“ ባለፈው አመት ሀላንድን ማቆም ችለናል “ ሳሊባ
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል የኋላ መስመር ተጨዋች ዊሊያም ሳሊባ የማንችስተር ሲቲው አጥቂ ኤርሊንግ ሀላንድ አሰቸጋሪ አጥቂ መሆኑን ገልጿል።
"ኤርሊንግ ሀላንድ በጣም ጥሩ ተጨዋች ነው አለም ላይ ካሉ ምርጥ የፊት መስመር አጥቂዎች አንዱ ነው።"ሲል ዊሊያም ሳሊባ ተናግሯል።
“ ከሀላንድ ጋር መጫወት አስቸጋሪ ነው ነገርግን ባለፈው አመት እሱ ግብ እንዳያስቆጥር ለመከላከል የቻልነውን ሁሉ አድርገናል እናም አልተሳካለትም።“ ሳሊባ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል የኋላ መስመር ተጨዋች ዊሊያም ሳሊባ የማንችስተር ሲቲው አጥቂ ኤርሊንግ ሀላንድ አሰቸጋሪ አጥቂ መሆኑን ገልጿል።
"ኤርሊንግ ሀላንድ በጣም ጥሩ ተጨዋች ነው አለም ላይ ካሉ ምርጥ የፊት መስመር አጥቂዎች አንዱ ነው።"ሲል ዊሊያም ሳሊባ ተናግሯል።
“ ከሀላንድ ጋር መጫወት አስቸጋሪ ነው ነገርግን ባለፈው አመት እሱ ግብ እንዳያስቆጥር ለመከላከል የቻልነውን ሁሉ አድርገናል እናም አልተሳካለትም።“ ሳሊባ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
“ ሁሉም ሰው ሲቲ እንዲወርድ ይፈልጋል “ ጋርዲዮላ
የማንችስተር ሲቲው ዋና አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ በዚህ በሰለጠነ ዘመን ሁሉም ሰው እኛ እንድንወርድ እየጠየቀ ነው በማለት ተናግረዋል።
“ ለቡድኔ መከላከል እፈልጋለሁ “ ያሉት አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ " በዚህ በሰለጠነ ዘመን ሁሉም ሰው እኛ እንድንወርድ እና ከምድረ ገፅ እንድንጠፋ ይፈልጋል " በማለት ቅሬታቸውን ገልጸዋል።
" አሰልጣኝ መሆን የምትፈልግ ከሆነ የእኔን የአሰልጣኝ ቡድን ተቀላቀል ያን ጊዜ ምናልባት ምርጥ ቡድን የማሰልጠን እድል ታገኛለህ።" ጋርዲዮላ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የማንችስተር ሲቲው ዋና አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ በዚህ በሰለጠነ ዘመን ሁሉም ሰው እኛ እንድንወርድ እየጠየቀ ነው በማለት ተናግረዋል።
“ ለቡድኔ መከላከል እፈልጋለሁ “ ያሉት አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ " በዚህ በሰለጠነ ዘመን ሁሉም ሰው እኛ እንድንወርድ እና ከምድረ ገፅ እንድንጠፋ ይፈልጋል " በማለት ቅሬታቸውን ገልጸዋል።
" አሰልጣኝ መሆን የምትፈልግ ከሆነ የእኔን የአሰልጣኝ ቡድን ተቀላቀል ያን ጊዜ ምናልባት ምርጥ ቡድን የማሰልጠን እድል ታገኛለህ።" ጋርዲዮላ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
Forwarded from Betika Ethiopia Official Channel
ኢትሃድ የሳምንቱን ታላቅ ጨዋታ ያስተናግዳል
ሁለቱም ክለቦች ያለወሳኝ ተጫዋቾቻቸው የሳምንቱን ፈታኝ ጨዋታ ያደርጋሉ።
ሲቲ ያለ ዴብርዩነ፣ አርሰናል ያለ ኦዴጋርድ።
በጨዋታው ማን የበላይ ሆኖ ይጨርሳል?
ከፍ በተደረጉ ኦዶች የጨዋታውን አሸናፊ ይገምቱ!
አሁኑኑ ለመወራረድ ሊንኩን ይጫኑ https://shorturl.at/bmqEp
ቤቲካ የአሸናፊዎች ቤት!
ሁለቱም ክለቦች ያለወሳኝ ተጫዋቾቻቸው የሳምንቱን ፈታኝ ጨዋታ ያደርጋሉ።
ሲቲ ያለ ዴብርዩነ፣ አርሰናል ያለ ኦዴጋርድ።
በጨዋታው ማን የበላይ ሆኖ ይጨርሳል?
ከፍ በተደረጉ ኦዶች የጨዋታውን አሸናፊ ይገምቱ!
አሁኑኑ ለመወራረድ ሊንኩን ይጫኑ https://shorturl.at/bmqEp
ቤቲካ የአሸናፊዎች ቤት!
⚡️ በዕለታዊ የዳታ ጥቅሎች ቀኑን ሙሉ ፈታ እንበል! 🥳
በM-PESA ላይ ስንገዛ ሁሉም ቅናሽ አላቸው!
በልዩ ልዩ አማራጮች የቀረበልንን የሳፋሪኮም የኢንተርኔት ጥቅል የM-PESA Appን በመጠቀም አሁኑኑ እንግዛ! በፈጣን ዳታ እንንበሽበሽ!
🔗የM-PESA ሳፋሪኮም መተግበሪያ በዚህ ሊንክ እናዉርድ: https://play.google.com/store/apps/details?id=et.safaricom.mpesa.lifestyle
የቴሌግራም ቦታችንን https://www.tg-me.com/official_safaricomet_bot በመጠቀም የአየር ሰዓት ወይንም ልዩ ልዩ ጥቅሎችን እንግዛ!
ስለ አገልግሎታችን ማንኛውንም ጥያቄ ወይም መረጃ በቴሌግራም ቻናላችን https://www.tg-me.com/Safaricom_Ethiopia_PLC 24/7 ማግኘት ይቻላል!
#MPESASafaricom
#SafaricomEthiopia
#1wedefit
#Furtheraheadtogether
በM-PESA ላይ ስንገዛ ሁሉም ቅናሽ አላቸው!
በልዩ ልዩ አማራጮች የቀረበልንን የሳፋሪኮም የኢንተርኔት ጥቅል የM-PESA Appን በመጠቀም አሁኑኑ እንግዛ! በፈጣን ዳታ እንንበሽበሽ!
🔗የM-PESA ሳፋሪኮም መተግበሪያ በዚህ ሊንክ እናዉርድ: https://play.google.com/store/apps/details?id=et.safaricom.mpesa.lifestyle
የቴሌግራም ቦታችንን https://www.tg-me.com/official_safaricomet_bot በመጠቀም የአየር ሰዓት ወይንም ልዩ ልዩ ጥቅሎችን እንግዛ!
ስለ አገልግሎታችን ማንኛውንም ጥያቄ ወይም መረጃ በቴሌግራም ቻናላችን https://www.tg-me.com/Safaricom_Ethiopia_PLC 24/7 ማግኘት ይቻላል!
#MPESASafaricom
#SafaricomEthiopia
#1wedefit
#Furtheraheadtogether
“ ትልቅ ዋንጫዎችን ማሸነፍ መጀመር አለብን “ አርቴታ
የመድፈኞቹ ዋና አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ቡድናቸው በቀጣይ ትልቅ ዋንጫዎችን ማሸነፍ እንዳለበት ገልፀዋል።
ቡድናቸው ወደ ስኬት እጅግ እየቀረበ ስለመሆኑ እርግጠኛ መሆናቸውን የገለፁት ሚኬል አርቴታ “ በፕርሚየር ሊጉ ታሪክ ምርጡን ቡድን እየተፎካከርን ነው አሁንም ግን ብዙ መስራት ያለብን ነገር አለ።“ ብለዋል።
“ አሁን ትልቅ ዋንጫዎችን ማሸነፍ መጀመር አለብን ወጥነት ማሳየት አለብን ሊሻሻሉ የሚገባቸው ቦታዎችም አሉን “ ሲሉ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የመድፈኞቹ ዋና አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ቡድናቸው በቀጣይ ትልቅ ዋንጫዎችን ማሸነፍ እንዳለበት ገልፀዋል።
ቡድናቸው ወደ ስኬት እጅግ እየቀረበ ስለመሆኑ እርግጠኛ መሆናቸውን የገለፁት ሚኬል አርቴታ “ በፕርሚየር ሊጉ ታሪክ ምርጡን ቡድን እየተፎካከርን ነው አሁንም ግን ብዙ መስራት ያለብን ነገር አለ።“ ብለዋል።
“ አሁን ትልቅ ዋንጫዎችን ማሸነፍ መጀመር አለብን ወጥነት ማሳየት አለብን ሊሻሻሉ የሚገባቸው ቦታዎችም አሉን “ ሲሉ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የሮማ ስራ አስፈፃሚ ከሀላፊነት ለቀቀች !
የጣልያን ሴርያው ክለብ ሮማ ዋና ስራ አስፈፃሚ ሊና ሶሎኮ ከክለቡ ሀላፊነቷ በፍቃዷ መልቀቋን ክለቡ ይፋ አድርጓል።
ሀላፊዋ ስራዋን ለመልቀቅ የወሰነችው የአሰልጣኝ ዳንኤል ዲ ሮሲን መሰናበት ተከትሎ ከሮማ ደጋፊዎች ማስፈራሪያ ደርሷት መሆኑ ተገልጿል።
በተጨማሪም በአሁን ሰዓት እሷ እና ልጆቿ በፖሊስ ጥበቃ እየተደረገላቸው መሆኑ ተነግሯል።
ሮማ ከቀናት በፊት ዳንኤል ዲ ሮሲን በማሰናበት አሰልጣኝ ኢቫን ጁሪችን በሀላፊነት መሾሙ አይዘነጋም።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የጣልያን ሴርያው ክለብ ሮማ ዋና ስራ አስፈፃሚ ሊና ሶሎኮ ከክለቡ ሀላፊነቷ በፍቃዷ መልቀቋን ክለቡ ይፋ አድርጓል።
ሀላፊዋ ስራዋን ለመልቀቅ የወሰነችው የአሰልጣኝ ዳንኤል ዲ ሮሲን መሰናበት ተከትሎ ከሮማ ደጋፊዎች ማስፈራሪያ ደርሷት መሆኑ ተገልጿል።
በተጨማሪም በአሁን ሰዓት እሷ እና ልጆቿ በፖሊስ ጥበቃ እየተደረገላቸው መሆኑ ተነግሯል።
ሮማ ከቀናት በፊት ዳንኤል ዲ ሮሲን በማሰናበት አሰልጣኝ ኢቫን ጁሪችን በሀላፊነት መሾሙ አይዘነጋም።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
“ አርሰናል ለአቻ የሚጫወት ይመስለኛል “ ጄሚ ጋራገር
የቀድሞ የሊቨርፑል ተጨዋች ጄሚ ካራገር አርሰናል ዛሬ ከማንችስተር ሲቲ ጋር በሚያደርገው ጨዋታ ለአቻ የሚጫወት ይመስለኛል በማለት ተናግሯል።
" አርሰናል ዛሬ አቻ ለመውጣት የሚጫወቱ ይመስለኛል ኢትሀድ ስታዲየም ላይ ነጥብ ይዘው ከወጡ የሚደሰቱ ይመስለኛል።" ሲል ጄሚ ጋራገር አስተያየቱን ሰጥቷል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የቀድሞ የሊቨርፑል ተጨዋች ጄሚ ካራገር አርሰናል ዛሬ ከማንችስተር ሲቲ ጋር በሚያደርገው ጨዋታ ለአቻ የሚጫወት ይመስለኛል በማለት ተናግሯል።
" አርሰናል ዛሬ አቻ ለመውጣት የሚጫወቱ ይመስለኛል ኢትሀድ ስታዲየም ላይ ነጥብ ይዘው ከወጡ የሚደሰቱ ይመስለኛል።" ሲል ጄሚ ጋራገር አስተያየቱን ሰጥቷል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ይገምቱ ይሸለሙ
የማንችስተር ሲቲ እና አርሰናልን ጨዋታ ውጤት ገምተው በትክክል ላወቁ ሶስት ቤተሰቦቻችን የአንድ መቶ ብር ካርድ የምንሸልምዎ ይሆናል።
የውድድሩ ህጎች ምን ይመስላሉ ?
√ ተሳታፊዎች ግምቶቻቸውን ከዚህ ፖስት ስር ባለው የሀሳብ መስጫ ሳጥን #ብቻ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል።
√ ኤዲት የተደረጉ ምላሾች በፍፁም ተቀባይነት አይኖራቸውም።
√ ግምትዎን መላክ የሚቻለው እስከ 12:30 ሰዓት ብቻ ነው።
መልካም ዕድል !
@tikvahethsport
የማንችስተር ሲቲ እና አርሰናልን ጨዋታ ውጤት ገምተው በትክክል ላወቁ ሶስት ቤተሰቦቻችን የአንድ መቶ ብር ካርድ የምንሸልምዎ ይሆናል።
የውድድሩ ህጎች ምን ይመስላሉ ?
√ ተሳታፊዎች ግምቶቻቸውን ከዚህ ፖስት ስር ባለው የሀሳብ መስጫ ሳጥን #ብቻ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል።
√ ኤዲት የተደረጉ ምላሾች በፍፁም ተቀባይነት አይኖራቸውም።
√ ግምትዎን መላክ የሚቻለው እስከ 12:30 ሰዓት ብቻ ነው።
መልካም ዕድል !
@tikvahethsport
Forwarded from WANAW SPORT
🎁 #ይገምቱ፣ ዛሬም #ይሸለሙ!
🏆 በዛሬው ምሽት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 5ኛ ሳምንት ተጠባቂ ፍልሚያ ማን ያሸንፋል?
⚽️ ማንቺስተር ሲቲ ወይስ አርሰናል ⚽️
💬 ግምትዎን #በገፃችን ኮሜንት ላይ ብቻ ያስቀምጡልን!
⚠️ የውድድሩ ህጎች፦
👉🏾 የጨዋታውን አሸናፊ ክለብ እስከ የግብ መጠኑ #በትክክል ቀድመው የሚገምቱ #2 ተከታታዮቻችን የዋናውን ማልያዎች ይሸለማሉ።
👉🏾 የዋናውን ማህበራዊ ገፆች መከተል፣ መወዳጀትና ማጋራት ይጠበቅቦታል።
👉🏾 የተስተካከሉና ተደጋጋሚ መልሶች በፍፁም ተቀባይነት የላቸውም።
👉🏾 አንድ ተሳታፊ ከሁለት ጊዜ በላይ አይሸለምም፡፡
Instagram | Facebook | TikTok
🏅 ዋናው ወደፊት...
@wanawsportwear
🏆 በዛሬው ምሽት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 5ኛ ሳምንት ተጠባቂ ፍልሚያ ማን ያሸንፋል?
⚽️ ማንቺስተር ሲቲ ወይስ አርሰናል ⚽️
💬 ግምትዎን #በገፃችን ኮሜንት ላይ ብቻ ያስቀምጡልን!
⚠️ የውድድሩ ህጎች፦
👉🏾 የጨዋታውን አሸናፊ ክለብ እስከ የግብ መጠኑ #በትክክል ቀድመው የሚገምቱ #2 ተከታታዮቻችን የዋናውን ማልያዎች ይሸለማሉ።
👉🏾 የዋናውን ማህበራዊ ገፆች መከተል፣ መወዳጀትና ማጋራት ይጠበቅቦታል።
👉🏾 የተስተካከሉና ተደጋጋሚ መልሶች በፍፁም ተቀባይነት የላቸውም።
👉🏾 አንድ ተሳታፊ ከሁለት ጊዜ በላይ አይሸለምም፡፡
Instagram | Facebook | TikTok
🏅 ዋናው ወደፊት...
@wanawsportwear
“ የዴብሮይን ጉዳት ከባድ አይደለም “ ጋርዲዮላ
የማንችስተር ሲቲው ወሳኝ ተጨዋች ኬቨን ዴብሮይን በጉዳት ምክንያት ከዛሬው የአርሰናል ጨዋታ ውጪ ሆኗል።
ኬቨን ዴብሮይን ያጋጠመው ጉዳት “ ከባድ አይደለም “ ሲሉ የማንችስተር ሲቲው ዋና አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ ተናግረዋል
“ ሚኬል አርቴታን የአርሰናል ተጨዋቾች እና ደጋፊዎችን እንኳን ደህና መጣችሁ ማለት እፈልጋለሁ “ ሲሉ አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ አያይዘው ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የማንችስተር ሲቲው ወሳኝ ተጨዋች ኬቨን ዴብሮይን በጉዳት ምክንያት ከዛሬው የአርሰናል ጨዋታ ውጪ ሆኗል።
ኬቨን ዴብሮይን ያጋጠመው ጉዳት “ ከባድ አይደለም “ ሲሉ የማንችስተር ሲቲው ዋና አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ ተናግረዋል
“ ሚኬል አርቴታን የአርሰናል ተጨዋቾች እና ደጋፊዎችን እንኳን ደህና መጣችሁ ማለት እፈልጋለሁ “ ሲሉ አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ አያይዘው ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ይገምቱ ይሸለሙ
የባርሴሎና እና ቪያሪያልን ጨዋታ ውጤት ገምተው በትክክል ላወቁ ሶስት ቤተሰቦቻችን የአንድ መቶ ብር ካርድ የምንሸልምዎ ይሆናል።
የውድድሩ ህጎች ምን ይመስላሉ ?
√ ተሳታፊዎች ግምቶቻቸውን ከዚህ ፖስት ስር ባለው የሀሳብ መስጫ ሳጥን #ብቻ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል።
√ ኤዲት የተደረጉ ምላሾች በፍፁም ተቀባይነት አይኖራቸውም።
√ ግምትዎን መላክ የሚቻለው እስከ 1:30 ሰዓት ብቻ ነው።
መልካም ዕድል !
@tikvahethsport
የባርሴሎና እና ቪያሪያልን ጨዋታ ውጤት ገምተው በትክክል ላወቁ ሶስት ቤተሰቦቻችን የአንድ መቶ ብር ካርድ የምንሸልምዎ ይሆናል።
የውድድሩ ህጎች ምን ይመስላሉ ?
√ ተሳታፊዎች ግምቶቻቸውን ከዚህ ፖስት ስር ባለው የሀሳብ መስጫ ሳጥን #ብቻ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል።
√ ኤዲት የተደረጉ ምላሾች በፍፁም ተቀባይነት አይኖራቸውም።
√ ግምትዎን መላክ የሚቻለው እስከ 1:30 ሰዓት ብቻ ነው።
መልካም ዕድል !
@tikvahethsport
የጦና ንቦቹ አመቱን በድል ጀምረዋል !
በኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ የ 2017 የውድድር ዘመን ወላይታ ድቻ ከኢትዮ ኤሌክትሪክ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 3ለ2 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችለዋል።
የጦና ንቦቹን የማሸነፊያ ግቦች ተስፋዬ መላኩ ፣ ካርሎስ ዳምጠው እና ጌታሁን ባፋ በራሱ ግብ ላይ ማስቆጠር ችለዋል።
ኢትዮ ኤሌክትሪክን ከሽንፈት ያልታደጉ ግቦች እዮብ ገ/ማርያም እና አቤል ሀብታሙ ከመረብ አሳርፈዋል።
ቀጣይ መርሐ ግብራቸው ምን ይመስላል ?
አርብ ⏩️ ኢትዮጵያ ቡና ከ ኢትዮ ኤሌክትሪክ
ቅዳሜ ⏩️ ድሬዳዋ ከተማ ከ ወላይታ ድቻ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ የ 2017 የውድድር ዘመን ወላይታ ድቻ ከኢትዮ ኤሌክትሪክ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 3ለ2 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችለዋል።
የጦና ንቦቹን የማሸነፊያ ግቦች ተስፋዬ መላኩ ፣ ካርሎስ ዳምጠው እና ጌታሁን ባፋ በራሱ ግብ ላይ ማስቆጠር ችለዋል።
ኢትዮ ኤሌክትሪክን ከሽንፈት ያልታደጉ ግቦች እዮብ ገ/ማርያም እና አቤል ሀብታሙ ከመረብ አሳርፈዋል።
ቀጣይ መርሐ ግብራቸው ምን ይመስላል ?
አርብ ⏩️ ኢትዮጵያ ቡና ከ ኢትዮ ኤሌክትሪክ
ቅዳሜ ⏩️ ድሬዳዋ ከተማ ከ ወላይታ ድቻ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ከጨዋታው በፊት ምን ተባለ ?
በተንታኝነት እያገለገሉ የሚገኙ የቀድሞ ተጨዋቾች ከደቂቃዎች በኋላ በሚጀምረው የማንችስተር ሲቲ እና አርሰናል ጨዋታ ዙሪያ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
ከእነዚህም መካከል :-
ኮሎ ቱሬ :- “ አሁን ላይ ማንችስተር ሲቲን ማሸነፍ የሚችለው ብቸኛው ክለብ አርሰናል ብቻ ነው።“
ፖል ሜርሰን :- “ እውነት ለመናገር አርሰናል ዛሬ ማንችስተር ሲቲን ማሸነፍ የሚችል አይመስለኝም።
ሮይ ኪን :- “ አርሰናል ከሰሞኑ ያሳየው እንቅስቃሴ ዛሬ ከማንችስተር ሲቲ ጋር በቂ አይሆንም።"
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በተንታኝነት እያገለገሉ የሚገኙ የቀድሞ ተጨዋቾች ከደቂቃዎች በኋላ በሚጀምረው የማንችስተር ሲቲ እና አርሰናል ጨዋታ ዙሪያ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
ከእነዚህም መካከል :-
ኮሎ ቱሬ :- “ አሁን ላይ ማንችስተር ሲቲን ማሸነፍ የሚችለው ብቸኛው ክለብ አርሰናል ብቻ ነው።“
ፖል ሜርሰን :- “ እውነት ለመናገር አርሰናል ዛሬ ማንችስተር ሲቲን ማሸነፍ የሚችል አይመስለኝም።
ሮይ ኪን :- “ አርሰናል ከሰሞኑ ያሳየው እንቅስቃሴ ዛሬ ከማንችስተር ሲቲ ጋር በቂ አይሆንም።"
@tikvahethsport @kidusyoftahe
“ ለጨዋታው ዝግጁ ነን “ አርቴታ
የመድፈኞቹ ዋና አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ቡድናቸው ከደቂቃዎች በኋላ ለሚደረገው የማንችስተር ሲቲ ጨዋታ መጓጓቱን ገልጸዋል።
“ ለጨዋታው ዝግጁ ነን በደንብ መዘጋጀታችንን እናውቃለን ለጨዋታው ጓጉተናል “ ሲሉ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ከጨዋታው በፊት ተናግረዋል።
የማንችስተር ሲቲው አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ በበኩላቸው “ አርሰናል ጥሩ የሆኑት በመከላከል ብቻ አይደለም በመልሶ ማጥቃትም አስፈሪ ናቸው “ ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የመድፈኞቹ ዋና አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ቡድናቸው ከደቂቃዎች በኋላ ለሚደረገው የማንችስተር ሲቲ ጨዋታ መጓጓቱን ገልጸዋል።
“ ለጨዋታው ዝግጁ ነን በደንብ መዘጋጀታችንን እናውቃለን ለጨዋታው ጓጉተናል “ ሲሉ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ከጨዋታው በፊት ተናግረዋል።
የማንችስተር ሲቲው አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ በበኩላቸው “ አርሰናል ጥሩ የሆኑት በመከላከል ብቻ አይደለም በመልሶ ማጥቃትም አስፈሪ ናቸው “ ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#TikvahGoal
የጨዋታውን አጫጭር ቪዲዮች እና ጎሎች በጎል ቻናላችን መመልከት ይችላሉ።
የጎል ቻናላችን 👉 https://www.tg-me.com/+rbdEU4UaEdQxYWFk
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የጨዋታውን አጫጭር ቪዲዮች እና ጎሎች በጎል ቻናላችን መመልከት ይችላሉ።
የጎል ቻናላችን 👉 https://www.tg-me.com/+rbdEU4UaEdQxYWFk
@tikvahethsport @kidusyoftahe