“ ትልቅ ዋንጫዎችን ማሸነፍ መጀመር አለብን “ አርቴታ
የመድፈኞቹ ዋና አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ቡድናቸው በቀጣይ ትልቅ ዋንጫዎችን ማሸነፍ እንዳለበት ገልፀዋል።
ቡድናቸው ወደ ስኬት እጅግ እየቀረበ ስለመሆኑ እርግጠኛ መሆናቸውን የገለፁት ሚኬል አርቴታ “ በፕርሚየር ሊጉ ታሪክ ምርጡን ቡድን እየተፎካከርን ነው አሁንም ግን ብዙ መስራት ያለብን ነገር አለ።“ ብለዋል።
“ አሁን ትልቅ ዋንጫዎችን ማሸነፍ መጀመር አለብን ወጥነት ማሳየት አለብን ሊሻሻሉ የሚገባቸው ቦታዎችም አሉን “ ሲሉ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የመድፈኞቹ ዋና አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ቡድናቸው በቀጣይ ትልቅ ዋንጫዎችን ማሸነፍ እንዳለበት ገልፀዋል።
ቡድናቸው ወደ ስኬት እጅግ እየቀረበ ስለመሆኑ እርግጠኛ መሆናቸውን የገለፁት ሚኬል አርቴታ “ በፕርሚየር ሊጉ ታሪክ ምርጡን ቡድን እየተፎካከርን ነው አሁንም ግን ብዙ መስራት ያለብን ነገር አለ።“ ብለዋል።
“ አሁን ትልቅ ዋንጫዎችን ማሸነፍ መጀመር አለብን ወጥነት ማሳየት አለብን ሊሻሻሉ የሚገባቸው ቦታዎችም አሉን “ ሲሉ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የሮማ ስራ አስፈፃሚ ከሀላፊነት ለቀቀች !
የጣልያን ሴርያው ክለብ ሮማ ዋና ስራ አስፈፃሚ ሊና ሶሎኮ ከክለቡ ሀላፊነቷ በፍቃዷ መልቀቋን ክለቡ ይፋ አድርጓል።
ሀላፊዋ ስራዋን ለመልቀቅ የወሰነችው የአሰልጣኝ ዳንኤል ዲ ሮሲን መሰናበት ተከትሎ ከሮማ ደጋፊዎች ማስፈራሪያ ደርሷት መሆኑ ተገልጿል።
በተጨማሪም በአሁን ሰዓት እሷ እና ልጆቿ በፖሊስ ጥበቃ እየተደረገላቸው መሆኑ ተነግሯል።
ሮማ ከቀናት በፊት ዳንኤል ዲ ሮሲን በማሰናበት አሰልጣኝ ኢቫን ጁሪችን በሀላፊነት መሾሙ አይዘነጋም።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የጣልያን ሴርያው ክለብ ሮማ ዋና ስራ አስፈፃሚ ሊና ሶሎኮ ከክለቡ ሀላፊነቷ በፍቃዷ መልቀቋን ክለቡ ይፋ አድርጓል።
ሀላፊዋ ስራዋን ለመልቀቅ የወሰነችው የአሰልጣኝ ዳንኤል ዲ ሮሲን መሰናበት ተከትሎ ከሮማ ደጋፊዎች ማስፈራሪያ ደርሷት መሆኑ ተገልጿል።
በተጨማሪም በአሁን ሰዓት እሷ እና ልጆቿ በፖሊስ ጥበቃ እየተደረገላቸው መሆኑ ተነግሯል።
ሮማ ከቀናት በፊት ዳንኤል ዲ ሮሲን በማሰናበት አሰልጣኝ ኢቫን ጁሪችን በሀላፊነት መሾሙ አይዘነጋም።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
“ አርሰናል ለአቻ የሚጫወት ይመስለኛል “ ጄሚ ጋራገር
የቀድሞ የሊቨርፑል ተጨዋች ጄሚ ካራገር አርሰናል ዛሬ ከማንችስተር ሲቲ ጋር በሚያደርገው ጨዋታ ለአቻ የሚጫወት ይመስለኛል በማለት ተናግሯል።
" አርሰናል ዛሬ አቻ ለመውጣት የሚጫወቱ ይመስለኛል ኢትሀድ ስታዲየም ላይ ነጥብ ይዘው ከወጡ የሚደሰቱ ይመስለኛል።" ሲል ጄሚ ጋራገር አስተያየቱን ሰጥቷል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የቀድሞ የሊቨርፑል ተጨዋች ጄሚ ካራገር አርሰናል ዛሬ ከማንችስተር ሲቲ ጋር በሚያደርገው ጨዋታ ለአቻ የሚጫወት ይመስለኛል በማለት ተናግሯል።
" አርሰናል ዛሬ አቻ ለመውጣት የሚጫወቱ ይመስለኛል ኢትሀድ ስታዲየም ላይ ነጥብ ይዘው ከወጡ የሚደሰቱ ይመስለኛል።" ሲል ጄሚ ጋራገር አስተያየቱን ሰጥቷል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ይገምቱ ይሸለሙ
የማንችስተር ሲቲ እና አርሰናልን ጨዋታ ውጤት ገምተው በትክክል ላወቁ ሶስት ቤተሰቦቻችን የአንድ መቶ ብር ካርድ የምንሸልምዎ ይሆናል።
የውድድሩ ህጎች ምን ይመስላሉ ?
√ ተሳታፊዎች ግምቶቻቸውን ከዚህ ፖስት ስር ባለው የሀሳብ መስጫ ሳጥን #ብቻ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል።
√ ኤዲት የተደረጉ ምላሾች በፍፁም ተቀባይነት አይኖራቸውም።
√ ግምትዎን መላክ የሚቻለው እስከ 12:30 ሰዓት ብቻ ነው።
መልካም ዕድል !
@tikvahethsport
የማንችስተር ሲቲ እና አርሰናልን ጨዋታ ውጤት ገምተው በትክክል ላወቁ ሶስት ቤተሰቦቻችን የአንድ መቶ ብር ካርድ የምንሸልምዎ ይሆናል።
የውድድሩ ህጎች ምን ይመስላሉ ?
√ ተሳታፊዎች ግምቶቻቸውን ከዚህ ፖስት ስር ባለው የሀሳብ መስጫ ሳጥን #ብቻ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል።
√ ኤዲት የተደረጉ ምላሾች በፍፁም ተቀባይነት አይኖራቸውም።
√ ግምትዎን መላክ የሚቻለው እስከ 12:30 ሰዓት ብቻ ነው።
መልካም ዕድል !
@tikvahethsport
Forwarded from WANAW SPORT
🎁 #ይገምቱ፣ ዛሬም #ይሸለሙ!
🏆 በዛሬው ምሽት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 5ኛ ሳምንት ተጠባቂ ፍልሚያ ማን ያሸንፋል?
⚽️ ማንቺስተር ሲቲ ወይስ አርሰናል ⚽️
💬 ግምትዎን #በገፃችን ኮሜንት ላይ ብቻ ያስቀምጡልን!
⚠️ የውድድሩ ህጎች፦
👉🏾 የጨዋታውን አሸናፊ ክለብ እስከ የግብ መጠኑ #በትክክል ቀድመው የሚገምቱ #2 ተከታታዮቻችን የዋናውን ማልያዎች ይሸለማሉ።
👉🏾 የዋናውን ማህበራዊ ገፆች መከተል፣ መወዳጀትና ማጋራት ይጠበቅቦታል።
👉🏾 የተስተካከሉና ተደጋጋሚ መልሶች በፍፁም ተቀባይነት የላቸውም።
👉🏾 አንድ ተሳታፊ ከሁለት ጊዜ በላይ አይሸለምም፡፡
Instagram | Facebook | TikTok
🏅 ዋናው ወደፊት...
@wanawsportwear
🏆 በዛሬው ምሽት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 5ኛ ሳምንት ተጠባቂ ፍልሚያ ማን ያሸንፋል?
⚽️ ማንቺስተር ሲቲ ወይስ አርሰናል ⚽️
💬 ግምትዎን #በገፃችን ኮሜንት ላይ ብቻ ያስቀምጡልን!
⚠️ የውድድሩ ህጎች፦
👉🏾 የጨዋታውን አሸናፊ ክለብ እስከ የግብ መጠኑ #በትክክል ቀድመው የሚገምቱ #2 ተከታታዮቻችን የዋናውን ማልያዎች ይሸለማሉ።
👉🏾 የዋናውን ማህበራዊ ገፆች መከተል፣ መወዳጀትና ማጋራት ይጠበቅቦታል።
👉🏾 የተስተካከሉና ተደጋጋሚ መልሶች በፍፁም ተቀባይነት የላቸውም።
👉🏾 አንድ ተሳታፊ ከሁለት ጊዜ በላይ አይሸለምም፡፡
Instagram | Facebook | TikTok
🏅 ዋናው ወደፊት...
@wanawsportwear
“ የዴብሮይን ጉዳት ከባድ አይደለም “ ጋርዲዮላ
የማንችስተር ሲቲው ወሳኝ ተጨዋች ኬቨን ዴብሮይን በጉዳት ምክንያት ከዛሬው የአርሰናል ጨዋታ ውጪ ሆኗል።
ኬቨን ዴብሮይን ያጋጠመው ጉዳት “ ከባድ አይደለም “ ሲሉ የማንችስተር ሲቲው ዋና አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ ተናግረዋል
“ ሚኬል አርቴታን የአርሰናል ተጨዋቾች እና ደጋፊዎችን እንኳን ደህና መጣችሁ ማለት እፈልጋለሁ “ ሲሉ አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ አያይዘው ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የማንችስተር ሲቲው ወሳኝ ተጨዋች ኬቨን ዴብሮይን በጉዳት ምክንያት ከዛሬው የአርሰናል ጨዋታ ውጪ ሆኗል።
ኬቨን ዴብሮይን ያጋጠመው ጉዳት “ ከባድ አይደለም “ ሲሉ የማንችስተር ሲቲው ዋና አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ ተናግረዋል
“ ሚኬል አርቴታን የአርሰናል ተጨዋቾች እና ደጋፊዎችን እንኳን ደህና መጣችሁ ማለት እፈልጋለሁ “ ሲሉ አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ አያይዘው ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ይገምቱ ይሸለሙ
የባርሴሎና እና ቪያሪያልን ጨዋታ ውጤት ገምተው በትክክል ላወቁ ሶስት ቤተሰቦቻችን የአንድ መቶ ብር ካርድ የምንሸልምዎ ይሆናል።
የውድድሩ ህጎች ምን ይመስላሉ ?
√ ተሳታፊዎች ግምቶቻቸውን ከዚህ ፖስት ስር ባለው የሀሳብ መስጫ ሳጥን #ብቻ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል።
√ ኤዲት የተደረጉ ምላሾች በፍፁም ተቀባይነት አይኖራቸውም።
√ ግምትዎን መላክ የሚቻለው እስከ 1:30 ሰዓት ብቻ ነው።
መልካም ዕድል !
@tikvahethsport
የባርሴሎና እና ቪያሪያልን ጨዋታ ውጤት ገምተው በትክክል ላወቁ ሶስት ቤተሰቦቻችን የአንድ መቶ ብር ካርድ የምንሸልምዎ ይሆናል።
የውድድሩ ህጎች ምን ይመስላሉ ?
√ ተሳታፊዎች ግምቶቻቸውን ከዚህ ፖስት ስር ባለው የሀሳብ መስጫ ሳጥን #ብቻ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል።
√ ኤዲት የተደረጉ ምላሾች በፍፁም ተቀባይነት አይኖራቸውም።
√ ግምትዎን መላክ የሚቻለው እስከ 1:30 ሰዓት ብቻ ነው።
መልካም ዕድል !
@tikvahethsport
የጦና ንቦቹ አመቱን በድል ጀምረዋል !
በኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ የ 2017 የውድድር ዘመን ወላይታ ድቻ ከኢትዮ ኤሌክትሪክ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 3ለ2 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችለዋል።
የጦና ንቦቹን የማሸነፊያ ግቦች ተስፋዬ መላኩ ፣ ካርሎስ ዳምጠው እና ጌታሁን ባፋ በራሱ ግብ ላይ ማስቆጠር ችለዋል።
ኢትዮ ኤሌክትሪክን ከሽንፈት ያልታደጉ ግቦች እዮብ ገ/ማርያም እና አቤል ሀብታሙ ከመረብ አሳርፈዋል።
ቀጣይ መርሐ ግብራቸው ምን ይመስላል ?
አርብ ⏩️ ኢትዮጵያ ቡና ከ ኢትዮ ኤሌክትሪክ
ቅዳሜ ⏩️ ድሬዳዋ ከተማ ከ ወላይታ ድቻ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ የ 2017 የውድድር ዘመን ወላይታ ድቻ ከኢትዮ ኤሌክትሪክ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 3ለ2 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችለዋል።
የጦና ንቦቹን የማሸነፊያ ግቦች ተስፋዬ መላኩ ፣ ካርሎስ ዳምጠው እና ጌታሁን ባፋ በራሱ ግብ ላይ ማስቆጠር ችለዋል።
ኢትዮ ኤሌክትሪክን ከሽንፈት ያልታደጉ ግቦች እዮብ ገ/ማርያም እና አቤል ሀብታሙ ከመረብ አሳርፈዋል።
ቀጣይ መርሐ ግብራቸው ምን ይመስላል ?
አርብ ⏩️ ኢትዮጵያ ቡና ከ ኢትዮ ኤሌክትሪክ
ቅዳሜ ⏩️ ድሬዳዋ ከተማ ከ ወላይታ ድቻ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ከጨዋታው በፊት ምን ተባለ ?
በተንታኝነት እያገለገሉ የሚገኙ የቀድሞ ተጨዋቾች ከደቂቃዎች በኋላ በሚጀምረው የማንችስተር ሲቲ እና አርሰናል ጨዋታ ዙሪያ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
ከእነዚህም መካከል :-
ኮሎ ቱሬ :- “ አሁን ላይ ማንችስተር ሲቲን ማሸነፍ የሚችለው ብቸኛው ክለብ አርሰናል ብቻ ነው።“
ፖል ሜርሰን :- “ እውነት ለመናገር አርሰናል ዛሬ ማንችስተር ሲቲን ማሸነፍ የሚችል አይመስለኝም።
ሮይ ኪን :- “ አርሰናል ከሰሞኑ ያሳየው እንቅስቃሴ ዛሬ ከማንችስተር ሲቲ ጋር በቂ አይሆንም።"
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በተንታኝነት እያገለገሉ የሚገኙ የቀድሞ ተጨዋቾች ከደቂቃዎች በኋላ በሚጀምረው የማንችስተር ሲቲ እና አርሰናል ጨዋታ ዙሪያ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
ከእነዚህም መካከል :-
ኮሎ ቱሬ :- “ አሁን ላይ ማንችስተር ሲቲን ማሸነፍ የሚችለው ብቸኛው ክለብ አርሰናል ብቻ ነው።“
ፖል ሜርሰን :- “ እውነት ለመናገር አርሰናል ዛሬ ማንችስተር ሲቲን ማሸነፍ የሚችል አይመስለኝም።
ሮይ ኪን :- “ አርሰናል ከሰሞኑ ያሳየው እንቅስቃሴ ዛሬ ከማንችስተር ሲቲ ጋር በቂ አይሆንም።"
@tikvahethsport @kidusyoftahe
“ ለጨዋታው ዝግጁ ነን “ አርቴታ
የመድፈኞቹ ዋና አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ቡድናቸው ከደቂቃዎች በኋላ ለሚደረገው የማንችስተር ሲቲ ጨዋታ መጓጓቱን ገልጸዋል።
“ ለጨዋታው ዝግጁ ነን በደንብ መዘጋጀታችንን እናውቃለን ለጨዋታው ጓጉተናል “ ሲሉ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ከጨዋታው በፊት ተናግረዋል።
የማንችስተር ሲቲው አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ በበኩላቸው “ አርሰናል ጥሩ የሆኑት በመከላከል ብቻ አይደለም በመልሶ ማጥቃትም አስፈሪ ናቸው “ ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የመድፈኞቹ ዋና አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ቡድናቸው ከደቂቃዎች በኋላ ለሚደረገው የማንችስተር ሲቲ ጨዋታ መጓጓቱን ገልጸዋል።
“ ለጨዋታው ዝግጁ ነን በደንብ መዘጋጀታችንን እናውቃለን ለጨዋታው ጓጉተናል “ ሲሉ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ከጨዋታው በፊት ተናግረዋል።
የማንችስተር ሲቲው አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ በበኩላቸው “ አርሰናል ጥሩ የሆኑት በመከላከል ብቻ አይደለም በመልሶ ማጥቃትም አስፈሪ ናቸው “ ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#TikvahGoal
የጨዋታውን አጫጭር ቪዲዮች እና ጎሎች በጎል ቻናላችን መመልከት ይችላሉ።
የጎል ቻናላችን 👉 https://www.tg-me.com/+rbdEU4UaEdQxYWFk
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የጨዋታውን አጫጭር ቪዲዮች እና ጎሎች በጎል ቻናላችን መመልከት ይችላሉ።
የጎል ቻናላችን 👉 https://www.tg-me.com/+rbdEU4UaEdQxYWFk
@tikvahethsport @kidusyoftahe