Telegram Web Link
የኛ የፃድቅ አቡነ ኪሮስ ልጆች የአባታችንን በዓለ እረፍት ደሴ ግብርና አኸካባቢ በሚገኘው አውራን የበጎ ፈቃደኞች ህብረት ውስጥ ያሉ አረጋውያን አባቶቻችንን እና እናቶቻችንን ምሳ በማብላት በምርቃናቸው ተደስተን አክብረነዋ ።
ተሹመዋል

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ለዘጠኝ አህጉረ ስብከት የተመረጡት 9 ቆሞሳት ዛሬ ሐምሌ 9 ቀን 3015 ዓ/ም በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ገዳም ከሌሊቱ 9:00 ጀምሮ በተፈጸመ ሥርዓት በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ እና በብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት አንብሮት እድ በኤጲስ ቆጶስነት ተሹመዋል።

በዚህም መሠረት
፩-  ቆሞስ አባ ክንፈገብርኤል ተክለማርያም ብፁዕ አቡነ ገሪማ ተብለው ተሠይመው ጌዴኦ አማሮና ቡርጂ ሀገረ ስብከት

፪-  ቆሞስ አባ ሣህለማርያም ቶላ ብፁዕ አቡነ ገብርኤል ተብለው ተሠይመው ለምዕራብ ሸዋ ሀገረ ስብከት

፫-  ቆሞስ አባ ስብሐትለአብ ኃይለማርያም ብፁዕ አቡነ ጢሞቴዎስ ተብለው ተሠይመው ዳውሮና ኮንታ ሀገረ ስብከት

፬-  ቆሞስ አባ አምደሚካኤል ኃይሌ ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ ተብለው ተሠይመው ምሥራቅ ወለጋ ሀገረ ስብከት

፭-  ቆሞስ አባ ኃይለማርያም ጌታቸው ብፁዕ አቡነ በርተሎሜዎስም ተብለው ተሠይመው በድሬዳዋ ሀገረ ስብከት

፮- ቆሞስ አባ ጥላሁን ወርቁ ብፁዕ አቡነ ኤፍሬም ተብለው ተሠይመው በቡኖ በደሌ ሀገረ ስብከት

፯-  ቆሞስ አባ ዘተክለሃይማኖት ገብሬ ብፁዕ አቡነ ኤጲፋንዮስ ተብለው ተሠይመው በሆሮ ጉድሩ ሀገረ ስብከት

፰-  ቆሞስ አባ እስጢፋኖስ ገብሬ ብፁዕ አቡነ ዳንኤል ተብለው ተሠይመው በምዕራብ ወለጋ ሀገረ ስብከት

፱-  ቆሞስ አባ ወልደገብርኤል አበበ ብፁዕ አቡነ ኒቆዲሞስ ተብለው ተሠይመው በምሥራቅ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት መመደባቸውን ከኢ/ኦ/ተ/ቤ/ህ/ግ መረጃ ያመላክታል።
የፌደራል እና የትግራይ ክልል አመራሮች  በትግራይ ይካሄዳል የተባለው የኤጲስ ቆጰሳት ሹመት ጣልቃ እንዲገቡ የኢትዮጵያ ሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ አሳሰበ።

የኢትዮጵያ የሐይማኖት ጉባኤ ተቋሙ እንዳለው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ውስጣዊ የአለመረጋጋት ክስተት በተደጋጋሚ እያስተናገደች መሆኗ በእጅጉ አሳስቦኛል ብሏል፡፡ 

በተለይም ከሰሞኑ የቤተ ክርስቲያኒቱ ፓትሪያርክን ጨምሮ አበው ሊቃነ ጳጳሳት እና የሰላም ልዑካን በትግራይ ክልል፣ በመቀለ ከተማ በመገኘት በክልሉ ካለው የቤተ ክርስቲኒቱ መዋቅር ጋር የተፈጠረውን የግንኙነት ችግር በመፍታት እርቀ ሰላምን ለማድረግ ታሳቢ ተተደረገው ጉዞ ዓላማ ሳያሳካ ወደ አዲስ አበባ መመለሱ እንዳሳዘነውም አስታውቋል።
ምንሼ ነው ምዕመናን 🙄 ከሚሾሙት ሆኑ እንዴ እኒህ ሰውዬ 🤔
ይቺን አንስት "ሒጃብሽን አውልቀሽ ለምን ቲክቶክ ላይ ለዳን*ሻለሽ " በማለት ታላቅ ወንድሟ እንደዚህ ጎድቶታል ።

ኦርቶዶክሳውያን ሰውነታችሁ ገልጣች አንገታችሁ ላይ ደግሞ ማህተበ ክርስትናን አንልጥላችሁ የምትጨፍሩ አንስት ይሄም ሳያንሳችሁ በዓል በዓል በሆነ ቁጥር ነጠላ ለብሳችሁ ካልዘመርን የምትሉ እህቶቻችን ሆይ ክርስትናን አታሰድቡ ። ለበደላችሁ ድንበር አበጁለት። ....ክርስትናችሁን ጠብቁት ።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
"…መንበረ ሰላማ… አሄሄ አዛኜን ገና ሚስማር ሳያዘንቡብንማ አይቀሩም… ሰብ… ሰብሰብ…

"…ከምር ኑሮ የተወደደው እኮ ምእመኑ ጋር ነው። አሁን ሃገር ፍቅር፣ ብሔራዊ ቲአትርም ተወዛዋዥ አለኝ ብሎ ሊጎር ይሞክር ይሆናል እኮ…?

• በነገራችን ላይ ሁለቱም ወንዶች ናቸው አይደል…? ወንድ ወንድ ላይ እንዲህ ሲተሻሽ ኢደቢራል። ቄስ ሲሆን ደግሞ የበለጠ ኢዳቢራል… አክ… ቱ…!
ዘንድሮ ኡኡኡ ነው አቦ
• ኢስመላብ አል ቅዱስ አላዋሒድ። አሜን

"…ኢዩ ጩፋን ተዉት ከምር እኔ እንደዚህ የምዕራብ ሸዋ ኦሮሞ ልጅ ያሳዘነኝ የለም። ምንአለ እንደው ያንን ቪድዮ ባላወጣሁበት ኖሮ። ምን ነክቶኝ ነው ግን በናታቹ። ከምር ያገኘውን ዲቪ ሎተሪ የሆነ ምርጥ እድል የቀደድኩበት ያህል እየተሰማኝ ነው። ማንም መንገደኛ የሚሾመውን ሹመት፣ ማንም መንገደኛ የሚበላውን የኦርቶዶክስ እንጀራ አመድ ደፍቼበት ምቀኛ ነው የሆንኩበት። ፀፀተኝ።😭😭

"…ይቴ ጭሷ ከድር ሁሴን በናትሽ አፉ በዪኝ ነፍሴ። አለ አይደል ነገሩ ሁሉ እንዲህ መላቅጡ የሚጠፋ ሳይመስለኝ እኮ ነው የገገምኩብህ። ሁለት ዓመት ሙሉ በእጄ ያስቀመጥኩትን የአንተን ቪድዮ እና ፎቶ ስትሾም ጠብቄ አውጥቼ ጉድ አደረግኩህ። አሁን 3 የወለደ ሲሾም እያየሁ አንተ ገና ለገና ሰልመሃል፣ ስትደንስ ታይተሃል፣ ከኤርትራዊት ሴተኛ አዳሪ አንድ ልጅ ወልደሃል ብዬ ሄጵ ማለቴ ዛሬ ላይ ሳስበው ከምር ትክክል እንዳልነበርኩ ተሰምቶኛል። 😂 አንዳንዴ ያው አለአይደል ስትበሰጭ የምታደርገውን አታውቅም አይደል? ኢንዴዣ ኡኖቢኝ ኖ ይቴ። በጣም ኢንቂርታ፣ ኢንቂርታ በጣም ማይ ብሩደር…ብራዘር።

• ጵጵስና ግን እንዴት አባቱ ነው የሚያምርበት በጌታቸው…!
"መላው ዓለምን ያስደነገጡ ታላላቅ መከራዎች ኹሉ መነሻቸው ትዕቢት ነው፡፡"

#ቅዱስ_ዮሐንስ_አፈወርቅ
በመጨረሻ ዳታ ተለቀቀ😍
አንድን በክፉ ምግባር የተያዘን ሰው ወደ መልካም ነገር ልትመልሰው ብትወድድ መጀመርያ ሰላሙን እንዲያገኝ አድርገው፡፡ በፍቅር ቃል ከፍ ከፍ አድርገው። እንዲህ ያለን ሰው ከክፉ ስራው እንዲመለስ ለማድረግ ከዚህ የተሻለ ዘዴ የለምና። ሰው በተግባር የሚያደርገው ፍቅር ሰዎችን የመለወጥ ፍጹም ሀይል አለውና።

ቀጥለህ በፍቅር አንድ ሁለት ቃልን ንገረው፣ በቁጣ አትንገረው። በእርሱ ላይ አንዳች የጠላትነት ስሜት አታሳይ። ፍቅር ሰዎችን ለመለወጥ መንገዱን እርሱ ያውቅበታል። ብቻ እንተ እድሉን ስጠው። የፍቅር ሰውም ሁን።

(መክስምያኖስ ባህታዊ ዘሶርያ - የበረሃ ፈርጦች)
«ወዳጄ ሆይ! እግዚአብሔር ነዳያንን የሚልክልህ መስጠትን እንድትለማመድ ነው፡፡ ዛሬ በነዳያኑ አድሮ የሚለምንህ ለኋለኛይቱ ቀን ስንቅ እንዲያስቀምጥልህ ወድዶ ነው፡፡ ታድያ ንጉሥ ወደ ቤቱ መጥቶ የሚያባርር ሰው እንደምን ያለ ጎስቋላ ሰው ነው? እንግዲያውስ ነዳያንን ስታይ ወደ አንተ የመጣው ንጉሠ ሰማይ ወምድር ክርስቶስ እንጂ ሰው አይደለምና አትግፋው፡፡ በረከትህንም ከቤትህ አውጥተህ አትሸኘው፡፡»

ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
ወነፍሖ ቅዱስ ሚካኤል ሊቀ መላዕክት ለዝንቱ መፅሐፍ ወበጊዜሃ ተደምሰሰ ...።
“እኔ ክርስቲያን ነኝ፡፡ ለሚጠይቁት እንደዚህ ብሎ የሚመልስ ሰው በአንድ ጊዜ በኹሉም ነገሮቹ ላይ ማወጁ ነው፡፡ ሀገሩ የት እንደ ኾነ፣ ሥራው ምን እንደ ኾነ፣ ቤተሰቡ እነማን እንደ ኾኑ መመስከሩ ነው፡፡ ክርስቲያን የሰማያዊት ኢየሩሳሌም ነዋሪ እንጂ በምድር ላይ ካሉት ከተሞች የአንዲቱም አይደለምና፡፡”

ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
#እስልምና_ይህን_ምን_ይላል?
ጅብ ሰውን ይበላል ወይስ ሰው ነው ጅብን የሚበላ?
**
እስክ ዛሬ ድረስ ጅብ ህፃናትን እንደሚበላ ስትሰሙ ኖራችዋል።እንሆ በእስልምና ጅብን መብላት እንደሚፈቀድ በሐዲስ ላይ ተዘግቧል።

ነብዩ ሙሐመድም ጅብን መብላት ሐላል እንደሆነ መናገራቸው ተዘግቧል።ሐዲሱ Sahih ሲሆን ታማኝ መረጃ ነው። እርግጠኛ ነኝ ሙስሊሞችን ጅብ ትበላላችሁ ወይ ብትሏቸው አንበላም እንደሚሉ። ምክንያቱም ሙስሊሞች በየ ሀገሩ ያለውን ባህልና ስርአት ይከተላሉ እንጂ የሐዲሳቸውንና የነብያቸውን ሱና ሙሉ ለሙሉ ኡይተገብሩም። እኔ እተገብራለሁ የሚል ሙስሊም ካለ ግን የጅብ ሥጋ እየበላ ሊያሳየን ይገባል።
ማስረጃ👇
Ibn Abi Ammar said:
"I asked Jabir bin Abdullah: 'Is the hyena game?' He said: 'Yes'" He said: "I said: 'Can it be eaten?' He said: 'Yes.'" He said: "I said: 'Did the Messenger of Allah say that?' He said: 'Yes.'"
حَدَّثَنَا أَحْمَدُ بْنُ مَنِيعٍ، حَدَّثَنَا إِسْمَاعِيلُ بْنُ إِبْرَاهِيمَ، أَخْبَرَنَا ابْنُ جُرَيْجٍ، عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عُبَيْدِ بْنِ عُمَيْرٍ، عَنِ ابْنِ أَبِي عَمَّارٍ، قَالَ قُلْتُ لِجَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ الضَّبُعُ أَصَيْدٌ هِيَ قَالَ نَعَمْ ‏.‏ قَالَ قُلْتُ آكُلُهَا قَالَ نَعَمْ ‏.‏ قَالَ قُلْتُ أَقَالَهُ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ نَعَمْ ‏.‏ قَالَ أَبُو عِيسَى هَذَا حَدِيثٌ حَسَنٌ صَحِيحٌ ‏.‏ قَالَ عَلِيُّ بْنُ الْمَدِينِيِّ قَالَ يَحْيَى بْنُ سَعِيدٍ وَرَوَى جَرِيرُ بْنُ حَازِمٍ هَذَا الْحَدِيثَ فَقَالَ عَنْ جَابِرٍ عَنْ عُمَرَ ‏.‏ وَحَدِيثُ ابْنِ جُرَيْجٍ أَصَحُّ ‏.‏ وَهُوَ قَوْلُ أَحْمَدَ وَإِسْحَاقَ وَالْعَمَلُ عَلَى هَذَا الْحَدِيثِ عِنْدَ بَعْضِ أَهْلِ الْعِلْمِ فِي الْمُحْرِمِ إِذَا أَصَابَ ضَبُعًا أَنَّ عَلَيْهِ الْجَزَاءَ ‏.‏
Grade: Sahih (Darussalam)
Reference : Jami` at-Tirmidhi 851In-book reference : Book 9, Hadith 44English translation : Vol. 2, Book 4, Hadith 851
2024/09/28 13:22:34
Back to Top
HTML Embed Code: