" ቤሊንግሀም ሀያ አመቱ መሆኑን ላምን አልችልም " ሞሪንሆ
ፖርቹጋላዊው አሰልጣኝ ጆዜ ሞሪንሆ እንግሊዛዊው ተጨዋች ጁድ ቤሊንግሀም በወጣት እድሜው እያደረገ የሚገኘው ነገር እጅግ እንዳስደነቃቸው በሰጡት አስተያየት ገልጸዋል።
" ቤሊንግሀም ሀያ አመቱ ብቻ መሆኑን ለማመን አልችልም " በማለት የገለፁት አሰልጣኝ ጆዜ ሞሪንሆ እሱ በዚህ የውድድር አመት ከምርጥ #ሁለት ተጨዋቾች አንዱ ነው ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ፖርቹጋላዊው አሰልጣኝ ጆዜ ሞሪንሆ እንግሊዛዊው ተጨዋች ጁድ ቤሊንግሀም በወጣት እድሜው እያደረገ የሚገኘው ነገር እጅግ እንዳስደነቃቸው በሰጡት አስተያየት ገልጸዋል።
" ቤሊንግሀም ሀያ አመቱ ብቻ መሆኑን ለማመን አልችልም " በማለት የገለፁት አሰልጣኝ ጆዜ ሞሪንሆ እሱ በዚህ የውድድር አመት ከምርጥ #ሁለት ተጨዋቾች አንዱ ነው ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ከጨዋታው በፊት ምን ተባለ ?
ተጠባቂው የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ፍፃሜ ጨዋታ ከመጀመሩ አስቀድሞ የተለያዩ አስተያየቶች በመሰጠት ላይ ይገኛሉ።
- አሰልጣኝ ካርሎ አንቾሎቲ በሰጡት አስተያየት " በጨዋታው የቆሙ ኳሶችን ለመጠቀም ዝግጅት አድርገናል።"በማለት ተናግረዋል።
- የዶርትመንዱ አሰልጣኝ ኤዲን ቴርዚች በበኩላቸው " የጨዋታ አሰላለፋችንን እንደ ሁኔታው እንቀያይራለን የመጀመሪያ ደቂቃዎች ለእያ ወሳኝ ናቸው ነገርግን ሙሉ ጨዋታው ላይ ማተኮር አለብን።" ብለዋል።
- ቴሪ ሄንሪ :- " ይህ ቡድን ለእኔ የቪንሰስ ጁኒየር ነው እሱ በአሁን ሰዓት የአለም ምርጡ ተጨዋች ነው። "
- ጄሚ ካራገር :- " ቪንሰስ ጁኒየር በአሁን ሰዓት የአለማችን ምርጡ ተጨዋች ነው ብዬ አስባለሁ። "
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ተጠባቂው የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ፍፃሜ ጨዋታ ከመጀመሩ አስቀድሞ የተለያዩ አስተያየቶች በመሰጠት ላይ ይገኛሉ።
- አሰልጣኝ ካርሎ አንቾሎቲ በሰጡት አስተያየት " በጨዋታው የቆሙ ኳሶችን ለመጠቀም ዝግጅት አድርገናል።"በማለት ተናግረዋል።
- የዶርትመንዱ አሰልጣኝ ኤዲን ቴርዚች በበኩላቸው " የጨዋታ አሰላለፋችንን እንደ ሁኔታው እንቀያይራለን የመጀመሪያ ደቂቃዎች ለእያ ወሳኝ ናቸው ነገርግን ሙሉ ጨዋታው ላይ ማተኮር አለብን።" ብለዋል።
- ቴሪ ሄንሪ :- " ይህ ቡድን ለእኔ የቪንሰስ ጁኒየር ነው እሱ በአሁን ሰዓት የአለም ምርጡ ተጨዋች ነው። "
- ጄሚ ካራገር :- " ቪንሰስ ጁኒየር በአሁን ሰዓት የአለማችን ምርጡ ተጨዋች ነው ብዬ አስባለሁ። "
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የእረፍት ሰዓት !
በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ፍፃሜ ሪያል ማድሪድ ከቦርስያ ዶርትመንድ ጋር እያደረጉ የሚገኙትን ጨዋታ 0ለ0 በሆነ አቻ ውጤት ወደ መልበሻ ቤት አምርተዋል።
- በመጀመሪያው አጋማሽ ዶርትመንድ ሶስት ኢላማውን የጠበቀ ሙከራ ሲያደርግ ሪያል ማድሪድ ምንም ኢላማውን የጠበቀ የግብ ሙከራ ማድረግ ሳይችል ቀርቷል።
🟨 የቢጫ ካርድ የተመለከቱ ተጫዋቾች እነማን ናቸው ?
- በመጀመሪያው አጋማሽ በሪያል ማድሪድ በኩል ቪንሰስ ጁኒየር እንዲሁም በዶርትመንድ በኩል ማርሴል ሳቢትዘር እና ሽሎተርቤክ የማስጠንቀቂያ ካርድ ተመልክተዋል።
⚽ የጨዋታው የኳስ ቁጥጥር ምን ይመስላል ?
- በመጀመሪያው አጋማሽ ሪያል ማድሪድ 64% - 36% የኳስ ቁጥጥር ብልጫ ነበራቸው።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ፍፃሜ ሪያል ማድሪድ ከቦርስያ ዶርትመንድ ጋር እያደረጉ የሚገኙትን ጨዋታ 0ለ0 በሆነ አቻ ውጤት ወደ መልበሻ ቤት አምርተዋል።
- በመጀመሪያው አጋማሽ ዶርትመንድ ሶስት ኢላማውን የጠበቀ ሙከራ ሲያደርግ ሪያል ማድሪድ ምንም ኢላማውን የጠበቀ የግብ ሙከራ ማድረግ ሳይችል ቀርቷል።
🟨 የቢጫ ካርድ የተመለከቱ ተጫዋቾች እነማን ናቸው ?
- በመጀመሪያው አጋማሽ በሪያል ማድሪድ በኩል ቪንሰስ ጁኒየር እንዲሁም በዶርትመንድ በኩል ማርሴል ሳቢትዘር እና ሽሎተርቤክ የማስጠንቀቂያ ካርድ ተመልክተዋል።
⚽ የጨዋታው የኳስ ቁጥጥር ምን ይመስላል ?
- በመጀመሪያው አጋማሽ ሪያል ማድሪድ 64% - 36% የኳስ ቁጥጥር ብልጫ ነበራቸው።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
🏆🏆CHAMPION 🏆🏆
በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ፍፃሜ ሪያል ማድሪድ ከቦርስያ ዶርትመንድ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 2ለ0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ሻምፒዮን መሆን ችለዋል።
የሎስ ብላንኮዎቹን የማሸነፊያ ግቦች ዳኒ ካርቫል እና ቪንሰስ ጁኒየር ከመረብ ማሳረፍ ችለዋል።
ብራዚላዊው የፊት መስመር ተጨዋች ቪንሰስ ጁኒየር ስድስተኛ የሻምፒየንስ ሊግ ግቡን አስቆጥሯል።
ጣልያናዊው አሰልጣኝ ካርሎ አንቾሎቲ #አምስት የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫ በማሸነፍ በውድድሩ ታሪክ ቀዳሚው አሰልጣኝ መሆን ችለዋል።
ቪንሰስ ጁኒየር በሁለት የተለያዩ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ፍፃሜ ጨዋታዎች ላይ ግብ ማስቆጠር የቻለ በእድሜ ትንሹ ተጨዋች መሆን ችሏል።
ሪያል ማድሪድ አስራ አምስተኛ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫውን ማሳካት ችሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ፍፃሜ ሪያል ማድሪድ ከቦርስያ ዶርትመንድ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 2ለ0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ሻምፒዮን መሆን ችለዋል።
የሎስ ብላንኮዎቹን የማሸነፊያ ግቦች ዳኒ ካርቫል እና ቪንሰስ ጁኒየር ከመረብ ማሳረፍ ችለዋል።
ብራዚላዊው የፊት መስመር ተጨዋች ቪንሰስ ጁኒየር ስድስተኛ የሻምፒየንስ ሊግ ግቡን አስቆጥሯል።
ጣልያናዊው አሰልጣኝ ካርሎ አንቾሎቲ #አምስት የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫ በማሸነፍ በውድድሩ ታሪክ ቀዳሚው አሰልጣኝ መሆን ችለዋል።
ቪንሰስ ጁኒየር በሁለት የተለያዩ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ፍፃሜ ጨዋታዎች ላይ ግብ ማስቆጠር የቻለ በእድሜ ትንሹ ተጨዋች መሆን ችሏል።
ሪያል ማድሪድ አስራ አምስተኛ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫውን ማሳካት ችሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe