Telegram Web Link
አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ እንዲህ አሉ፦ ማንም ቢሰድብህ ስለ መሰደብህ ሳይሆን ስለ ሰደበህ ሰው አስብ። ያ ሰው ወንድምህ ነው። በፍቅር የተሞላህ መንፈሳዊ ሰው እንደመሆንህ መጠን አንተን በመስደብ ኃጢአት ላደረገው ወንድምህ ምን ልታደርግለት እንደምትችል ታስብ ዘንድ ይገባሃል። በእርግጥ አንተን የተሳደበበት ስድብ በድኅነቱ መግቢያ ላይ ቆሞ ይከለክለውና በዚሁ ሳቢያ ውድ ነፍሱ ወደ ሲዖል ትወርድ ዘንድ አትሻም። በመሆኑም ያንን ኃጢአት ቆጥሮ እንዳይቀጣው ይልቁንም ይቅር እንዲለው እግዚአብሔርን ትጠይቅለታለህ ከዚህ በተጨማሪም እግዚአብሔር አምላክ እንዲህ ካለው ኃጢአት እንዲያወጣውና ዳግመኛ አንተን ሆነ ሌሎችን በመስደብ እንዳይበድል ልትጸልይለት ይገባል።
+ ድንገት የተበጠሰ ገመድ +

የደብረ ዳሞ ገዳም በገመድ ብቻ የሚወጣ እጅግ ጥንታዊ ገዳም ነው:: ይህንን አቡነ አረጋዊ በዘንዶ የወጡትን ታላቅ ገዳም ለመውጣት በግንባታው ወቅት በአፄ ገብረ መስቀል የተሠራ ደረጃ ነበረው:: ሆኖም አቡነ አረጋዊ ደረጃውን ዳህምሞ (አፍርሰው) ብለው በማዘዛቸው እስከ አሁን ድረስ በገመድ የሚወጣበት ገዳም ሆኖአል::

የደብረ ዳሞ መውጫ ገመድ እጅግ ወፍራም ሲሆን እስከ አሁን ድረስ በብዙ ሺህዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ተንጠላጥለው ወጥተው ወርደውበታል:: ይህ እጅግ ወፍራም ገመድ ለዘመናት ሲያገለግል ተበጥሶ ሰው ጥሎ አያውቅም:: በታሪክ የማይዘነጋና መሃል ላይ የተበጠሰበትና ሰው የጣለበት ቀን አለ:: (የዲያቢሎስ መተናኮል ነው የሚል አለ)

በዚያ ቀን በተበጠሰው ገመድ ላይ የወረደው መንገደኛ ጻድቁ አባ ተክለ ሃይማኖት ነበሩ:: መነኮሳቱን ተሰናብተው በዚያ ገመድ ሲወርዱ ተበጥሶ የማያውቀው ገመድ ድንገት ተበጠሰ:: ከላይ የሚያዩት አባቶች ቁልቁል እያዩ በድንጋጤ ጮኹ:: ሆኖም እግዚአብሔር ለጻድቁ የብርሃን ክንፍ ሠጥቶአቸው ከተበጠሰው ገመድ ተለይተው እንደ መልአክ በርረው ሁለት ሺህ ክንድ ያህል ወርደው መሬት ላይ አረፉ:: ባረፉባት ሥፍራም ቤተ ክርስቲያን ተሠራባት::

ወዳጄ በሕይወትህ ድንገት የተበጠሰ ገመድ የለም? ሳትጠብቀው የተበጠሰ ገመድ ማንም ላይ ሳይበጠስ አንተ ላይ የጨከነ ገመድ የለም? ምን ዓይነት ገመድ አትበለኝ:: የእንጀራ ገመድ የኑሮ ገመድ የትምህርት ገመድ የፈለግኸው ገመድ በለው:: እሱን ተጠምጥመህ ይዘህ ወደ አንዳች ቦታ ለመድረስ የተማመንክበት ተስፋህን ሙሉ በሙሉ የጣልክበት ገመድ የለም? ድንገት ተበጥሶ ዙሪያው ገደል አልሆነብህም? ሰዎች ማንም ላይ ያልተበጠሰ ገመድ አንተ ላይ ሲበጠስ አይተው "ምኑ ዕድለ ቢስ ነው?" ብለው የተደነቁብህ እንደ ቅዱስ ጳውሎስ "ከባሕር አደጋ ተርፎ ዕባብ የነደፈው እንዴት ኃጢአተኛ ቢሆን ነው?" ብለው በትዝብት ዓይን እንዲያዩህ ያደረገ በሕይወትህ ሳታስበው ተበጥሶ ዙሪያው ገደል የሆነ ሥፍራ ላይ የጣለህ የሕይወት ገመድ ይኖር ይሆናል::

በዕድልህ አትማረር በሕይወትህ ድንገት የሚበጠስብህ ገመድ የምትወድቅበት ሳይሆን ክንፍ አውጥተህ የምትበርበት ነው:: ፈጣሪ የተማመንክበትን የምታየውን ገመድ እንዲበጠስብህ ከፈቀደ ያላየኸውን ክንፍ ሊሠጥህ እንጂ ሊጥልህ አይደለም:: የሕይወትህን ገመድ የተበጠሰበትን ቀን "እግዚአብሔር ለመልካም አሰበው" ብለህ እንደ ዮሴፍ ታመሰግንበታለህ::
ገመድህን የሚበጥሰው ከገደል ሊጥልህ ሳይሆን በክንፍ አብቅሎ ሊተክልህ ነው:: የሚተክልህ በበረሃ ሳይሆን በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ ነው:: ተራ ተክል የምትሆን እንዳይመስልህ:: የሃይማኖት ተክል (ተክለ ሃይማኖት) ትሆናለህ:: ተክለ መንፈስ ቅዱስ ተክለ ወልድ ተክለ አብ ትሆናለህ:: አብ የተከለው ደግሞ አይነቀልም!

ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ
ታኅሣሥ 24 2013 ዓ ም
አሁን ደግሞ ለአባ ግርማ ልጅ ሰይጣን ለሚያጮኸው ሞባይል የሚባርከው ሰው የህሊና ፀሎት እናደርጋለን።

ክብረ ክህነት ወዴት ሔደች ጃል 🤔
ሰበር ዜና
በትግራይ የሚገኙ "ጳጳሳት" ሕገ ቤተ ክርስቲያንን እና ቀኖና ቤተ ክርስቲያንን በመጣስ በርዕሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን ማርያም ገዳም የሕገ ወጥ ሢመት "የአስኬማ ጸሎት" እያደረጉ መሆኑ ተዘገበ !

ሐምሌ 15 ቀን 2015 ዓ.ም (ተ.ሚ.ማ/አዲስ አበባ)

በብፁዕ አቡነ ኢሳይያስ ፣ በብፁዕ አቡነ መርሐክርስቶስ ፣ በብፁዕ አቡነ መቃርዮስ እና በብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ የሚመራው እና በቅዱስ ፍሬምናጦስ ስም የሚነግደው ሕገ ወጥ ቡድን በዛሬው ዕለት በድፍረት ቀኖና ቤተ ክርስቲያንን በመጣስ መረጥኳቸው ላላቸው መነኮሳት "የአስኬማ ጸሎት እያካሄደ እንደሚገኝ የትግራይ ቲቪ ካሰራጨው መረጃ ለመረዳት ተችሏል።

የ"አስኬማ ጸሎት" በሚል እያከናወኑት በሚገኘው ሥርዓት ላይ መንግስታዊው የትግራይ ቲቪ የቀጥታ ሥርጭት ሽፋን እየሰጠው የሚገኝ ሲሆን በቡድኑ መሪ በብፁዕ አቡነ ኢሳይያስ አማካይነት እና በሌሎች ሊቃነ ጳጳሳት ተባባሪነት ሕገ ወጥ ሢመቱ እየተከናወነ መሆኑ ታይቷል።

በትግራይ የሚገኙ ሊቃነ ጳጳሳት ፖለቲከኞች እንኳ ምርጫቸው ያደረጉት የሰላም እና የይቅርታ መንገድ በመርገጥ ፍቅረ ሢመት ያደረባቸው መነኮሳትን በመሰብሰብ የጨረቃ ሢመት ለማድረግ እያደረጉት ያለው ጥድፍያ በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን መከፋፈል ምን አልባትም ከቀድሞ ጀምሮ ሲያልሙት የነበረውን "የሀገረ ትግራይ" ምሥረታ ለማካሄድ በቅድሚያ የያዙት የፖለቲከኞች ሀሳብ መሆኑን ምሁራን ይናገራሉ።
#እስመ_አንተ_ትፈድዮ_ለኩሉ_በከመ_ምግባሩ

ነገ አፈር ለሚሆን ስጋዊ ፍትወታችሁ አድልታች ቅድስት ቤተክርስቲያኔን የምትከፋፍሉ ረበናተ ክህደት ሆይ ይብላኝ ለእናንተ አካለ ክርስቶስ የሆነችው እምየ ተዋህዶ ግን እንደ እንቁ እየበራች ያለ አንዳች ተፈልጦት ወተከፍሎት ፀንታ ትኖራለች ።

ቤተክርስቲያን ማለት ህንፃ ብቻ አይደለም ምን አልባት ስጋዊ በሆነ አይናችሁ ተመልክታችሁ ፤ በበቀል ጥማት እና በማይረካው የስልጣን ፍቅር የታወረው ህሊናችሁ #ቤተክርስቲያን ማለት ግንቡ እና ዋሻ ገደሉ እንደሆነ ነግሮችሁ አመላክቶችሁ ይሆናል ። ግን ቤተክርስቲያን ማለት ይች ብቻ አይደለችም ...

ቤተክርስቲያን በንፁሁ እና ቅዱሱ አምላኳ ደም ተዋጅታ እና ታትማ ዘወትር ያለመለያየት የለመነጣጠል የአንዱ አምላኳ አካል ሆና ዘወትር ትኖራለች ። ቤተክርስቲያን ማለት ወልድ ዋህድ ብለው በአንድ ልብ ያመኑ በአምላካቸው ቅዱስ ስጋ ክቡር ደም የታተሙ ምዕመናን ህብረት ናትና ።

ዛሬ ጊዜ ስልጣን ሰጥቶችሁ ነገሮች ተሳክተውላችሁ ከፍልን ብላችሁ ቀኖናዋን እንደ ትቢያ በትዕቢት እግሮቻችሁ ረጥሮጣችሁት ሊሆን ይችላል ። ግን ነገ ዛሬ የረጠረጣችሁ ቀኖና አልሰማም ብላችሁ ጆሮችሁን የደፈናችሁበት የየዋህ ክርስቲያኖች እንባ ይፈርድባችኋል ።

የቤተክርስቲያን አምላኳ እራስ የሆነላት ጌታዋ ይፈርድባችኋል ... ። ለእያንዳንዱ የትዕቢት ግብራችሁ ዋጋው እጥብ ድርብ ሆኖ ይከፈላልና ።

#እስመ_አንተ_ትፈድዮ_ለኩሉ_በከመ_ምግባሩ
ወልዲያ በነበረው የተኩስ ልውውጥ በቆሎ በመጥበስ የምትተዳደር እናት ተመታ ህይወቷ አልፏል። የሚያሳዝነው ሁለት ህፃን ልጆቿ አብረው ነበሩ እና በጣም ልብ ይሰብራል ሲሉ የአዩዘበሻ ምንጮች ገልጸዋል። ሌሎች የተመቱም ወደ ሆስፒታል እየተወሰዱ ነው።

ኧረ ተው ግን ተው 😭😭😭
#ሳታቋርጡ_ጸልዩ

"ሥራ የሚሠራ ሰው ቀኑን ሙሉ በጸሎት ተጠምዶ መዋል አይችልም" አትበለኝ፤ ይችላል። በጸሎት የሚያስፈልገው ድምፅ ሳይሆን ሀሳብ ነው ፤ እጅ ሳይሆን እደ ልቦናን ማንሣት  ነው፤   አፍአዊ ሳይሆን ውስጣዊ አኳኋን ነው ።ይህን ለማድረግ ደግሞ ቦታም ጊዜም አይገድብህም። በጉልበትህ ባትንበረከክ፤ ደረትህንም ባትደቃ እንኳ መንፈስህ ትጉ ከሆነ ጸሎትህ ሥልጡን ነው ።

   
#ቅዱስ_ዮሐንስ_አፈወርቅ
በትግራይ ክልል የሚገኙ "ጳጳሳት" ያከበረቻቸውን ቤተ ክርስቲያን ለማፍረስ ሕገወጥ ልብሰ ጳጳሳት የማልበስ ተግባር ፈጸሙ !

ሐምሌ 16 ቀን 2015 ዓ.ም (ተ.ሚ.ማ/አዲስ አበባ)

እነ ብፁዕ አባ ኢሳይያስ በዛሬው ዕለት በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ጉባኤ ፊት የገቡትን ቃል ሙሉ በሙሉ በማጠፍ ፣ ከምንም አንስታ ሊቀ ጳጳስ አድርጋ ያከበረቻቸውን ቅድስት ቤተ ክርስቲያንን በመካድ የፖለቲከኞች እና የተገንጣይ ቡድን ፊት አውራሪ በመሆን ከዚህ ቀደም ተሞክሮ የከሸፈውን ቅዱስ ሲኖዶስን በክልል የመከፋፈል ያለፈበት ድርጊት በመከተል በዛሬው ዕለት 6 ፍቅረ ሢመት የጠለፋቸውን እና ጀርባቸው ቢመረመር ልብሰ ጳጳሳት አስኬማ መላዕክትን ለማድረግ ቀርቶ በሕዝባዊነት እንኳን በኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ሊቆዩ የማይችሉ የተሃድሶ መናፍቃን አቀንቃኞችን "ሾመዋል"።

ቅዱስ ፓትርያርኩን በር ዘግቶ በመጥፋት አቀባበል ለማድረግ ያልፈቀደው ይኸው ቡድን ቀደም ሲል በጀመረው የድፍረት መንገድ ዛሬም ያልበደለቻቸውን ይልቁንም ያከበረቻቸውን ቤተ ክርስቲያን ለማዋረድ የገቡበት ጥድፊያ አሳዛኝ እና አስተዛዛቢ ነው።

በደል ደርሶበታል የሚሉለት የትግራይ ሕዝብ "የኤጲስ ቆጶሳት ሢመት" ምኑ ነው ? ተሿሚ ነን የሚሉት አካላት እህል ዘርተው አብቅለው እና አጭደው ከተጋረጠበት የረሃብ አደጋ ሊታደጉት ? ወይንስ በየአህጉረ ስብከቱ የፈረሱ ሆስፒታሎችንና ትምህርት ቤቶችን ገንብተው የሕክምና እና የትምህርት ፍልጎቱን ሊያሟሉለት ? የተሿሚዎቹን ሥራ ሿሚዎቹ እንኳ የሚያውቁት አይደለም !
252 ኢ አማንያን ከማህበራዊ ሚዲያ በተሰበሰበ ድጋፍ ተጠምቀው የቅድስት ሥላሴ ልጅነትን አገኙ።
***

እግዚአብሔር ይመስገን

እነሆ በጋሞ ጎፋ ሀገረስብከት ኮንሶ ዞን ቤተክህነት ውስጥ በምትገኘው ከመሌ በምትባለው የገጠር ቀበሌ

ለወራት ነገረ ሃይማኖት ትምህርት ሲከታተሉ የቆዩ 252 ኢ አማንያን በዛሬው ዕለት ተጠምቀው ሐብተ ወልድ ስመ ክርስትና አግኝተዋል።

አገልግሎቱን በገንዘብ የደጋፋችሁ የሁል ጊዜ ለጋሽ አካሎቻችን ድጋፋችሁን እግዚአብሔር ይቀበልልን

እግዚአብሔር ይመስገን

Kune Demelash kassayeKune Demelash kassaye -Arba Minch Minch
ሁለት ሰዎች በአንድ ጉዳይ አብረው ይጸልያሉ። አንደኛው ጸሎቱ ተመለሰለት፣ አንደኛው ሳይመለስለት ቀረ። በዚህ ጊዜ ጸሎቱ ያልተመለሰለት፡- “ጌታ ሆይ ሁለታችንም እኩል ጸለይን ለእርሱ ሰጥተኸው ለእኔ የከለከልከኝ ለምንድን ነው?” አለው። እግዚአብሔርም፡- “ለእርሱ ባልሰጠው ይጠፋል፣ ላንተ ከሰጠሁህ ትጠፋለህ” አለው።

እግዚአብሔር ከራሳችን በላይ እኛን ያውቀናል። ለአንዳችን በመስጠት፣ አንዳችንን በመከልከል ዕድሜያችንን ያረዝመዋል። መስጠቱም መንሣቱም ሁለቱም ለፍቅር ነውና ስለሆነልን ስለሚሆንልንና ስላልሆነልን ነገር ሁሉ ተመስገን ማለትን አንርሳ፡፡
Forwarded from ልባም ሴት 😍
ነገ ከምሽቱ 03:00 ሰዓት ለይ ምጥን ቅመም የተሰኘውን መርሃ-ግብራችንን ክፍል 1 አሀዱ ብለን እንጀምራለን እግዚአብሔር አምላክ ለዚያ በሰላም ያድርሰን ብያለሁ 🙏
Abdullah b. Shihab al-Khaulani reported: I stayed in the house of 'A'isha and had a wet dream (and perceived its effect on my garment), so (in the morning) I dipped both (the clothes) in water. This (act of mine) was watched by a maid-servant of A'isha and she informed her. She (Hadrat A'isha) sent me a message: Whatprompted you to act like this with your clothes? He (the narrator) said: I told that I saw in a dream what a sleeper sees. She said: Did you find (any mark of the fluid) on your clothes? I said: No. She said: Had you found anything you should have washed it. Incase I found that (semen) on the garment of the Messenger of Allah ﷺ dried up, I scraped it off with my nails.
"አብዱላህ ኢብን ሽዓብ አል-ኸውላኒይ እንደዘገበው " #አይሻ ጋር #ተቀምጬ ነበር (فَاحْتَلَمْتُ فِي ثَوْبَىَّ) #ተኝቼ #ሳለሁ ቀሚሴ ላይ #የዘር #ፈሳሼን #አፈሰስኩ (ኢህተልምት/ኢህቲላም ሆንኩ) ተነሳሁና #ልብሶቼን #ውሀ ውስጥ #ነከርኳቸው (ለማጠብ) ይህን ሥራየን #የአይሻ #ሰራተኛ #ተመልክታ ለአይሻ(ረ.ዓ) ሄዳ ነገረቻት አይሻም "ምንድ ነው ልብሶችህን እንዲህ እድታደርግ ያደረገህ? ብላ መልዕክት ላከችብኝ" እርሱም(ተራኪው አብዱላህ) መልሼ እንዲህ አልኳት አለ "ሰው #በህልሙ #የሚያየውን እየሁ (በህልሜ #አፈሰኩ) አለ " አይሻም መልሳ የዘር ፈሳሽ ምልክት (የተንጠባጠበ) ቀሚስህ ላይ #አይተሃል? እኔም መልሼ አላየሁም አልኳት"
እሷም አይሻ (غَسَلْتَهُ لَقَدْ رَأَيْتُنِي ) #እኔን ስላየኸኝ #አጠብክ አይሻም መልሳ የደረቀ #የዘር #ፈሳሽ #የረሱል ቀሚስ ላይ ካየሁ #በጥፍሬ #ፈቅፍቄ (አነሳው) ነበር። አለች"

وَحَدَّثَنَا أَحْمَدُ بْنُ جَوَّاسٍ الْحَنَفِيُّ أَبُو عَاصِمٍ، حَدَّثَنَا أَبُو الأَحْوَصِ، عَنْ شَبِيبِ بْنِ غَرْقَدَةَ، عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ شِهَابٍ الْخَوْلاَنِيِّ، قَالَ كُنْتُ نَازِلاً عَلَى عَائِشَةَ فَاحْتَلَمْتُ فِي ثَوْبَىَّ فَغَمَسْتُهُمَا فِي الْمَاءِ فَرَأَتْنِي جَارِيَةٌ لِعَائِشَةَ فَأَخْبَرَتْهَا فَبَعَثَتْ إِلَىَّ عَائِشَةُ فَقَالَتْ مَا حَمَلَكَ عَلَى مَا صَنَعْتَ بِثَوْبَيْكَ قَالَ قُلْتُ رَأَيْتُ مَا يَرَى النَّائِمُ فِي مَنَامِهِ ‏.‏ قَالَتْ هَلْ رَأَيْتَ فِيهِمَا شَيْئًا ‏.‏ قُلْتُ لاَ ‏.‏ قَالَتْ فَلَوْ رَأَيْتَ شَيْئًا غَسَلْتَهُ لَقَدْ رَأَيْتُنِي وَإِنِّي لأَحُكُّهُ مِنْ ثَوْبِ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَابِسًا بِظُفُرِي ‏.‏
Classification
Sahih (Authentic)
References
• Sahih Muslim, 290
• Sahih Muslim, Vol. 1, Book of Purification, Hadith 572
• Sahih Muslim, Book of Purification, Hadith 572
ነብዩ ሙሐመድ ቁላና የወንዶችን ከንፈር የሚጠባ ግብረ ሰዶማዊ gay ነበረ

ይህንን ዘገባ በጣም ብዙ የሆኑ የኢስላም መፃህፍት ይመሰክራሉ

ነብዩ ሙሐመድ ቁላና የወንዶችን ከንፈር ይጠባ ነበር የሚሉና ሙሐመድ ልብሱን አውልቆ አልጋው ላይ ተኝተው
ወንዶቹ በዬተራ እየገቡ ይወስቡት ነበር እንዲሁም ሙሐመድ
ልክ እንደ ግብረ ሰዶማዊያን ኩል ይኳኳል ነበር
የሚሉ የሐዲስ ዘገባዎች በጣም ብዙ ናቸው

ነገር ግን ለዛሬው ጥቂቶቹን ብቻ እንመልከት

عَنْ قَابُوسَ بْنِ أَبِي ظَبْيَانَ ، عَنْ أَبِيهِ ، عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ رَضِيَ اللهُ عَنْهُمَا قَالَ:" رَأَيْتُ النَّبِيَّ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ فَرَّجَ مَا بَيْنَ فَخِذَيِ الْحُسَيْنِ وَقَبَّلَ زَبِيبَتَهُ ".... ¹
"ከቃቡስ ኢብኑ አቢ-ዞብያን ከአባቱ አንስቶ: ኢብኑ አባስ ረዲየሏሁ ዓንሁማ እንዲህ አሉ «ረሱል ﷺ የሁሰይንን ሁለት ጭኖች በማራራቅ
#ቁላውን #ሲስሙ አየሁ»"

¯ ይሄ ሀዲስ አጥ-ጦበራኒይ በ ሙዕጀም አል-ከቢር (3/51)፣ ኢብኑ አቢ-አድ-ዱንያ በ አል-ዒያል ኪታብ (211)፣ ኢብኑ አዲይ በ አል-ከማል ኪታብ (7/175) ላይ ዘግበዉታል።

#ሁለተኛ ዘገባ:- ደግሞ በይሀቂይ በ ሱነን አል-ኩብራ (651)የዘገቡት ሲሆን ከሙሀመድ ኢብኑ ኢስሀቅ መንገድ አርገዉ ነዉ። ሀዲሱም እንደሚከተለዉ ነዉ።
من طريق محمد بن إسحاق ، قال حدثنا مُحَمَّدُ بْنُ عِمْرَانَ ، قال حَدَّثَنِى أَبِى ، قال حَدَّثَنَا ابْنُ أَبِى لَيْلَى ، عَنْ عِيسَى ، عَنْ عَبْدِ الرَّحْمَنِ بْنِ أَبِى لَيْلَى ، عَنْ أَبِى لَيْلَى قَالَ : " كُنَّا عِنْدَ النَّبِىِّ -صلى الله عليه وسلم - فَجَاءَ الْحَسَنُ فَأَقْبَلَ يَتَمَرَّغُ عَلَيْهِ ، فَرَفَعَ عَنْ قَمِيصِهِ وَقَبَّلَ زَبِيبَتَهُ ".
"ኢብኑ አቢ-ለይላ እንዲህ አለ « ረሱል ﷺ ዘንድ ሳለን ሀሰን መጣ፣ ወደ ረሱልም መጣና ረሱል የሀሰንሰ ልብስ ከፍ አድርገዉ
#ቁላውን #ሳሙት»"

አቡ-ሃቲም "ሰዉየዉ እዉነተኛ ነዉ፣ ሂፍዙ ግን ደካማ ነዉ፤ በፍርድ ስራ ይሰራ ነበር ተጨናንቆ ሂፍዙ መጥፎ ሆነ፣ ከራሱ በመቅጠፍ አይወነጀልም ነገር ግን የሱ ሀዲሶች ይፃፋሉ እንጂ ለማስረጃነት አይጠቅሙም" ብለዋል።

(ሱኣላት አስ-ሱለሚይ- (248), አል-ዒለል- (862), አል-ጀርህ ወት'ታዕዲል- (7/323), አል-ሙግኒ ሊ'ዱዓፋዕ "ሊዝ-ዘሀቢይ- (2/603), አል-መጅሩሂን- (2/244)...)

#ሦስተኛ ዘገባ:- በ አል-ፈዋኢድ ኪታብ የመጣ ሲሆን ኢብኑ ዓሳኪር በ "ታሪኹ ዲመሽቕ" (13/222) ላይ አስፍረዉታል። ሀዲሱም እንደሚከተለዉ ነዉ።
عَنْ شُعْبَةَ ، عَنِ الْحَكَمِ ، عَنْ إِبْرَاهِيمَ النخعي ، عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ، قَالَ:" رَأَيْتُ رَسُولَ اللَّهِ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ يُفْرِجُ بَيْنَ رِجْلَيِ الْحَسَنِ وَيُقَبِّلُ ذَكَرَهُ ".
"ከሹዕባ ከአል-ሃኪም
#ከኢብራሂም አን-ነኽዒይ ከ አነስ ኢብኑ ማሊክ የተገኘ ሲሆን እንዲህ አሉ "ረሱል ﷺ የሀሰንን ጭን አራርቀዉ #ቁላውን #ሲስሙ ተመለከትኩ" ይላል።

#አራተኛዉ ዘገባ:- ኸጢብ አል-ባቕዳዲይ የዘገቡት ሲሆን በ ታሪኹ ባቕዳድ (4/464) ላይ ይገኛል ሀዲሱም እንደሚከተለዉ ነዉ:
أخرجه الخطيب في "تاريخ بغداد" (4/464) فقال :" أَخْبَرَنِي الأَزْهَرِيُّ ، قَالَ: أخبرنا الْمُعَافَى بْنُ زَكَرِيَّا الْجَرِيرِيُّ ، قَالَ: حَدَّثَنَا مُحَمَّدُ بْنُ مَزْيَدِ بْنِ أَبِي الأَزْهَرِ ، قَالَ: حَدَّثَنَا عَلِيُّ بْنُ مُسْلِمٍ الطُّوسِيُّ ، قَالَ: حَدَّثَنَا سَعِيدُ بْنُ عَامِرٍ ، عَنْ قَابُوسَ بْنِ أَبِي ظَبْيَانَ ، عَنْ أَبِيهِ ، عَنْ جَده ، عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ ، قَالَ:وحدثنا مَرَّةً أُخْرَى ، عَنْ أَبِيهِ ، عَنْ جَابِرٍ ، قَالَ:" رَأَيْتُ رَسُولَ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ وَهُوَ يُفَحِجُ بَيْنَ فَخِذَيِ الْحُسَيْنِ وَيُقَبِّلُ زَبِيبَتَهُ وَيَقُولُ: لَعَنَ اللَّهُ قَاتِلَكَ .
قَالَ جَابِرٌ: فَقُلْتُ: يَا رَسُولَ اللَّهِ وَمَنْ قَاتِلُهُ؟ قَالَ: رَجُلٌ مِنْ أُمَّتِي يُبْغِضُ عِتْرَتِي لا يَنَالُهُ شَفَاعَتِي ، كَأَنِّي بِنَفْسِهِ بَيْنَ أَطْبَاقِ النِّيرَانِ يَرْسَبُ تَارَةً وَيَطْفُو أُخْرَى ، وَإنَّ جَوْفَهُ لَيَقُولُ غَقْ غَقْ
"......ጃቢር እንዲህ አለ" ረሰል ﷺ የሁሰይንን ጭን አራርቀዉ
#ቁላውን #እየሳሙ እንዲህ ሲሉ ሰማሁ «ያንተን(የሁሰይንን ገዳይ) አላህ ከእዝነቱ ያርቀዉ!» ጃቢር እንዲህ አለ: "የአላህ መልዕክተኛ ሆይ ገዳዩ ማነዉ? "ረሱልም መለሱለት «ከኡመቴ የሆነ፤ ዘሬን የሚጠላ ሰዉ ነዉ፣ ምልጃዬንም አያገኝም........» አሉ

وعن ابن عباس قال رأيت رسول الله صلى الله عليه
وسلم فرج ما بين فخذي الحسين وقبل زبيبته . رواه
الطبراني واسناده حسن

ኢብን አባስ እነዲህ አለ
የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) ከአልሁሴን ጭኑ ላይ ሁኖ
#ቁላውን #ሲጠባው አየሁ
# አል ጠበሪ በመፅሃፉ አስፍሮታል
መጅሙዕ አል-ዘዋኢድ ወ ምንባእ አል-ፋዋኢድ ( አረብኛ : مجمع الزوائد ومنبع الفوائد ) በአሊ ኢብኑ አቡበከር አል-ሀይጠሚ (1335-1404 ዓ.ም የተፃፈ ሁለተኛ የሱኒ ሀዲስ ስብስብ ነው። የቀደሙ የመጀመሪያ ደረጃ ስብስቦችን 'ልዩ' ሀዲስ ያጠናቅራል

መጅሙ አል-ዘዋኢድ ወ ምንባእ አል-ፈዋኢድ
ደራሲ
አሊ ኢብን አቡበከር አል-ሀይጠሚ
ሀዲስ። መጅማ አል-ዘዋኢድ፣ አሊ ኢብኑ አቡበከር አል-ሀይጠሚ፣ 299/9 مجمع الزوائد لعلي بن أبى بكر الهيثمي

رأيت رسول الله صلى الله عليه وسلم فرج ما بين فخذي الحسين و قبل زبيبته
رواه الطبراني و إسناد حسن

የአላህ መልእክተኛ (
ሶ.ዐ.ወ) የሁሴይን (ረዲየላህ ዐንሁ) እግራቸውን ከፍተው
#ቁላቸውን #ሲስሙ አየሁ ።"

በአል-ታባራኒ የተመዘገበ እና ማረጋገጫው ሙሉ በሙሉ በእስልምና ሊቃውንት የተረጋገጠ ሰሂህ ነው።

ሁሴን እና ሀሰን አንድ ሰው አይደሉም፣ ሁለት ሰዎች ናቸው

ስለዚህ ሙሐመድ
በግልፅ የሁለት ወንዶች እና ከአንድ ቁላ በላይ መጥባቱን ያሳያል ።

ነብዩ ሙሐመድ የወንዶችን ከንፈርና ምላስ ይጠባ ነበር
حَدَّثَنَا هَاشِمُ بْنُ الْقَاسِمِ حَدَّثَنَا حَرِيزٌ عَنْ عَبْدِ الرَّحْمَنِ بْنِ أَبِي عَوْفٍ الْجُرَشِيِّ عَنْ مُعَاوِيَةَ قَالَ رَأَيْتُ رَسُولَ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ يَمُصُّ لِسَانَهُ أَوْ قَالَ شَفَتَهُ يَعْنِي الْحَسَنَ بْنَ عَلِيٍّ صَلَوَاتُ اللَّهِ عَلَيْهِ وَإِنَّهُ لَنْ يُعَذَّبَ لِسَانٌ أَوْ شَفَتَانِ مَصَّهُمَا رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ
ሙዊያ እንደተረከው
ነቢዩ (ﷺ) የአሊየን ልጅ ሀሰንን ወደ ራሱ አስጠግቶ ከንፈሩን እና ምላሱን ሲልሰው ሲጠባው አየሁ ( በአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) ከንፈሩ እና ምልሱ ያልተሳመለት ያልተመጠጠለት ህፃን ሁሉ የገሃነም ነው ።
Musnad Ahmad 16245—

ነብዩ ሙሐመድ ልብሱን አወለቀና ልብሱን ካወለቀ
አ ወጣት ጋር ተቃቅፎ ሽንጡን ወገቡን ይሳሳም ነበረ

حَدَّثَنَا عَمْرُو بْنُ عَوْنٍ، أَخْبَرَنَا خَالِدٌ، عَنْ حُصَيْنٍ، عَنْ عَبْدِ الرَّحْمَنِ بْنِ أَبِي لَيْلَى، عَنْ أُسَيْدِ بْنِ حُضَيْرٍ، - رَجُلٍ مِنَ الأَنْصَارِ - قَالَ بَيْنَمَا هُوَ يُحَدِّثُ الْقَوْمَ وَكَانَ فِيهِ مِزَاحٌ بَيْنَا يُضْحِكُهُمْ فَطَعَنَهُ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم فِي خَاصِرَتِهِ بِعُودٍ فَقَالَ أَصْبِرْنِي ‏.‏ فَقَالَ ‏ "‏ اصْطَبِرْ ‏"‏ ‏.‏ قَالَ إِنَّ عَلَيْكَ قَمِيصًا وَلَيْسَ عَلَىَّ قَمِيصٌ ‏.‏ فَرَفَعَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم عَنْ قَمِيصِهِ فَاحْتَضَنَهُ وَجَعَلَ يُقَبِّلُ كَشْحَهُ قَالَ إِنَّمَا أَرَدْتُ هَذَا يَا رَسُولَ اللَّهِ ‏.‏
አብዱረህማን ኢብን አቡ ለይላ ኡሰይድ ኢብን ሁደይርን ዋቢ አድርጎ እንደዘገበው አንድ ከአንሷር የሆነ ወጣት ለሰዎች ቀልድ እያወራ ያስቃቸው ነበር : ነብዩ(ﷺ /ሶ.ዓ.ወ) መጡ እና
#ሽንጡ ስር በእንጨት ወጋ አደረጉት:
ልጁም አንሷሪው መልሶ እኔም በቀሌን አፀፋየን ልመልስ አላቸው
ነብዩም ﷺ እሺ በቀልህን አፀፋህን መልስ አሉት
ወጣቱ ልጁም አንሷሪው ነብዩን "አንተ ቀሚስ ለብሰሀል እኔ ግን አልለበስኩም አላቸው" : ነብዩም ﷺ ቀሚሳቸውን አወለቁና ልጁን እቀፉት ልጁም ሽንጣቸውን መሳም ጀመረ وَجَعَلَ يُقَبِّلُ كَشْحَهُ ወጣቱ ልጅም አንሷሪው እንዲህ አለ "
አንቱ የአላህ መልዕክተኛ ሆይ ይህንን እኮ ነበር የምፈልገው:: "
Grade:
Sahih in chain (Al-Albani)
صحيح الإسناد (الألباني)
حكم : Sunan Abi Dawud 5224
Ustaze Yusuf Elyas
2024/09/28 11:28:00
Back to Top
HTML Embed Code: