ወደፊት...

@wanawsportwear
🅱️🔠🔠🔠🔠🔠🅱️🔠🔠🔠

🍏Original iPHONE, Samsung & Tab watch’s አዳዲስ እንዲሁም ያገለገሉ ስልኮችን በተመጣጣኝ ዋጋ እና ያሎት ስልክ ላይ በመጨመር ከበቂ ዋስትና እና ጥገና ጋር እኛው ጋር ያገኛሉ ።

📢Telegram Channel
📱https://www.tg-me.com/+rKw6vNZJp49kOWM0
ቀድመው ይደውሉ 👇
Contact us ☎️
📲+251911120707
+251904818881
📍ቦሌ መድሃኒአለም
" ከሊጉ አሰልጣኞች ጋር ጓደኛ አይደለሁም “ ቴንሀግ

የቀያይ ሴጣኖቹ ዋና አሰልጣኝ ኤሪክ ቴንሀግ ከየትኛውም የእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ አሰልጣኝ ጋር ጓደኛ አለመሆናቸውን ገልጸዋል።

" ከየትኛውም የፕርሚየር ሊግ አሰልጣኝ ጋር ጓደኛ አይደለሁም ባልደረቦች ብቻ ነን ፣ ከጨዋታ በኋላ የመገናኘት ባህል አለ ነገርግን የሚዲያ ግዴታ ነው እየጠፋ ያለ ነገር ነው “ ሲሉ ኤሪክ ቴንሀግ ተናግረዋል።

“ ከምክትል አሰልጣኞች ጋር በጋራ ነው የምንሰራው የጋራ ስራ ነው በእቅዶቹ እንስማማለን የመጨረሻውን ውሳኔ እኔ አሳልፋለሁ እቅዱ የጋራ ነው።" ቴንሀግ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
የጨዋታ አሰላለፍ

12:30 ማንችስተር ዩናይትድ ከ ቶተንሀም

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
ሀሪ ማጓየር ጉዳት አጋጥሞታል !

እንግሊዛዊው የማንችስተር ዩናይትድ የተከላካይ ስፍራ ተጨዋች ሀሪ ማጓየር በልምምድ ወቅት ጉዳት እንዳጋጠመው ተገልጿል።

በዚሁ ጉዳት ምክንያት ማንችስተር ዩናይትድ ዛሬ ከቶተንሀም ጋር የሚያደርገው ተጠባቂ ጨዋታ እንደሚያመልጠው ተነግሯል።

በዛሬው ጨዋታ የቀያይ ሴጣኖቹን የኋላ መስመር ሊሳንድሮ ማርቲኔዝ እና ማትያስ ዴሊት ከዲያጎ ዳሎት እና ማዝራዊ ጋር ይመሩታል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
አስቶን ቪላ ነጥብ ተጋርቷል !

በእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ ስድስተኛ ሳምንት መርሐግብር አስቶንቪላ ከኢፕስዊች ታውን ጋር ያደረገውን ጨዋታ 2ለ2 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቋል።

የአስቶን ቪላን ግቦች ኦሊ ዋትኪንስ እና ሮጀርስ ከመረብ ሲያሳርፉ ለኢፕስዊች ታውን ዴላፕ 2x አስቆጥሯል።

የሊግ ደረጃቸው ?

5️⃣ኛ. አስቶን ቪላ :- 13 ነጥብ
1️⃣5️⃣. ኢፕስዊች ታውን :- 4 ነጥብ

ቀጣይ መርሐግብር ምን ይመስላል ?

እሁድ አስቶንቪላ ከ ማንችስተር ዩናይትድ

ቅዳሜ ኢፕስዊች ከ ኤቨርተን

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
2024/09/30 21:30:39
Back to Top
HTML Embed Code: