Forwarded from HEY Online Market
iPhone 15 Promax
•256GB = 146,000 Birr
•512GB = 156,000 Birr
Samsung 24 Ultra
•256GB = 114,000 Birr
•512GB = 126,000 Birr
Contact us :
0953964175 @heymobile
0925927457 @eBRO4
@Heyonlinemarket
•256GB = 146,000 Birr
•512GB = 156,000 Birr
Samsung 24 Ultra
•256GB = 114,000 Birr
•512GB = 126,000 Birr
Contact us :
0953964175 @heymobile
0925927457 @eBRO4
@Heyonlinemarket
Forwarded from Betika Ethiopia Official Channel
መልካም ዕድል!
ከፍ የተደረጉ ኦዶችን አይተዋል ? እንግዲያውስ ተወራረዱባቸው!
ለተሻለ ውርርድ ቤቲካን ይጠቀሙ! አሁኑኑ Betika.et ላይ /በቴሌግራም ቦታችን - @BetikaETBot ይወራረዱ!
ከፍ የተደረጉ ኦዶችን አይተዋል ? እንግዲያውስ ተወራረዱባቸው!
ለተሻለ ውርርድ ቤቲካን ይጠቀሙ! አሁኑኑ Betika.et ላይ /በቴሌግራም ቦታችን - @BetikaETBot ይወራረዱ!
ተጠባቂ የዛሬ መርሐ ግብሮች !
8:30 ሳውዝሀምፕተን ከ ማንችስተር ዩናይትድ
11:00 ሊቨርፑል ከ ኖቲንግሃም ፎረስት
11:00 ማንችስተር ሲቲ ከ ብሬንትፎርድ
1:00 ኢምፖሊ ከ ጁቬንቱስ
1:30 ሆልስቴን ኬል ከ ባየር ሙኒክ
1:30 አስቶን ቪላ ከ ኤቨርተን
3:45 ኤሲ ሚላን ከ ቬኔዝያ
4:00 ሪያል ሶሴዳድ ከ ሪያል ማድሪድ
4:00 ፒኤስጂ ከ ብረስት
4:00 በርንማውዝ ከ ቼልሲ
🔴 የዛሬው የይግምቱ ሽልማታችን የማንችስተር ዩናይትድ ፣ ሊቨርፑል ፣ ማንችስተር ሲቲ ፣ ሪያል ማድሪድ እና ቼልሲ ጨዋታዎች ናቸው።
🔴 የዛሬ አምስት ሽልማቶቻችን 7:00 ፣ 9:30 ፣ 10:00 ፣ 2:30 ፣ 3:00 ሰዓት ላይ ወደ ቤተሰቦቻችን የሚደርስ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
8:30 ሳውዝሀምፕተን ከ ማንችስተር ዩናይትድ
11:00 ሊቨርፑል ከ ኖቲንግሃም ፎረስት
11:00 ማንችስተር ሲቲ ከ ብሬንትፎርድ
1:00 ኢምፖሊ ከ ጁቬንቱስ
1:30 ሆልስቴን ኬል ከ ባየር ሙኒክ
1:30 አስቶን ቪላ ከ ኤቨርተን
3:45 ኤሲ ሚላን ከ ቬኔዝያ
4:00 ሪያል ሶሴዳድ ከ ሪያል ማድሪድ
4:00 ፒኤስጂ ከ ብረስት
4:00 በርንማውዝ ከ ቼልሲ
🔴 የዛሬው የይግምቱ ሽልማታችን የማንችስተር ዩናይትድ ፣ ሊቨርፑል ፣ ማንችስተር ሲቲ ፣ ሪያል ማድሪድ እና ቼልሲ ጨዋታዎች ናቸው።
🔴 የዛሬ አምስት ሽልማቶቻችን 7:00 ፣ 9:30 ፣ 10:00 ፣ 2:30 ፣ 3:00 ሰዓት ላይ ወደ ቤተሰቦቻችን የሚደርስ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
“ አሁንም ራሴን ማሻሻል አለብኝ “ ሀላንድ
የማንችስተር ሲቲው የፊት መስመር አጥቂ ኤርሊንግ ሀላንድ ለቡድኑ ተጨማሪ ግቦች ለማስቆጠር እና ለመርዳት ራሱን ማሻሻል እንዳለበት ተናግሯል።
በመጀመሪያ ሶስት ጨዋታዎች ሁለት ሀትሪክ ሰርቶ ሰባት ግቦች ያስቆጠረው ኤርሊንግ ሀላንድ “ ጥሩ ነበር ነገርግን አሁንም ጠንክሬ መስራት እና ራሴን ማሻሻል አለብኝ “ ብሏል።
ኤርሊንግ ሀላንድ ባለፈው ወር የእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ እና ማንችስተር ሲቲ የወሩ ምርጥ ተጨዋች ተብሎ መመረጥ ችሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የማንችስተር ሲቲው የፊት መስመር አጥቂ ኤርሊንግ ሀላንድ ለቡድኑ ተጨማሪ ግቦች ለማስቆጠር እና ለመርዳት ራሱን ማሻሻል እንዳለበት ተናግሯል።
በመጀመሪያ ሶስት ጨዋታዎች ሁለት ሀትሪክ ሰርቶ ሰባት ግቦች ያስቆጠረው ኤርሊንግ ሀላንድ “ ጥሩ ነበር ነገርግን አሁንም ጠንክሬ መስራት እና ራሴን ማሻሻል አለብኝ “ ብሏል።
ኤርሊንግ ሀላንድ ባለፈው ወር የእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ እና ማንችስተር ሲቲ የወሩ ምርጥ ተጨዋች ተብሎ መመረጥ ችሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
“ ለመጀመሪያ ጊዜ ከቴባስ ጋር እስማማለሁ “ ጋርዲዮላ
አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ የላሊጋው ፕሬዝዳንት ዣቪየር ቴባስ በማንችስተር ሲቲ ክስ ዙሪያ የሰጡት አስተያየት “ አስማምቶኛል “ በማለት ተናግረዋል።
የስፔን ላሊጋው ፕሬዝዳንት ዣቪየር ቴባስ ከቀናት በፊት “ ከተወሰኑ የእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ ክለቦች ጋር አውርቼ ነበር ብዙዎቹ ማንችስተር ሲቲ መቀጣት አለበት ብለዋል።"ሲሉ ተናግረው ነበር።
“ ለመጀመሪያ ጊዜ በዣቪየር ቴባስ ሀሳብ ተስማማሁ “ ሲሉ ምላሽ የሰጡት ፔፕ ጋርዲዮላ የመጨረሻ እንደሚሆንም ተስፋ አለኝ ፣ ፕሬዝዳንት ቴባስ እና የፕርሚየር ሊግ ክለቦች ይጠብቃል።"ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ የላሊጋው ፕሬዝዳንት ዣቪየር ቴባስ በማንችስተር ሲቲ ክስ ዙሪያ የሰጡት አስተያየት “ አስማምቶኛል “ በማለት ተናግረዋል።
የስፔን ላሊጋው ፕሬዝዳንት ዣቪየር ቴባስ ከቀናት በፊት “ ከተወሰኑ የእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ ክለቦች ጋር አውርቼ ነበር ብዙዎቹ ማንችስተር ሲቲ መቀጣት አለበት ብለዋል።"ሲሉ ተናግረው ነበር።
“ ለመጀመሪያ ጊዜ በዣቪየር ቴባስ ሀሳብ ተስማማሁ “ ሲሉ ምላሽ የሰጡት ፔፕ ጋርዲዮላ የመጨረሻ እንደሚሆንም ተስፋ አለኝ ፣ ፕሬዝዳንት ቴባስ እና የፕርሚየር ሊግ ክለቦች ይጠብቃል።"ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ይገምቱ ይሸለሙ
የማንችስተር ዩናይትድ እና ሳውዝሀምፕተንን ጨዋታ ውጤት ገምተው በትክክል ላወቁ ሶስት ቤተሰቦቻችን የአንድ መቶ ብር ካርድ የምንሸልምዎ ይሆናል።
የውድድሩ ህጎች ምን ይመስላሉ ?
√ ተሳታፊዎች ግምቶቻቸውን ከዚህ ፖስት ስር ባለው የሀሳብ መስጫ ሳጥን #ብቻ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል።
√ ኤዲት የተደረጉ ምላሾች በፍፁም ተቀባይነት አይኖራቸውም።
√ ግምትዎን መላክ የሚቻለው እስከ 8:30 ሰዓት ብቻ ነው።
መልካም ዕድል !
@tikvahethsport
የማንችስተር ዩናይትድ እና ሳውዝሀምፕተንን ጨዋታ ውጤት ገምተው በትክክል ላወቁ ሶስት ቤተሰቦቻችን የአንድ መቶ ብር ካርድ የምንሸልምዎ ይሆናል።
የውድድሩ ህጎች ምን ይመስላሉ ?
√ ተሳታፊዎች ግምቶቻቸውን ከዚህ ፖስት ስር ባለው የሀሳብ መስጫ ሳጥን #ብቻ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል።
√ ኤዲት የተደረጉ ምላሾች በፍፁም ተቀባይነት አይኖራቸውም።
√ ግምትዎን መላክ የሚቻለው እስከ 8:30 ሰዓት ብቻ ነው።
መልካም ዕድል !
@tikvahethsport
33 '
ሳውዝሀምፕተን 0 - 0 ማንችስተር ዩናይትድ
- ሳውዝሀምፕተን አግኝቶ የነበረውን የፍፁም ቅጣት ምት አንድሬ ኦናና ማዳን ችሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ሳውዝሀምፕተን 0 - 0 ማንችስተር ዩናይትድ
- ሳውዝሀምፕተን አግኝቶ የነበረውን የፍፁም ቅጣት ምት አንድሬ ኦናና ማዳን ችሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የእረፍት ሰዓት !
በእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ የአራተኛ ሳምንት መርሐ ግብር ማንችስተር ዩናይትድ ከሳውዝሀምፕተን ጋር እያደረጉ የሚገኙትን ጨዋታ 2ለ0 በሆነ ውጤት እየመሩ ወደ መልበሻ ቤት አምርተዋል።
- የማንችስተር ዩናይትድን የመሪነት ግቦች ማርከስ ራሽፎርድ እና ማትያስ ዴሊት አስቆጥረዋል።
🟨 የቢጫ ካርድ የተመለከቱ ተጫዋቾች እነማን ናቸው ?
- በመጀመሪያው አጋማሽ በማንችስተር ዩናይትድ በኩል ኮቢ ማይ የማስጠንቀቂያ ካርድ ተመልክቷል።
⚽ የጨዋታው የኳስ ቁጥጥር ምን ይመስላል ?
- በመጀመሪያው አጋማሽ ማንችስተር ዩናይትድ 51% - 49% የኳስ ቁጥጥር ብልጫ ነበራቸው።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ የአራተኛ ሳምንት መርሐ ግብር ማንችስተር ዩናይትድ ከሳውዝሀምፕተን ጋር እያደረጉ የሚገኙትን ጨዋታ 2ለ0 በሆነ ውጤት እየመሩ ወደ መልበሻ ቤት አምርተዋል።
- የማንችስተር ዩናይትድን የመሪነት ግቦች ማርከስ ራሽፎርድ እና ማትያስ ዴሊት አስቆጥረዋል።
🟨 የቢጫ ካርድ የተመለከቱ ተጫዋቾች እነማን ናቸው ?
- በመጀመሪያው አጋማሽ በማንችስተር ዩናይትድ በኩል ኮቢ ማይ የማስጠንቀቂያ ካርድ ተመልክቷል።
⚽ የጨዋታው የኳስ ቁጥጥር ምን ይመስላል ?
- በመጀመሪያው አጋማሽ ማንችስተር ዩናይትድ 51% - 49% የኳስ ቁጥጥር ብልጫ ነበራቸው።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ይገምቱ ይሸለሙ
የሊቨርፑል እና ኖቲንግሀምን ጨዋታ ውጤት ገምተው በትክክል ላወቁ ሶስት ቤተሰቦቻችን የአንድ መቶ ብር ካርድ የምንሸልምዎ ይሆናል።
የውድድሩ ህጎች ምን ይመስላሉ ?
√ ተሳታፊዎች ግምቶቻቸውን ከዚህ ፖስት ስር ባለው የሀሳብ መስጫ ሳጥን #ብቻ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል።
√ ኤዲት የተደረጉ ምላሾች በፍፁም ተቀባይነት አይኖራቸውም።
√ ግምትዎን መላክ የሚቻለው እስከ 11:00 ሰዓት ብቻ ነው።
መልካም ዕድል !
@tikvahethsport
የሊቨርፑል እና ኖቲንግሀምን ጨዋታ ውጤት ገምተው በትክክል ላወቁ ሶስት ቤተሰቦቻችን የአንድ መቶ ብር ካርድ የምንሸልምዎ ይሆናል።
የውድድሩ ህጎች ምን ይመስላሉ ?
√ ተሳታፊዎች ግምቶቻቸውን ከዚህ ፖስት ስር ባለው የሀሳብ መስጫ ሳጥን #ብቻ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል።
√ ኤዲት የተደረጉ ምላሾች በፍፁም ተቀባይነት አይኖራቸውም።
√ ግምትዎን መላክ የሚቻለው እስከ 11:00 ሰዓት ብቻ ነው።
መልካም ዕድል !
@tikvahethsport
ይገምቱ ይሸለሙ
የማንችስተር ሲቲ እና ብሬንትፎርድን ጨዋታ ውጤት ገምተው በትክክል ላወቁ ሶስት ቤተሰቦቻችን የአንድ መቶ ብር ካርድ የምንሸልምዎ ይሆናል።
የውድድሩ ህጎች ምን ይመስላሉ ?
√ ተሳታፊዎች ግምቶቻቸውን ከዚህ ፖስት ስር ባለው የሀሳብ መስጫ ሳጥን #ብቻ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል።
√ ኤዲት የተደረጉ ምላሾች በፍፁም ተቀባይነት አይኖራቸውም።
√ ግምትዎን መላክ የሚቻለው እስከ 11:00 ሰዓት ብቻ ነው።
መልካም ዕድል !
@tikvahethsport
የማንችስተር ሲቲ እና ብሬንትፎርድን ጨዋታ ውጤት ገምተው በትክክል ላወቁ ሶስት ቤተሰቦቻችን የአንድ መቶ ብር ካርድ የምንሸልምዎ ይሆናል።
የውድድሩ ህጎች ምን ይመስላሉ ?
√ ተሳታፊዎች ግምቶቻቸውን ከዚህ ፖስት ስር ባለው የሀሳብ መስጫ ሳጥን #ብቻ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል።
√ ኤዲት የተደረጉ ምላሾች በፍፁም ተቀባይነት አይኖራቸውም።
√ ግምትዎን መላክ የሚቻለው እስከ 11:00 ሰዓት ብቻ ነው።
መልካም ዕድል !
@tikvahethsport