የሀዋሳ ከተማ ስፖርት ክለብ የደጋፊዎች ማህበር የ2015 ፊዚካል እና ፋይናንሻል ሪፖርት ፣ ግምገማ ዛሬ አካሂዷል
የሀዋሳ ከተማ ስፖርት ክለብ የደጋፊዎች ማህበር በሀዋሳ ሴንትራል ሆቴል ዛሬ የፊዚኪል ሪፖርት ፋይናንሻል ሪፖርት ግምገማን አካሂዷል። የክለቡ ም/ፕሬዝዳንት እና የባህል ፣ ቱሪዝም ስፖርት መምሪያ ሀላፊ ወ/ሮ ደርጊቱ ጫሌ ፣ የክለባችን ስራ አስኪያጅ አቶ ሁቴሳ አጋሞ እና የደጋፊ ማህበር ፕሬዝዳንት ባዩ ባልጉዳ እና የማህበሩ አባላት የቴክኒክ ኮሚቴ ተወካዮች እና ከ15 አመት ጀምሮ እስከ ዋናው ድረስ ያሉ አሰልጣኞች በግምገማው ተገኝተዋል።
በማህበሩ ፀሀፊ ሀይሉ አማካኝነት ሪፖርቱ የተሰናዳ ሲሆን ጥልቅ ውይይቶች ከተካሄዱ በኃላም በቀጣይ የደጋፊዎች ጠቅላላ ጉባኤ እንደሚኖር ተጠቁሟል።
የሀዋሳ ከተማ ስፖርት ክለብ የደጋፊዎች ማህበር በሀዋሳ ሴንትራል ሆቴል ዛሬ የፊዚኪል ሪፖርት ፋይናንሻል ሪፖርት ግምገማን አካሂዷል። የክለቡ ም/ፕሬዝዳንት እና የባህል ፣ ቱሪዝም ስፖርት መምሪያ ሀላፊ ወ/ሮ ደርጊቱ ጫሌ ፣ የክለባችን ስራ አስኪያጅ አቶ ሁቴሳ አጋሞ እና የደጋፊ ማህበር ፕሬዝዳንት ባዩ ባልጉዳ እና የማህበሩ አባላት የቴክኒክ ኮሚቴ ተወካዮች እና ከ15 አመት ጀምሮ እስከ ዋናው ድረስ ያሉ አሰልጣኞች በግምገማው ተገኝተዋል።
በማህበሩ ፀሀፊ ሀይሉ አማካኝነት ሪፖርቱ የተሰናዳ ሲሆን ጥልቅ ውይይቶች ከተካሄዱ በኃላም በቀጣይ የደጋፊዎች ጠቅላላ ጉባኤ እንደሚኖር ተጠቁሟል።
ክለባችን ሀዋሳ ከተማ በሴንትራል ሀዋሳ ሆቴል ከነሀሴ 12 ጀምሮ መቀመጫውን አድርጓል። በተከታታይ ቀናት ለቡድኑ ተጫዋቾች የህክምና ምርመራ እና የተለያዩ ስልጠናዎች ከተሰጡ በኋላ በፓላንድ ሀገር የማሻሻያ ስልጠናን ወስዶ በተመለሰው አሰልጣኝ ዘርአይ ሙሉ እየተመራ መደበኛ ልምምዱን ከነገ ሰኞ ጀምሮ ክለቡ ያከናውናል።
ክለባችን በዚህ ክረምት ያስፈረማቸው አዳዲስ ተጫዋቾች 👇
👉እንየው ካሳሁንን ከድሬዳዋ ተከላካይ
👉 አማኑኤል ጎበና ከአዳማ የመሐል ተጫዋች
👉 ፂሆን መርዕድ ከወላይታ ድቻ ግብ ጠባቂ
👉 ሚሊዮን ሰለሞን ከአዳማ ተከላካይ
ውል ያደሱ 👇
👉 መድሀኔ ብርሀኔ
👉 ተባረክ ሔፋሞ
👉 አሊ ሱለይማን
👉 አብዱልባሲጥ ከማል
👉 አቤኔዘር ኦቴ
👉 ፀጋአብ ዮሐንስ
👉 ምንተስኖት እንድሪያስ
👉 አቤኔዘር ዮሀንስ
በቀጣይ ከሀገር ውስጥ እና ከባህር ማዶ ወሳኝ ተጫዋቾችን ክለባችን የሚያስፈርም ይሆናል።
ክለባችን በዚህ ክረምት ያስፈረማቸው አዳዲስ ተጫዋቾች 👇
👉እንየው ካሳሁንን ከድሬዳዋ ተከላካይ
👉 አማኑኤል ጎበና ከአዳማ የመሐል ተጫዋች
👉 ፂሆን መርዕድ ከወላይታ ድቻ ግብ ጠባቂ
👉 ሚሊዮን ሰለሞን ከአዳማ ተከላካይ
ውል ያደሱ 👇
👉 መድሀኔ ብርሀኔ
👉 ተባረክ ሔፋሞ
👉 አሊ ሱለይማን
👉 አብዱልባሲጥ ከማል
👉 አቤኔዘር ኦቴ
👉 ፀጋአብ ዮሐንስ
👉 ምንተስኖት እንድሪያስ
👉 አቤኔዘር ዮሀንስ
በቀጣይ ከሀገር ውስጥ እና ከባህር ማዶ ወሳኝ ተጫዋቾችን ክለባችን የሚያስፈርም ይሆናል።