አስደንጋጭ ዜና
ያ አህባቢ ወላሂ ተጠንቀቁ! 😷
እኔ ተቀብዬ ነው አንብቡትና ተረዱ በሃገር ውስጥና ከሃገር ውጪ ላሉት አስተላልፉና ህይወት ይታደጉ የብዙዎች አላማ የህዝብ ቁጥር ለመቀነስ ነው መረጃ አይናቅም ማስረጃ እስከሚገኝ
ነገሮችን እናስተውል ለራሳችን ስንል ጥንቃቄ እናርግ። ቫይረሱ አዲስ አበባ ላይ ብቻ እንዲህ በፍጥነት መሰራጨቱ የሆነ የተደበቀ ሚስጥር እንዳለው ያመላክታል።
ይህ ፅሑፍ ሳነብ ያገኘሁት ነው። ከውጪ የገቡ የአፍ መሸፈኛ ማስክ ባትጠቀሙ እመክራለሁ ሚስጥሩ እስኪታወቅ ድረስ።
ሎካል በሆነ ማቴርያል እራሳችሁ አሰፍታችሁ ተጠቀሙ። ማሰፋት ባትችሉ ወይም ለአፍ መሸፈኛ የሚሆን ጨርቅ ባታገኙ እንኳን በሀገራችን ውስጥ ተሰፍተው የሚሸጡትን ገዝታችሁ በፈላ ውሃ አጥባችሁ ተጠቀሙ። ይሄ የታናሽነት ምክሬ ነው።
፧
፧
፧
🙆
🇪🇹የኮሮና ቫይረስ ሴራ በኢትዮጵያ🇪🇹
👉 ጃክማን ማመን ቀብሮ ነው!
#ሀገራችን ኢትዮጵያ በአሁኑ #ሰዓት ከፍተኛ የተባለ የኮሮና ቁሳቁስ ድጋፍ እያገኝች ያለችው ከቻይናዊው ቢሊየነር ጃክ ማ #ነው። ጃክ ማ ላለፉት ወራት በኢትዮጵያ በኩል የርዳታ ቁሳቁሱን ለአፍሪካም በማዳረስ ላይ #ይገኛል።
ጃክ ማ የኢሉሚናቲ አባል ከሆኑ #ነጋዴና ፖለቲከኞች ተርታ የሚመደብ ሲሆን በ2020 የፎርብስ መፅየት ላይ 40 ቢሊዮን $ ባለቤት መሆኑ ሰፍሩአል። ዋና #የቢዝነሱ መሰረቱ Alibaba የተባለው የኢንተርኔት መገበያያ(e-commerce) ነው።
#ከወራት በፊት ከጃክማ በድጎማ እየመጡ ያሉ ማስኮች ከታች በምስሉ ላይ እንደሚታየው የ666 አርማ ያለባቸው እንደነበሩ #በየsocial mediaው ተሰራጭቶ ነበረ። ኢሉሚናቲዎች ሰይጣናዊ አጀንዳቸውን #በሚአስፈፅሙበት ነገሮች ላይ ይህንኑ አርማ በተደጋጋሚ ሲአሰፍሩ ይታያል። ታዲያ ከጃክማ #የሚለገሰው ቁሳቁስ ምን አይነት ተልኮ ቢአነግብ ይሆን ይህንኑ አርማ የተነቀሰው?
#በቅርቡ የታንዛኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር በጃክ ማ የኮሮና መከላከያ የዕርዳታ ቁሳቁስ ላይ #ባደረጉት ምርመራ አስደንጋጭ ውጤት ማግኝታቸውን #አሳውቀዋል👇👇👇
#ከሁለት ሳምንታት በፊት ከቻይና ወደ ታንዛኒያ ለኮሮና ቫይረስ #መመርመሪያ የሚጠቅሙ የህክምና መሳሪያዎች ገብተው ነበር።በዚህ ጊዜ ፕሬዚዳንቱ #የገቡትን መሳሪያዎች "መጀመሪያ ከሰው ውጭ በሆነ #ፍጡር መሞከር አለበት" በማለት በእንስሳትና ዕፅዋት ላይ ሞክረው ነበር።የህክምና #መሳሪያዎቹ የተሞከሩት በበግ በፍየል እና ፓፓያ ላይ ሲሆን በሙከራው መሰረትም "በበግና #በፍየል ላይ የኮሮና ቫይረስ ታይቶባቸዋል" ተብሏል።
#በመጨረሻም ፕሬዝዳንቱ "የሆነ ነገር እየተፈጠረ ነው፤ከዚህ በፊት እንዳልኩት የሚሰጡንን ሁሉ ለበጎ #ነው ብለን መቀበል የለብንም"ብለዋል።
ያው ኢሉሚናቲዎች የሰው ልጅ #አሁን ካለበት 7ቢሊዮን ወደ 500 ሚሊዮን እንዲቀንሱ ሰይጣን አዙአቸዋል።( በድንጋይ ላይ 10ቱ #የሰይጣን ትዛዛት ተቀርፅው በአሜሪካ ጆርጂያ ቆሞ ይገኛል)። #ኢሉሚናቲዎችም ይህንን ትዕዛዝ ለመፈፅም የተለያዩ ስልቶች ነድፈው በመንቀሳቀስ ላይ ናቸው። #ከነዚህ ስልቶች አንዱ ቫይረስ ነው። አሁን ላይ ኮሮናን በመጠቀም በርካታ ሰዎችን #እየጨረሱ ሲሆን በቀጣይ ዋና ታርጌታቸውም አፍሪካ ናት። እናም ጃክማ የተባለው የሰይጣን ተላላኪ #ቢሊየነር ወደ አፍሪካ እየላከ ያለው የህክምና ቁሳቁስ ለበጎ ነው ብቻ ብሎ መቀበል የዋህነት ነው #አስተውላቹ ከሆነ በሀገራችን መንግስት ማስክ የማረግ አስገዳጅ ህግ ካወጣ ጀምሮ #የኮሮና ቫይረስ በፍጥነት እየጨመረ ነው። አብዛኞቹ እየተያዙ ያሉት ደሞ ከውጭ #ከመጣ ሰው ጋር ንክኪ የሌላቸው ናቸው። ታዲያ ከየት #እያመጡት ነው? የታንዛኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ቀድመው #መልሱን ያወቁት ይመስላል።
👉 ከቻይና በዕርዳታ ስም #እየመጡ ያሉ የኮሮና ቁሳቁሶችን ባንጠቀም መልካም ነው። በሀገራችን ለሚሰሩ የአፍ #መሸፈኛዎች ቅድሚያ እንስጥ።
#ይሄ ፅሁፍ ቢያንስ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ሊያየው ይገባል ህዝቤ #ባለማወቅ ወደ ወጥመዳቸው #እየሰመጠ ነው! ያነበባችሁት እባካችሁ እያንዳንዳቹ ቢያንስ #ለ10 ሰው በማለክ የድርሻዎችን ይወጡ::
Sher# በማድረግ ህይወት ይታደጉ!😷
@Halali_tube
@Halali_tube
ያ አህባቢ ወላሂ ተጠንቀቁ! 😷
እኔ ተቀብዬ ነው አንብቡትና ተረዱ በሃገር ውስጥና ከሃገር ውጪ ላሉት አስተላልፉና ህይወት ይታደጉ የብዙዎች አላማ የህዝብ ቁጥር ለመቀነስ ነው መረጃ አይናቅም ማስረጃ እስከሚገኝ
ነገሮችን እናስተውል ለራሳችን ስንል ጥንቃቄ እናርግ። ቫይረሱ አዲስ አበባ ላይ ብቻ እንዲህ በፍጥነት መሰራጨቱ የሆነ የተደበቀ ሚስጥር እንዳለው ያመላክታል።
ይህ ፅሑፍ ሳነብ ያገኘሁት ነው። ከውጪ የገቡ የአፍ መሸፈኛ ማስክ ባትጠቀሙ እመክራለሁ ሚስጥሩ እስኪታወቅ ድረስ።
ሎካል በሆነ ማቴርያል እራሳችሁ አሰፍታችሁ ተጠቀሙ። ማሰፋት ባትችሉ ወይም ለአፍ መሸፈኛ የሚሆን ጨርቅ ባታገኙ እንኳን በሀገራችን ውስጥ ተሰፍተው የሚሸጡትን ገዝታችሁ በፈላ ውሃ አጥባችሁ ተጠቀሙ። ይሄ የታናሽነት ምክሬ ነው።
፧
፧
፧
🙆
🇪🇹የኮሮና ቫይረስ ሴራ በኢትዮጵያ🇪🇹
👉 ጃክማን ማመን ቀብሮ ነው!
#ሀገራችን ኢትዮጵያ በአሁኑ #ሰዓት ከፍተኛ የተባለ የኮሮና ቁሳቁስ ድጋፍ እያገኝች ያለችው ከቻይናዊው ቢሊየነር ጃክ ማ #ነው። ጃክ ማ ላለፉት ወራት በኢትዮጵያ በኩል የርዳታ ቁሳቁሱን ለአፍሪካም በማዳረስ ላይ #ይገኛል።
ጃክ ማ የኢሉሚናቲ አባል ከሆኑ #ነጋዴና ፖለቲከኞች ተርታ የሚመደብ ሲሆን በ2020 የፎርብስ መፅየት ላይ 40 ቢሊዮን $ ባለቤት መሆኑ ሰፍሩአል። ዋና #የቢዝነሱ መሰረቱ Alibaba የተባለው የኢንተርኔት መገበያያ(e-commerce) ነው።
#ከወራት በፊት ከጃክማ በድጎማ እየመጡ ያሉ ማስኮች ከታች በምስሉ ላይ እንደሚታየው የ666 አርማ ያለባቸው እንደነበሩ #በየsocial mediaው ተሰራጭቶ ነበረ። ኢሉሚናቲዎች ሰይጣናዊ አጀንዳቸውን #በሚአስፈፅሙበት ነገሮች ላይ ይህንኑ አርማ በተደጋጋሚ ሲአሰፍሩ ይታያል። ታዲያ ከጃክማ #የሚለገሰው ቁሳቁስ ምን አይነት ተልኮ ቢአነግብ ይሆን ይህንኑ አርማ የተነቀሰው?
#በቅርቡ የታንዛኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር በጃክ ማ የኮሮና መከላከያ የዕርዳታ ቁሳቁስ ላይ #ባደረጉት ምርመራ አስደንጋጭ ውጤት ማግኝታቸውን #አሳውቀዋል👇👇👇
#ከሁለት ሳምንታት በፊት ከቻይና ወደ ታንዛኒያ ለኮሮና ቫይረስ #መመርመሪያ የሚጠቅሙ የህክምና መሳሪያዎች ገብተው ነበር።በዚህ ጊዜ ፕሬዚዳንቱ #የገቡትን መሳሪያዎች "መጀመሪያ ከሰው ውጭ በሆነ #ፍጡር መሞከር አለበት" በማለት በእንስሳትና ዕፅዋት ላይ ሞክረው ነበር።የህክምና #መሳሪያዎቹ የተሞከሩት በበግ በፍየል እና ፓፓያ ላይ ሲሆን በሙከራው መሰረትም "በበግና #በፍየል ላይ የኮሮና ቫይረስ ታይቶባቸዋል" ተብሏል።
#በመጨረሻም ፕሬዝዳንቱ "የሆነ ነገር እየተፈጠረ ነው፤ከዚህ በፊት እንዳልኩት የሚሰጡንን ሁሉ ለበጎ #ነው ብለን መቀበል የለብንም"ብለዋል።
ያው ኢሉሚናቲዎች የሰው ልጅ #አሁን ካለበት 7ቢሊዮን ወደ 500 ሚሊዮን እንዲቀንሱ ሰይጣን አዙአቸዋል።( በድንጋይ ላይ 10ቱ #የሰይጣን ትዛዛት ተቀርፅው በአሜሪካ ጆርጂያ ቆሞ ይገኛል)። #ኢሉሚናቲዎችም ይህንን ትዕዛዝ ለመፈፅም የተለያዩ ስልቶች ነድፈው በመንቀሳቀስ ላይ ናቸው። #ከነዚህ ስልቶች አንዱ ቫይረስ ነው። አሁን ላይ ኮሮናን በመጠቀም በርካታ ሰዎችን #እየጨረሱ ሲሆን በቀጣይ ዋና ታርጌታቸውም አፍሪካ ናት። እናም ጃክማ የተባለው የሰይጣን ተላላኪ #ቢሊየነር ወደ አፍሪካ እየላከ ያለው የህክምና ቁሳቁስ ለበጎ ነው ብቻ ብሎ መቀበል የዋህነት ነው #አስተውላቹ ከሆነ በሀገራችን መንግስት ማስክ የማረግ አስገዳጅ ህግ ካወጣ ጀምሮ #የኮሮና ቫይረስ በፍጥነት እየጨመረ ነው። አብዛኞቹ እየተያዙ ያሉት ደሞ ከውጭ #ከመጣ ሰው ጋር ንክኪ የሌላቸው ናቸው። ታዲያ ከየት #እያመጡት ነው? የታንዛኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ቀድመው #መልሱን ያወቁት ይመስላል።
👉 ከቻይና በዕርዳታ ስም #እየመጡ ያሉ የኮሮና ቁሳቁሶችን ባንጠቀም መልካም ነው። በሀገራችን ለሚሰሩ የአፍ #መሸፈኛዎች ቅድሚያ እንስጥ።
#ይሄ ፅሁፍ ቢያንስ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ሊያየው ይገባል ህዝቤ #ባለማወቅ ወደ ወጥመዳቸው #እየሰመጠ ነው! ያነበባችሁት እባካችሁ እያንዳንዳቹ ቢያንስ #ለ10 ሰው በማለክ የድርሻዎችን ይወጡ::
Sher# በማድረግ ህይወት ይታደጉ!😷
@Halali_tube
@Halali_tube
አንዲት እህታችን የጡት ካንሠር በሽተኝ ናት።እኛን እስከ የውመልቂያማ ድረስ አማና ጥላብናለች፣ይሄውም ይሄንን መሴጅ ከፍቶ ያነበበ መሴጁ የደረሰው በሙሉ በአሏህ ስም ዱዓ እንድናደርግላት ጠይቃናለች።የጡት ካንሠሩ (ደረጃ4) ላይ ደርሷል፣ወደ መላው አካሏና ወደ አጥንቷ ከመሰራጨቱና ከመዳረሱ በፊት ዱዓ እንድናደርግላት ጠይቃናለች።መልእክቱን እንብባችሁ ከመዝጋታችሁ በፊት ለምታውቋቸው ሰዎች በሙሉ አስተላልፉልኝ " ብላለች።
"አማና ከባድ ነው አማና ተራራን እንኳ ያንቀጠቅጣል"።
@HALALI_TUBE
@HALALI_TUBE
"አማና ከባድ ነው አማና ተራራን እንኳ ያንቀጠቅጣል"።
@HALALI_TUBE
@HALALI_TUBE
📌ይች #ሃገር_ሶስት/③ቀናት_አሏት 📌
①🚫ትናንት ኑረነዋል መዝገቡን ይዞ ላይመለስ ሄዷል፤
②🚫ዛሬ አብሮን ነው አይዘወትርም ፤
③🚫ነገ ለመኖራችን ዋስትና የለንም ፤
ስለዚህ
#ያለንበትን #ጊዜ ጌታችንን በማጥራት
በማመስገን እና ምህረት በመጠየቅ እናሳልፍ። ያረብ ያአላህ ማረን🤲🤲
~~~~~~~~~~~~~~~~~~
ለ ኢላሂ ስል ነው ምወዳችሁ!😍
👇👇👇👇👇👇
@HALALI_TUBE
@HALALI_TUBE
👆👆👆👆👆👆
①🚫ትናንት ኑረነዋል መዝገቡን ይዞ ላይመለስ ሄዷል፤
②🚫ዛሬ አብሮን ነው አይዘወትርም ፤
③🚫ነገ ለመኖራችን ዋስትና የለንም ፤
ስለዚህ
#ያለንበትን #ጊዜ ጌታችንን በማጥራት
በማመስገን እና ምህረት በመጠየቅ እናሳልፍ። ያረብ ያአላህ ማረን🤲🤲
~~~~~~~~~~~~~~~~~~
ለ ኢላሂ ስል ነው ምወዳችሁ!😍
👇👇👇👇👇👇
@HALALI_TUBE
@HALALI_TUBE
👆👆👆👆👆👆
አጂጂጂብ
ልቦና ያለውን ሰው ሁሉ የምታስለቅስ
ቆንጆ ታሪክ
ከረሱል (ሰዐወ) የህይወት ማህደር!
መነበብ እና ለሌሎች መተላለፍ የሚገባው !
ነብዩ (ሰዐወ) ጠዋፍ እያደረጉ ሳለ አንድ
ዓእራብይ /የአረብ ገጠሬ/ …‘ያ ከሪም!’ /ቸሩ
ፈጣሪ ሆይ እንደማለት/… እያለ ሲጣራ
ሰሙት። እርሳቸውም ከኋላው ሆነው …’ያ
ከሪም!’… አሉ። ዓእራብዩም አቅጣጫ
በመቀየር …’ያ ከሪም!’… እያለ መጣራቱን
ቀጠለ ነብዩም (ሰዐወ) ከኋላው ተከትለው
…’ያ ከሪም!’… አሉ።
ዓእራብዩም ፊቱን ወደ እርሳቸው በማዞር:-
“አንተ ባለግርማ እና በሻሻ ፊት ሆይ!…
ዓእራብይ ስለሆንኩ ነው የምታሾፍብኝ?…
በአላህ እምላለሁ! የፊትህ ሞገስ እና በሻሻነት
ባልነበረ ወዳጄ ሙሐመድ (ሰዐወ) ዘንድ
ወስጄ እከስህ ነበር!” አላቸው።
ነብዩም (ሰዐወ) ፈገግ ብለው:- “አንተ አረብ
ወንድሜ ሆይ! ነብይህን አታውቀውም ማለት
ነው?” አሉት
ዓእራብዩም “አዎን!” ሲል መለሰላቸው።
“ለመሆኑ በእርሱ ላይ ያለህ እምነት
ምንድነው?” ሲሉ ጠየቁት
ዓእራብዩም:- “በነብይነቱ አመንኩኝ! አይቼው
ግን አላውቅም፣ ረሱልነቱን ተቀበልኩኝ!
አግኝቼው ግን አላውቅም።” ሲል
መለሰላቸው።
ነብዩም (ሰዐወ):- “አንተ ዓእራብይ ሆይ!
የዱንያው ነብይህ እና የአሄራ አማላጅህ እኔ
መሆኔን እወቅ!” አሉት።
ዓእራብዩም የነብዩን(ሰዐወ) እጅ በፍጥነት
መሳም ያዘ
ነብዩም (ሰዐወ):- “አንተ አረብ ወንድሜ
ሆይ! ሌሎች ህዝቦች ንጉሶቻቸውን
እንደሚያደርጓቸው አታድርገኝ፤ አላህ (ሱወ)
ኩራተኛ እና አጉራዘለል አድርጎ አላከኝም፤
ይልቁንም አብሳሪ እና አስጠንቃቂ አድርጎ
በእውነት ልኮኛል።” አሉት
በዚህን ጊዜ ...
ጅብሪል ወደ ነብዩ መጣና:- “ሙሐመድ
ሆይ አላህ (ሱወ) ሰላምታን ያቀርብልሀል!
በክብር እና ልቅናም ከሌሎች አስበልጦሀል፤
ለዚህ ለዓእራብይ:- የአላህ ቸርነት እና ቻይነት
እንዳያዘናጋው!፣ ነገ በትንሹም ይሁን በትልቁ፣
በልምጩ ይሁን በቅሉ እንደሚተሳሰበው
ንገረው”… አላቸው።
ዓእራብዩም:- “አንቱ የአላህ መልእክተኛ
(ሰዐወ) ሆይ! ጌታዬ ይተሳሰበኛል ማለት
ነው?” ብሎ ጠየቃቸው
“አዎን ከፈለገ ይተሳሰብሀል!” አሉት
“እንግዲያውስ በአሸናፊነቱ እና በልቅናው
ይሁንብኝ! የሚተሳሰበኝ ከሆነ እኔም
እተሳሰበዋለሁ!” አለ።
ነብዩም (ሰዐወ):- “አንተ አረብ ወንድሜ
ሆይ! ጌታህን በምን ትተሳሰበዋለህ?” አሉት።
“ጌታዬ በወንጀሌ ከተሳሰበኝ እኔ በምሕረቱ
እተሳሰበዋለሁ፣ በጥፋቴ ከተሳሰበኝ እኔ በይቅር
ባይነቱ እተሳሰበዋለሁ፣ በስስታምነቴ
ከተሳሰበኝ እኔ በቸርነቱ እተሳሰበዋለሁ!”…
አለ።
~~
ነብዩ (ሰዐወ) ፂማቸው እስኪረጥብ ድረስ
አለቀሱ።
ጅብሪል ወደ ነብዩ ወርዶ:- “ሙሐመድ ሆይ!
አላህ ሰላምታን ያቀርብልሀል። ለቅሶህንም
ቀንስ! የአርሽ ተሸካሚ መላኢካዎችን ተስቢህ
ከማድረግ አዘግይታቸዋለችና ይልሀል።
ለዓእራብዩ ወንድምህ ደግሞ:- እንዳይተሳሰበን
ንገረው! እኛም አንተሳሰበውም! እርሱ የጀነት
ጎረቤትህ ነው!።”… አላቸው።
አላህ በታላቋ ጀነተል ፊርደውስ ውስጥ
የነብዩን (ሰዐወ) ጉርብትና ከሚያገኙት
እንዲያደርገን እንለምነዋለን።
ያ አላህ ይህንን መልእክት አንብበው
ለሚያስተላልፉ ሁሉ ከነቤተሰቦቻቸው
ምሕረትህን ለግስ መመንዳትንም
አትንፈጋቸው …ያ ከሪም!።
ከአላህ ውጭ በእውነት የሚመለክ አምላክ
የለም! ሀይልም ሆነ ብልሀት በርሱ ቢሆን
እንጂ አይገኝም!።
~~
‘አላሁመ ሰሊ አላ ሙሐመድ ወ አላ አሊ
ሙሐመድ’ …ጌታዬ ሆይ ምሕረትህን
እለምንሀለሁ ወዳንተም ንሰሀ እገባለሁ!።
ከመካከላችን ሰደቀተል ጃሪያን የሚፈልግ
ማነው? ከሞትን በኋላ እንኳ በቀብራችን
ውስጥ ሆንነን አጅር የምንቋደስበትን!።
እንግዲያውስ ይህንን መልካም ስራ በነፍሳችን
ላይ አናስመልጥ!
}} በነብዩ (ሰዐወ) ላይ አስር ሶላዋትን
እናውርድ ለአስር ሰዎችም መልእክቱን
እናስተላልፍ አላህ በእዝነት አይኖቹ ይያን! አሚን 🙏🙏
ሼር ይደረግ ጆይን!
~~~~~~~~~~
@HALALI_TUBE
~~~~~~~~~~
~~~~~~~~~~
@HALALI_TUBE
~~~~~~~~~~
ልቦና ያለውን ሰው ሁሉ የምታስለቅስ
ቆንጆ ታሪክ
ከረሱል (ሰዐወ) የህይወት ማህደር!
መነበብ እና ለሌሎች መተላለፍ የሚገባው !
ነብዩ (ሰዐወ) ጠዋፍ እያደረጉ ሳለ አንድ
ዓእራብይ /የአረብ ገጠሬ/ …‘ያ ከሪም!’ /ቸሩ
ፈጣሪ ሆይ እንደማለት/… እያለ ሲጣራ
ሰሙት። እርሳቸውም ከኋላው ሆነው …’ያ
ከሪም!’… አሉ። ዓእራብዩም አቅጣጫ
በመቀየር …’ያ ከሪም!’… እያለ መጣራቱን
ቀጠለ ነብዩም (ሰዐወ) ከኋላው ተከትለው
…’ያ ከሪም!’… አሉ።
ዓእራብዩም ፊቱን ወደ እርሳቸው በማዞር:-
“አንተ ባለግርማ እና በሻሻ ፊት ሆይ!…
ዓእራብይ ስለሆንኩ ነው የምታሾፍብኝ?…
በአላህ እምላለሁ! የፊትህ ሞገስ እና በሻሻነት
ባልነበረ ወዳጄ ሙሐመድ (ሰዐወ) ዘንድ
ወስጄ እከስህ ነበር!” አላቸው።
ነብዩም (ሰዐወ) ፈገግ ብለው:- “አንተ አረብ
ወንድሜ ሆይ! ነብይህን አታውቀውም ማለት
ነው?” አሉት
ዓእራብዩም “አዎን!” ሲል መለሰላቸው።
“ለመሆኑ በእርሱ ላይ ያለህ እምነት
ምንድነው?” ሲሉ ጠየቁት
ዓእራብዩም:- “በነብይነቱ አመንኩኝ! አይቼው
ግን አላውቅም፣ ረሱልነቱን ተቀበልኩኝ!
አግኝቼው ግን አላውቅም።” ሲል
መለሰላቸው።
ነብዩም (ሰዐወ):- “አንተ ዓእራብይ ሆይ!
የዱንያው ነብይህ እና የአሄራ አማላጅህ እኔ
መሆኔን እወቅ!” አሉት።
ዓእራብዩም የነብዩን(ሰዐወ) እጅ በፍጥነት
መሳም ያዘ
ነብዩም (ሰዐወ):- “አንተ አረብ ወንድሜ
ሆይ! ሌሎች ህዝቦች ንጉሶቻቸውን
እንደሚያደርጓቸው አታድርገኝ፤ አላህ (ሱወ)
ኩራተኛ እና አጉራዘለል አድርጎ አላከኝም፤
ይልቁንም አብሳሪ እና አስጠንቃቂ አድርጎ
በእውነት ልኮኛል።” አሉት
በዚህን ጊዜ ...
ጅብሪል ወደ ነብዩ መጣና:- “ሙሐመድ
ሆይ አላህ (ሱወ) ሰላምታን ያቀርብልሀል!
በክብር እና ልቅናም ከሌሎች አስበልጦሀል፤
ለዚህ ለዓእራብይ:- የአላህ ቸርነት እና ቻይነት
እንዳያዘናጋው!፣ ነገ በትንሹም ይሁን በትልቁ፣
በልምጩ ይሁን በቅሉ እንደሚተሳሰበው
ንገረው”… አላቸው።
ዓእራብዩም:- “አንቱ የአላህ መልእክተኛ
(ሰዐወ) ሆይ! ጌታዬ ይተሳሰበኛል ማለት
ነው?” ብሎ ጠየቃቸው
“አዎን ከፈለገ ይተሳሰብሀል!” አሉት
“እንግዲያውስ በአሸናፊነቱ እና በልቅናው
ይሁንብኝ! የሚተሳሰበኝ ከሆነ እኔም
እተሳሰበዋለሁ!” አለ።
ነብዩም (ሰዐወ):- “አንተ አረብ ወንድሜ
ሆይ! ጌታህን በምን ትተሳሰበዋለህ?” አሉት።
“ጌታዬ በወንጀሌ ከተሳሰበኝ እኔ በምሕረቱ
እተሳሰበዋለሁ፣ በጥፋቴ ከተሳሰበኝ እኔ በይቅር
ባይነቱ እተሳሰበዋለሁ፣ በስስታምነቴ
ከተሳሰበኝ እኔ በቸርነቱ እተሳሰበዋለሁ!”…
አለ።
~~
ነብዩ (ሰዐወ) ፂማቸው እስኪረጥብ ድረስ
አለቀሱ።
ጅብሪል ወደ ነብዩ ወርዶ:- “ሙሐመድ ሆይ!
አላህ ሰላምታን ያቀርብልሀል። ለቅሶህንም
ቀንስ! የአርሽ ተሸካሚ መላኢካዎችን ተስቢህ
ከማድረግ አዘግይታቸዋለችና ይልሀል።
ለዓእራብዩ ወንድምህ ደግሞ:- እንዳይተሳሰበን
ንገረው! እኛም አንተሳሰበውም! እርሱ የጀነት
ጎረቤትህ ነው!።”… አላቸው።
አላህ በታላቋ ጀነተል ፊርደውስ ውስጥ
የነብዩን (ሰዐወ) ጉርብትና ከሚያገኙት
እንዲያደርገን እንለምነዋለን።
ያ አላህ ይህንን መልእክት አንብበው
ለሚያስተላልፉ ሁሉ ከነቤተሰቦቻቸው
ምሕረትህን ለግስ መመንዳትንም
አትንፈጋቸው …ያ ከሪም!።
ከአላህ ውጭ በእውነት የሚመለክ አምላክ
የለም! ሀይልም ሆነ ብልሀት በርሱ ቢሆን
እንጂ አይገኝም!።
~~
‘አላሁመ ሰሊ አላ ሙሐመድ ወ አላ አሊ
ሙሐመድ’ …ጌታዬ ሆይ ምሕረትህን
እለምንሀለሁ ወዳንተም ንሰሀ እገባለሁ!።
ከመካከላችን ሰደቀተል ጃሪያን የሚፈልግ
ማነው? ከሞትን በኋላ እንኳ በቀብራችን
ውስጥ ሆንነን አጅር የምንቋደስበትን!።
እንግዲያውስ ይህንን መልካም ስራ በነፍሳችን
ላይ አናስመልጥ!
}} በነብዩ (ሰዐወ) ላይ አስር ሶላዋትን
እናውርድ ለአስር ሰዎችም መልእክቱን
እናስተላልፍ አላህ በእዝነት አይኖቹ ይያን! አሚን 🙏🙏
ሼር ይደረግ ጆይን!
~~~~~~~~~~
@HALALI_TUBE
~~~~~~~~~~
~~~~~~~~~~
@HALALI_TUBE
~~~~~~~~~~
❥ልብ☞ በ6 ነገሮች ትበላሻለች📌
① ኢልም (እውቀት) ኖሮት አለመተግበር
② ስራን ያለ ኢኽላስ መስራት
③ የአላህን ቀደር ( ዉሳኔ ) አለመውደድ
④ ተውበትን በመከጀል ሀጢያትን መዳፈር
⑤ የአላህን ሪዝቅ (ሲሳይ) እየበሉ አለማመስገን
⑥ የሞተን ሠው እየቀበሩ አለማስተንተን
አላህ ይጠብቀን!!! አሚን
#ሼር መድረጉን አይርሱ😊
😊:::::Telegram:::::::😉
ይሄን ያነበበ ሁሉ join 😍
@HALALI_TUBE
``
@HALALI_TUBE
① ኢልም (እውቀት) ኖሮት አለመተግበር
② ስራን ያለ ኢኽላስ መስራት
③ የአላህን ቀደር ( ዉሳኔ ) አለመውደድ
④ ተውበትን በመከጀል ሀጢያትን መዳፈር
⑤ የአላህን ሪዝቅ (ሲሳይ) እየበሉ አለማመስገን
⑥ የሞተን ሠው እየቀበሩ አለማስተንተን
አላህ ይጠብቀን!!! አሚን
#ሼር መድረጉን አይርሱ😊
😊:::::Telegram:::::::😉
ይሄን ያነበበ ሁሉ join 😍
@HALALI_TUBE
``
@HALALI_TUBE
ጋብቻ እና ገንዘብ
በጋብቻ ስም ንግድ
💌 ጋብቻ እና የገንዘብ ቁርኝት
…………………………
💌 ጋብቻን እና ንግድን እንለይ
……………………
💌 ፍቅር እና ጋብቻ ያለውን ትስስር
💌 ገራሚው የንጉሱ ሴት ልጅ ታሪክ😭
ጠቅላላ ዳሰሳ
share 🙏
@HALALI_TUBE
@HALALI_TUBE
…………………………
💌 ጋብቻን እና ንግድን እንለይ
……………………
💌 ፍቅር እና ጋብቻ ያለውን ትስስር
💌 ገራሚው የንጉሱ ሴት ልጅ ታሪክ😭
ጠቅላላ ዳሰሳ
share 🙏
@HALALI_TUBE
@HALALI_TUBE
አላህ (ሰ.ወ) ለዳዉድ ዐ.ሰ እንዲህ ብሎታል ፦
ዳዉድ ሆይ ! ለኔ ጀርባቸውን የሰጡ ሰዎች ወደኔ ይመጡ ዘንድ ለነርሱ ያለኝን ጉጉት ቢያውቁት ኖሮ ለኔ ባላቸው ጉጉት የተነሳ በቀለጡ ነበር።
ዳዉድ ሆይ ! ይህ ለኔ ጀርባ ለሰጡኝ ሰዎች ያለኝ ነው።
ፊታቸው ወደኔ ላዞሩ ሰዎች ውዴታዬ ምን ያህል ይሁን?.....
አላህ ሆይ ሀያል ነህ.... እዝነትህ ከዚ እስከዛ ሚባል አይደለም .... ጌታዬ ሆይ ስላረፈድን ይቅርታህን እንሻለን
በፀፀት ደጅህ ላይ ቆመናል የእዝነትህ ተስፈኞች ነንና ተቀበለን 🙏
@HALALI_TUBE
@HALALI_TUBE
ዳዉድ ሆይ ! ለኔ ጀርባቸውን የሰጡ ሰዎች ወደኔ ይመጡ ዘንድ ለነርሱ ያለኝን ጉጉት ቢያውቁት ኖሮ ለኔ ባላቸው ጉጉት የተነሳ በቀለጡ ነበር።
ዳዉድ ሆይ ! ይህ ለኔ ጀርባ ለሰጡኝ ሰዎች ያለኝ ነው።
ፊታቸው ወደኔ ላዞሩ ሰዎች ውዴታዬ ምን ያህል ይሁን?.....
አላህ ሆይ ሀያል ነህ.... እዝነትህ ከዚ እስከዛ ሚባል አይደለም .... ጌታዬ ሆይ ስላረፈድን ይቅርታህን እንሻለን
በፀፀት ደጅህ ላይ ቆመናል የእዝነትህ ተስፈኞች ነንና ተቀበለን 🙏
@HALALI_TUBE
@HALALI_TUBE
አል ሃፊዝ ኢብኑ ሀጀር-ረሂመሁላሁ
እንዲህ ይላል:-
"ከወረርሽኝ ጥቅም ትልቁ ምኞት ማሳጠር ስራን ምሳመር ከዝንጉነት
መንቃት ለአኼራ ጉዞ ማዘጋጀት "ነው
ኢንሻአላህ አላህ ሼር🙏
✦✧✦✧✦❖❖❖✦✧✦✧
@HALALI_TUBE
@HALALI_TUBE
እንዲህ ይላል:-
"ከወረርሽኝ ጥቅም ትልቁ ምኞት ማሳጠር ስራን ምሳመር ከዝንጉነት
መንቃት ለአኼራ ጉዞ ማዘጋጀት "ነው
ኢንሻአላህ አላህ ሼር🙏
✦✧✦✧✦❖❖❖✦✧✦✧
@HALALI_TUBE
@HALALI_TUBE
🌺ከጀነት ጓዳ🌺
🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂
🍂ሑር-የጀነት ውስጥ ምርጥ ሴቶች
🍂አዕራፍ-በጀነትና በጀሀነም መካከል ያለ ተራራ
🍂ፍርደውስ-የጀነት ላእላዩ ክፍል
🍂ረያን-ፆመኞች ብቻ የሚጠሩባት የጀነት በር
🍂ሐሪር-የጀነት ሰዎች ልብስ
🍂ሚስክ-የጀነት ውስጥ ሽቶ
🍂ትልቁ ፀጋ-በጀነት ውስጥ የአላህ ውዴታ
🍂አል-ከውሰር -የጀነት ውስጥ ወንዝ
🍂ድሆች-አብዛኞቹ የጀነት ነዋሪ የሆኑ ሰዎች
➡️ሼር⬅️
@HALALI_TUBE
@HALALI_TUBE
🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂
🍂ሑር-የጀነት ውስጥ ምርጥ ሴቶች
🍂አዕራፍ-በጀነትና በጀሀነም መካከል ያለ ተራራ
🍂ፍርደውስ-የጀነት ላእላዩ ክፍል
🍂ረያን-ፆመኞች ብቻ የሚጠሩባት የጀነት በር
🍂ሐሪር-የጀነት ሰዎች ልብስ
🍂ሚስክ-የጀነት ውስጥ ሽቶ
🍂ትልቁ ፀጋ-በጀነት ውስጥ የአላህ ውዴታ
🍂አል-ከውሰር -የጀነት ውስጥ ወንዝ
🍂ድሆች-አብዛኞቹ የጀነት ነዋሪ የሆኑ ሰዎች
➡️ሼር⬅️
@HALALI_TUBE
@HALALI_TUBE
-ሰይድና አባስ ረ.ዓንሁ ተጠየቁ ከርሶና ከረሱል ሰ.ዐ.ወ ማን ታላቅ ነው ተባሉ
ሰይድና አባስም ረዲያላሁ አንሁ!
<< ረሱለላህ ከእኔ ትልቅ ናቸው እኔ ግን ቀድሜያቸው ተወልጃለሁ >> - በማለት
ለነብዩ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ያላቸውን ክብርና አዳብ ገልፁ ።
ﺳﺌﻞ ﺍﻟﻌﺒﺎﺱ ﻋﻢ ﺍﻟﻨﺒﻲ ﺻﻠﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ ﻋﻦ ﺭﺳﻮﻝ ﺍﻟﻠﻪ ﺻﻠﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ:
ﺃﻳﻜﻤﺎ ﺃﻛﺒﺮ ﺃﻧﺖ ﺃﻡ ﺭﺳﻮﻝ ﺍﻟﻠﻪ ﻗﺎﻝ : "ﻫﻮ ﺃﻛﺒﺮ ﻣﻨّﻲ ﻭﻟﻜﻨّﻲ ﻭﻟﺪﺕُ ﻗﺒﻠﻪ "؟
ﻫﻜﺬﺍ ﻛﺎﻥ ﺃﺩﺑﻬﻢ ﻣﻊ ﺭﺳﻮﻝ ﺍﻟﻠﻪ ﺻﻠﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺁﻟﻪ ﻭﺳﻠﻢ
@HALALI_TUBE
@HALALI_TUBE
ሰይድና አባስም ረዲያላሁ አንሁ!
<< ረሱለላህ ከእኔ ትልቅ ናቸው እኔ ግን ቀድሜያቸው ተወልጃለሁ >> - በማለት
ለነብዩ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ያላቸውን ክብርና አዳብ ገልፁ ።
ﺳﺌﻞ ﺍﻟﻌﺒﺎﺱ ﻋﻢ ﺍﻟﻨﺒﻲ ﺻﻠﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ ﻋﻦ ﺭﺳﻮﻝ ﺍﻟﻠﻪ ﺻﻠﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ:
ﺃﻳﻜﻤﺎ ﺃﻛﺒﺮ ﺃﻧﺖ ﺃﻡ ﺭﺳﻮﻝ ﺍﻟﻠﻪ ﻗﺎﻝ : "ﻫﻮ ﺃﻛﺒﺮ ﻣﻨّﻲ ﻭﻟﻜﻨّﻲ ﻭﻟﺪﺕُ ﻗﺒﻠﻪ "؟
ﻫﻜﺬﺍ ﻛﺎﻥ ﺃﺩﺑﻬﻢ ﻣﻊ ﺭﺳﻮﻝ ﺍﻟﻠﻪ ﺻﻠﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺁﻟﻪ ﻭﺳﻠﻢ
@HALALI_TUBE
@HALALI_TUBE
❣ይገርማል የአሏህ ሰው ምኞቱ የላቀ
ከስልጣን ከድሎት ከኩራት የራቀ
አላማው አንድ ነው ለዚህ ነው ልፋቱ
ግልፅ ነው መንገዱ ከስር መሰረቱ
መከራ ስቃዪ ስደት እንግልቱ
ስድብና ዱላው ረሀብ ጥማቱ
ሌላ አደለም የሱ ይሀው ነው አላማው
ይሀው ነው ልፋቱ ይሀው ነው ጭንቀቱ
ይሀው ነው ጥበቱ ከላይ ታች ማለቱ ስደት እንግልቱ
ንፁህ የአሏህ ባርያ ክቡር የጀነት ሰው
አሏህ በራህመቱ ሁሉን ያወረሰው
ለራሱ እኮ አደለም...
ለኔና ላንቺ ነው ለአለም ነው ጭንቀቱ
ከእሳት እንዲርቅ ነው እንዲድን ኡመቱ
ኡመቴ ኡመቴ ህዝቦቼ ማለቱ❣
❤️فداك ابي وامي يا رسول الله❤️
❤️اللهم صلى وسلم علي سيدي الأولين و الأخرين نبينا محمد❤️
@HALALI_TUBE
@HALALI_TUBE
ከስልጣን ከድሎት ከኩራት የራቀ
አላማው አንድ ነው ለዚህ ነው ልፋቱ
ግልፅ ነው መንገዱ ከስር መሰረቱ
መከራ ስቃዪ ስደት እንግልቱ
ስድብና ዱላው ረሀብ ጥማቱ
ሌላ አደለም የሱ ይሀው ነው አላማው
ይሀው ነው ልፋቱ ይሀው ነው ጭንቀቱ
ይሀው ነው ጥበቱ ከላይ ታች ማለቱ ስደት እንግልቱ
ንፁህ የአሏህ ባርያ ክቡር የጀነት ሰው
አሏህ በራህመቱ ሁሉን ያወረሰው
ለራሱ እኮ አደለም...
ለኔና ላንቺ ነው ለአለም ነው ጭንቀቱ
ከእሳት እንዲርቅ ነው እንዲድን ኡመቱ
ኡመቴ ኡመቴ ህዝቦቼ ማለቱ❣
❤️فداك ابي وامي يا رسول الله❤️
❤️اللهم صلى وسلم علي سيدي الأولين و الأخرين نبينا محمد❤️
@HALALI_TUBE
@HALALI_TUBE
🔶አስደናቂው #ለማኝ እና የባለታሪኩ ገጠመኝ
በመንገድ ላይ በመጓዝ ላይ ሳለ፣ አንድ ምስኪን ለማኝ የሚሰራው ድርጊት ላይ አይኑ አረፈ። ትኩረቱን ሰጥቶ መከታተሉን ቀጠለ። ለማኙ እንዲህ ነበር የሚያደርገው.... መጥቶ ሰደቃ የሚሰጠው ሰው ጋር ረዘም ያለ ንግግር ያደርጋል። ሁሉም ሰው ሰደቃ ሊሰጠው በመጣ ቁጥር፣ እንደ ሌሎቹ ሳይሆን ረዘም ያለ ጊዜን ያናግራል። እሩቅ ላይ ስለነበሩ የሚሉትን ነገር ለመስማት አልቻለም። በመሆኑም ጠጋ ብሎ ሰደቃ በመስጠት የሚናገረውን ነገር ለማዳመጥ ወሰነ።
ኪሱ ውስጥ የነበረው 50ብር ብቻ ነበር። ታድያ 10ብር ሰጥቼ በዛውም 40ብቅ እስኪመልስልኝ ሰፊ ግዜን ወስጄ አዳምጣለሁ በማለት፤ ሄዶ ያሰበውን አደረገ። 50ብር ሰጠውና 40ብር መልስልኝ አለው። ለማኙም እንዲህ አለው........ "ያንተ ብር የሚሆነው ይህ ወደ ኪስህ የመለስከው 40ብር ሳይሆን ለእኔ የሰጠኀኝ 10ብር ነው። ምክንያቱም ይህንን 40ብር የምታውለው ምናልባት ለዱንያዊ ጥቅም ይሆናል። ጥቅሙም እዚሁ ዱንያ ላይ ይቀራል። ነገር ግን ለእኔ የሰጠኀኝ ብር ወደ አኼራ ካዝናህ ተዘዋውሯል "....
ንግግሩ ውስጤን ስለነካው በቃ እሺ መልስ አልፈልግም አልኩት። "አይይይ እኔ አንተ ብር እንድትሰጠኝ ብዬ አይደለም ይህንን የነገርኩህ። ቀሪውን 40ብር ለኔ ሳይሆን ሌላ እኔን ለመሰለ አልያም ከእኔ ለባሰ ምስኪን ለግሰው" ሲል በድጋሚ ልቤን የሚነካ ንግግር ተናገረ። ያለኝን ለመፈፀም ልጓዝ ዞር ስል እንደገና ወደ ኋላ ጠራኝ። እኔም አቤት ብዬ በደስታ ተመለስኩ። እንዲህ አለኝ "ሌላ ንግግር ጀምረን ዋናውን ጉዳይ ረሳሁት። የብርህ ምንጭ ምንድነው?" ሲል ጠየቀኝ። እኔም ሃላል እንደሆነ በደንብ አስረዳሁት። እሱም"እንደዛ ከሆነ ማሻ አላህ!! ብርህ ምንጩ ሃራም ቢሆን ኖሮ አልቀበልህም ነበር። ወላሂ የሚመለከተኝ አላህ ምስክሬ ነው። ከማንም ሰው የብሩን ሃላል መሆን ሳላረጋግጥ ተቀብዬ አላውቅም። ሃራም ከሆነ የሰጠኝ የብር መጠን የፈለገ ቢበዛ መልስልምታለሁ" እንዲህ እያወራን የዝሁር አዛን ወጣ። እሱም አንስቼው ዊልቸሩ ላይ እንዳስቀምጠው ነገረኝ። የዙሁር ሰዓት ብዙ ሰው ከስራ ስለሚወጣ ለልመና አመቺ ሰዓት ነው። ነገር ግን እሱ ሰላቱን በማስቀደም ለአላህ እጁን ሰጠ። ወደ መስጅድ እየገፋሁኝ ወሰድኩት። እናንተ እግር፣ እጅ፣አይን እያላችሁ ሰላተል ጀመዓ የሚያመልጣችሁ ወንዶች ከዚህ ሰውዬ የት አላችሁ!!? አንቺም ሙሰልሰል እየተመለከትሽ ሰላት የሚያልፍሽ፣ቻት ላይ ተጥደሽ ወቅቱን የምታሳልፊ እህቴ ወንድሜ ከዚህ ለማኝ አንፃር አላህ ምን ይለን ይሆን!!?
ከዓመታት በኋላ ይህንን ሰው ከቦታው ላይ አጣሁት። በአካባቢው የሚገኙ ሰዎችን ስለ እሱ እንዲነግሩኝ ጠየኳቸሁ። እነሱም እርሱ ልመናውን ትቶ። ከውጭ ሀገር በመጡ #በጎ_ፍቃደኞች እግሩን ታክሞ ድኖ፣ልመና ከመተዉም አልፎ ውጭ ሀገር ሄዶ ባካበተው ሃብት አማካኝነት ትልቅ ደካሞችንና ህፃናትን የሚረዳ ተቋም ማቋቋሙን ነገሩኝ። እኔም በአላህ ስራ ተደንቄ ከዚያን ቀን ጀምሮ በቀን ሰደቃ ሳልሰጥ ውዬ አላውቅም።
ሁላችንም ዛሬ፣አልያም ይህን ሳምንተ በየቀኑ ከ5ብር በማንሳት እስከ 1ብር ሰደቃ በመስጠት ለሰባት ተከታታይ ቀናት ታላቅ አጅርን እናግኝ!!
"#ውሃ እሳትን እንደምታበርደው ሁሉ #ሰደቃ የአላህን ቁጣ ታበርዳለች" ረሱል (ሰ.ዐ.ወ) አላህ በብዙ ነገር ሊቆጣብን ይችላል። ይህን ሃያል የጌቴችን ቁጣ ሰደቃ በመስጠት እናብርደው።
ይህንን ፅሁፍ #ሼር በማድረግ የአጅሩ ተካፋይ ይሁኑ!!
ኢንሻአላህ አላህ ሼር ሼር ሼር ሼር
@HALALI_TUBE
@HALALI_TUBE
በመንገድ ላይ በመጓዝ ላይ ሳለ፣ አንድ ምስኪን ለማኝ የሚሰራው ድርጊት ላይ አይኑ አረፈ። ትኩረቱን ሰጥቶ መከታተሉን ቀጠለ። ለማኙ እንዲህ ነበር የሚያደርገው.... መጥቶ ሰደቃ የሚሰጠው ሰው ጋር ረዘም ያለ ንግግር ያደርጋል። ሁሉም ሰው ሰደቃ ሊሰጠው በመጣ ቁጥር፣ እንደ ሌሎቹ ሳይሆን ረዘም ያለ ጊዜን ያናግራል። እሩቅ ላይ ስለነበሩ የሚሉትን ነገር ለመስማት አልቻለም። በመሆኑም ጠጋ ብሎ ሰደቃ በመስጠት የሚናገረውን ነገር ለማዳመጥ ወሰነ።
ኪሱ ውስጥ የነበረው 50ብር ብቻ ነበር። ታድያ 10ብር ሰጥቼ በዛውም 40ብቅ እስኪመልስልኝ ሰፊ ግዜን ወስጄ አዳምጣለሁ በማለት፤ ሄዶ ያሰበውን አደረገ። 50ብር ሰጠውና 40ብር መልስልኝ አለው። ለማኙም እንዲህ አለው........ "ያንተ ብር የሚሆነው ይህ ወደ ኪስህ የመለስከው 40ብር ሳይሆን ለእኔ የሰጠኀኝ 10ብር ነው። ምክንያቱም ይህንን 40ብር የምታውለው ምናልባት ለዱንያዊ ጥቅም ይሆናል። ጥቅሙም እዚሁ ዱንያ ላይ ይቀራል። ነገር ግን ለእኔ የሰጠኀኝ ብር ወደ አኼራ ካዝናህ ተዘዋውሯል "....
ንግግሩ ውስጤን ስለነካው በቃ እሺ መልስ አልፈልግም አልኩት። "አይይይ እኔ አንተ ብር እንድትሰጠኝ ብዬ አይደለም ይህንን የነገርኩህ። ቀሪውን 40ብር ለኔ ሳይሆን ሌላ እኔን ለመሰለ አልያም ከእኔ ለባሰ ምስኪን ለግሰው" ሲል በድጋሚ ልቤን የሚነካ ንግግር ተናገረ። ያለኝን ለመፈፀም ልጓዝ ዞር ስል እንደገና ወደ ኋላ ጠራኝ። እኔም አቤት ብዬ በደስታ ተመለስኩ። እንዲህ አለኝ "ሌላ ንግግር ጀምረን ዋናውን ጉዳይ ረሳሁት። የብርህ ምንጭ ምንድነው?" ሲል ጠየቀኝ። እኔም ሃላል እንደሆነ በደንብ አስረዳሁት። እሱም"እንደዛ ከሆነ ማሻ አላህ!! ብርህ ምንጩ ሃራም ቢሆን ኖሮ አልቀበልህም ነበር። ወላሂ የሚመለከተኝ አላህ ምስክሬ ነው። ከማንም ሰው የብሩን ሃላል መሆን ሳላረጋግጥ ተቀብዬ አላውቅም። ሃራም ከሆነ የሰጠኝ የብር መጠን የፈለገ ቢበዛ መልስልምታለሁ" እንዲህ እያወራን የዝሁር አዛን ወጣ። እሱም አንስቼው ዊልቸሩ ላይ እንዳስቀምጠው ነገረኝ። የዙሁር ሰዓት ብዙ ሰው ከስራ ስለሚወጣ ለልመና አመቺ ሰዓት ነው። ነገር ግን እሱ ሰላቱን በማስቀደም ለአላህ እጁን ሰጠ። ወደ መስጅድ እየገፋሁኝ ወሰድኩት። እናንተ እግር፣ እጅ፣አይን እያላችሁ ሰላተል ጀመዓ የሚያመልጣችሁ ወንዶች ከዚህ ሰውዬ የት አላችሁ!!? አንቺም ሙሰልሰል እየተመለከትሽ ሰላት የሚያልፍሽ፣ቻት ላይ ተጥደሽ ወቅቱን የምታሳልፊ እህቴ ወንድሜ ከዚህ ለማኝ አንፃር አላህ ምን ይለን ይሆን!!?
ከዓመታት በኋላ ይህንን ሰው ከቦታው ላይ አጣሁት። በአካባቢው የሚገኙ ሰዎችን ስለ እሱ እንዲነግሩኝ ጠየኳቸሁ። እነሱም እርሱ ልመናውን ትቶ። ከውጭ ሀገር በመጡ #በጎ_ፍቃደኞች እግሩን ታክሞ ድኖ፣ልመና ከመተዉም አልፎ ውጭ ሀገር ሄዶ ባካበተው ሃብት አማካኝነት ትልቅ ደካሞችንና ህፃናትን የሚረዳ ተቋም ማቋቋሙን ነገሩኝ። እኔም በአላህ ስራ ተደንቄ ከዚያን ቀን ጀምሮ በቀን ሰደቃ ሳልሰጥ ውዬ አላውቅም።
ሁላችንም ዛሬ፣አልያም ይህን ሳምንተ በየቀኑ ከ5ብር በማንሳት እስከ 1ብር ሰደቃ በመስጠት ለሰባት ተከታታይ ቀናት ታላቅ አጅርን እናግኝ!!
"#ውሃ እሳትን እንደምታበርደው ሁሉ #ሰደቃ የአላህን ቁጣ ታበርዳለች" ረሱል (ሰ.ዐ.ወ) አላህ በብዙ ነገር ሊቆጣብን ይችላል። ይህን ሃያል የጌቴችን ቁጣ ሰደቃ በመስጠት እናብርደው።
ይህንን ፅሁፍ #ሼር በማድረግ የአጅሩ ተካፋይ ይሁኑ!!
ኢንሻአላህ አላህ ሼር ሼር ሼር ሼር
@HALALI_TUBE
@HALALI_TUBE
አንድ ከአላህ መንገድ የራቀ ዱንያውን በአኺራው የገዛ ወጣት ነበር። ወጣቱ የሚኖረው አላህን ሱብሃነሁ ወተዓላ ከሚፈሩ ሰዎች መንደር ሲሎን ሰዉ ሁሉ እንዲስተካከል እንዲሁም የታላቅ ወንድሙን ፈለግ እንዲከተል ይመክሩታል። ይህ ልጅ ግን የሚሰማ አይደለም። ስለ ታላቅ ወንድሙ ካነሳን አይቀር የዚህ አስቸጋሪ ወጣት የ4አመት ታላቁ ነው። ቁርዓንን ከመጨረስም አልፎ በቃሉ ሃፍዟል። እንደ ዘመኑ ሃፊዞችም ሃፍዞ ከሃፈዘው ቁርዓን ተቃራኒ አይተገብርም። ባይሆን አላህ እንዲሸመድድ በወፈቀው ቃሉ ውስጥ ያሉትን ትዕዛዛቶች እንዲሁም ክልከላዎች በጥንቃቄ ያከናውናል።
ከእለታት አንድ ቀን ይህ አስቸጋሪ ወጣት ከዚያ አላህን ከሚፈራው ከታላቅ ወንድሙ ይማር ዘንድ አባት ሁለቱን ለጉዞ ያሰናዱ ጀመር። ለታላቅ ወንድሙ የጉዞውን አላማ በደንብ ያወጉት ሲሆን ለታናሽ ወንድሙ ግን አልነገሩትም። ታናሹ አስቸጋሪ ወንድም ይህን ጉዞ ባይቀበልም አባት እናት እንዲሁም ወንድሙ እንደምንም ብለው አሳምነውታል። እነሆ በጉዟቸው ቢያንስ የታላቅ ወንድሙን ባህሪ ይላበስ በማለት ከቤት ወጥተው መጓዝ ጀምረዋል።
ከቤት የተነሱት የሱብሂን ሰላት ሰግደው ሲሆን ከረጅም ጉዞ በኋላ ወደ ረፋድ አካባቢ የሆነ ጫካ ውስጥ ይገባሉ። ይሄና ታላቅ ወንድሙ የለመደውን #የዱሃ ሰላት ለመስገድ ውዱዕ ማድረግ ጀመረ። ታናሹም እኔ አሁን መስከድ ስለማልፈልግ ሽንቴን ሸንቼ መጣሁ በማለት ከወንድሙ ተለይቶ ይጓዛል። ይሄኔ አላህ ይህን ወጣት ሊያስተካክለው ይመስል አንድ አይቶት የማያውቀውን #ፍጡር ይልክበታል። ፍጡሩን ሲመለከቱት ያስፈራል። ሰውነቱ ሙሉ በሙሉ ጥቁር ነው።አብዛሃኛው የሰውነቱ ክፍል በፀጉር የተሸፈነ ሲሆን ከድፍን ጥቁርነቱ ጋር ተዳምሮ ላየው ሰው እጅክ ያስፈራል።
ወጣቱ ይህን አላስተዋለውም ነበር። ድንገት ይህ ፍጡር ከዛፍ ላይ በመዝለል ፊት ለፊቱ ድቅን አለበት። የሚያደርገውን አጣ ተርበተበት እየሮጠም ለማምለጥ ሞከረ። ነገር ግን ሊሳካለት አልቻለም። ምክንያቱም ይህ ፍጡር በጣም ፈጣን ስለነበር ዞሮ እፊት ለፊቱ ድቅን አለበት። አንዳንዴ ስንደነግጥ ለማያወራን ነገር እንደምናወራው ወጣቱም ለዚህ ፍጡር ያወራ ይመስል "አንተ ማን ነህ?" በማለት እየተርበደበደ የተቆራረጡ ሲቃ የተናነቃቸው ቃላቶቹን ሰነዘረ።
ዳሩ ግን እንስሳ መናገር አይችልምና የዚህ #አስፈሪ #ፍጡር ምላሽ ዝምታ ነበር። ላጩን እያንጠባጠበ ከቀጭ ወደ ግራ ይዟዟራል። አንዳንዴ አፋን በሃይል ይከፍተዋል። የሚያጉረመረም ድምፁ ከርቀት ለሰማው ልብ ይሰብራል። ወጣቱ የሚሆነው አጣ። መሬት ጠበበችበት። ይሄኔ ያኔ ከአላህ መንገድ ርቆ ሲከውናቸው የነበሩትን እኩይ ተግባሮች ማስታወስ ጀመረ። እያንዳንዱ ስራው እንደ መፅሐፍ ፊቱ ላይ ይገለጥ ጀመር። የሰፈሩ ሰው፣ እናቱ፣ አባቱ፣ ወንድሙ ሲመክረው እንቢ ማለቱ ቆጨው። በውስጡም እንዲህ ሲል ተናዘዘ። 'አላህዬ !! ከዚህ ጭንቅ ገላግለኝ እንጂ ዳግም አንተን ላለማመፅ ቃል እገባለሁ"
ይህንን ንግግሩን ሳይጨርስ ታላቅ ወንድሙ ከሩቅ ትልቅ ዱላ ይዞ ወደ እንስሳው መሮጥ ጀመረ።ይህም ወጣት ወንድሙን እንዲመለስ ተማፀነው። ነገር ግን ያኛውም ጀግና ስለነበር በያዘው ዱላ አስፈሪውን ፍጡር ይነርተው ገባ። እንስሳ ቢጎዳ ሳይጎዳ አይተውም እንዲሉት አንድ ተሳክቶለት ያ አደገኛ ፍጡር ታላቅ ወንድሙን አንድ ግዜ በሃይል ነከሰው። ይሄኔ በታላቅ ወንድሙ መነከስ የተማረረው ወጣት እንስሳብጅውን በሃይል ባገኘው ዱላ ቀጥቅጦ ገደለው።
ወዲያውኑ አይኑ በእንባ እንደተሞላች ወደ ታላቅ ወንድሙ በመዞር ሲመለከተው ታላቅ ወንድሙ ጣቱን ወደ ሰማይ ቀስሮ እያጣጣረ ነው። ወንድሜ!! ወንድሜ!! እያለ ቢጮህም ማንም ሊደርስለት አልቻለም። ብዙ ደም ስለፈሰሰው ወደ ቀጣዩ አለም አኺራ ሸሃዳን ብሎ በሰላም ተሰናበት።
ይሄኔ ኑበር ያ ወጣት የወንድሙን ጀናዛ አጥቦ፣እራሱን ከዚህ በፊት ጀናዛ እንደነበር በማሰብ ንፁህ በሆነ መልኩ ገላውን ታጥቦ ወደ አላህ መንገድ ተመለሰ። ከዚያም በኋላ ወደ ተለያዩ ሃገራት እየዞረ ኢልም በማካበት ሃገሪቱ ውስጥ አለ የተባለ ታዋቂ ዓሉም ለመባል በቃ።
ከዚህ አጭር ልብ-ወለድ የምንማረው አላህ ሱብሃነሁ ወተዓላ ማንኛውንም ሰው በፈለገው መንገድ ያቀናል። የፈለገውንም ያጠማል። እኛ ግን ጥሪ አድራሾች ሆነን ተሹመናል።
☑️ኢንሻአላህ ሼር☑️
@HALALI_TUBE
@HALALI_TUBE
ከእለታት አንድ ቀን ይህ አስቸጋሪ ወጣት ከዚያ አላህን ከሚፈራው ከታላቅ ወንድሙ ይማር ዘንድ አባት ሁለቱን ለጉዞ ያሰናዱ ጀመር። ለታላቅ ወንድሙ የጉዞውን አላማ በደንብ ያወጉት ሲሆን ለታናሽ ወንድሙ ግን አልነገሩትም። ታናሹ አስቸጋሪ ወንድም ይህን ጉዞ ባይቀበልም አባት እናት እንዲሁም ወንድሙ እንደምንም ብለው አሳምነውታል። እነሆ በጉዟቸው ቢያንስ የታላቅ ወንድሙን ባህሪ ይላበስ በማለት ከቤት ወጥተው መጓዝ ጀምረዋል።
ከቤት የተነሱት የሱብሂን ሰላት ሰግደው ሲሆን ከረጅም ጉዞ በኋላ ወደ ረፋድ አካባቢ የሆነ ጫካ ውስጥ ይገባሉ። ይሄና ታላቅ ወንድሙ የለመደውን #የዱሃ ሰላት ለመስገድ ውዱዕ ማድረግ ጀመረ። ታናሹም እኔ አሁን መስከድ ስለማልፈልግ ሽንቴን ሸንቼ መጣሁ በማለት ከወንድሙ ተለይቶ ይጓዛል። ይሄኔ አላህ ይህን ወጣት ሊያስተካክለው ይመስል አንድ አይቶት የማያውቀውን #ፍጡር ይልክበታል። ፍጡሩን ሲመለከቱት ያስፈራል። ሰውነቱ ሙሉ በሙሉ ጥቁር ነው።አብዛሃኛው የሰውነቱ ክፍል በፀጉር የተሸፈነ ሲሆን ከድፍን ጥቁርነቱ ጋር ተዳምሮ ላየው ሰው እጅክ ያስፈራል።
ወጣቱ ይህን አላስተዋለውም ነበር። ድንገት ይህ ፍጡር ከዛፍ ላይ በመዝለል ፊት ለፊቱ ድቅን አለበት። የሚያደርገውን አጣ ተርበተበት እየሮጠም ለማምለጥ ሞከረ። ነገር ግን ሊሳካለት አልቻለም። ምክንያቱም ይህ ፍጡር በጣም ፈጣን ስለነበር ዞሮ እፊት ለፊቱ ድቅን አለበት። አንዳንዴ ስንደነግጥ ለማያወራን ነገር እንደምናወራው ወጣቱም ለዚህ ፍጡር ያወራ ይመስል "አንተ ማን ነህ?" በማለት እየተርበደበደ የተቆራረጡ ሲቃ የተናነቃቸው ቃላቶቹን ሰነዘረ።
ዳሩ ግን እንስሳ መናገር አይችልምና የዚህ #አስፈሪ #ፍጡር ምላሽ ዝምታ ነበር። ላጩን እያንጠባጠበ ከቀጭ ወደ ግራ ይዟዟራል። አንዳንዴ አፋን በሃይል ይከፍተዋል። የሚያጉረመረም ድምፁ ከርቀት ለሰማው ልብ ይሰብራል። ወጣቱ የሚሆነው አጣ። መሬት ጠበበችበት። ይሄኔ ያኔ ከአላህ መንገድ ርቆ ሲከውናቸው የነበሩትን እኩይ ተግባሮች ማስታወስ ጀመረ። እያንዳንዱ ስራው እንደ መፅሐፍ ፊቱ ላይ ይገለጥ ጀመር። የሰፈሩ ሰው፣ እናቱ፣ አባቱ፣ ወንድሙ ሲመክረው እንቢ ማለቱ ቆጨው። በውስጡም እንዲህ ሲል ተናዘዘ። 'አላህዬ !! ከዚህ ጭንቅ ገላግለኝ እንጂ ዳግም አንተን ላለማመፅ ቃል እገባለሁ"
ይህንን ንግግሩን ሳይጨርስ ታላቅ ወንድሙ ከሩቅ ትልቅ ዱላ ይዞ ወደ እንስሳው መሮጥ ጀመረ።ይህም ወጣት ወንድሙን እንዲመለስ ተማፀነው። ነገር ግን ያኛውም ጀግና ስለነበር በያዘው ዱላ አስፈሪውን ፍጡር ይነርተው ገባ። እንስሳ ቢጎዳ ሳይጎዳ አይተውም እንዲሉት አንድ ተሳክቶለት ያ አደገኛ ፍጡር ታላቅ ወንድሙን አንድ ግዜ በሃይል ነከሰው። ይሄኔ በታላቅ ወንድሙ መነከስ የተማረረው ወጣት እንስሳብጅውን በሃይል ባገኘው ዱላ ቀጥቅጦ ገደለው።
ወዲያውኑ አይኑ በእንባ እንደተሞላች ወደ ታላቅ ወንድሙ በመዞር ሲመለከተው ታላቅ ወንድሙ ጣቱን ወደ ሰማይ ቀስሮ እያጣጣረ ነው። ወንድሜ!! ወንድሜ!! እያለ ቢጮህም ማንም ሊደርስለት አልቻለም። ብዙ ደም ስለፈሰሰው ወደ ቀጣዩ አለም አኺራ ሸሃዳን ብሎ በሰላም ተሰናበት።
ይሄኔ ኑበር ያ ወጣት የወንድሙን ጀናዛ አጥቦ፣እራሱን ከዚህ በፊት ጀናዛ እንደነበር በማሰብ ንፁህ በሆነ መልኩ ገላውን ታጥቦ ወደ አላህ መንገድ ተመለሰ። ከዚያም በኋላ ወደ ተለያዩ ሃገራት እየዞረ ኢልም በማካበት ሃገሪቱ ውስጥ አለ የተባለ ታዋቂ ዓሉም ለመባል በቃ።
ከዚህ አጭር ልብ-ወለድ የምንማረው አላህ ሱብሃነሁ ወተዓላ ማንኛውንም ሰው በፈለገው መንገድ ያቀናል። የፈለገውንም ያጠማል። እኛ ግን ጥሪ አድራሾች ሆነን ተሹመናል።
☑️ኢንሻአላህ ሼር☑️
@HALALI_TUBE
@HALALI_TUBE
✨አሰላሙ አለይኩም ውድ የሀላል tube ቤተሰቦች ሀሳብ አሰተያየት ካልዎት ወይም ይስተካከል የሚሉት ነገር ካለ
ኢንሻአላህ በዚህ bot በኩል ያናግሩኝ🙏
👇👇👇👇
@HALALI_TUBE_BOT
ኢንሻአላህ በዚህ bot በኩል ያናግሩኝ🙏
👇👇👇👇
@HALALI_TUBE_BOT
°°°...ዱ.ን...ያ.......... °°°°°
ዱንያን ተጠንቀቁ ምክንያቱም ውሀ ናት! ውሀን እየጠጣቹ በሄዳቹ ቁጥር ጥምዋ እየጨሠረ ይሄዳልና!
°°°° አልይ ኢብን ጣሊብ°°°
...............................
@HALALI_TUBE
ዱንያን ተጠንቀቁ ምክንያቱም ውሀ ናት! ውሀን እየጠጣቹ በሄዳቹ ቁጥር ጥምዋ እየጨሠረ ይሄዳልና!
°°°° አልይ ኢብን ጣሊብ°°°
...............................
@HALALI_TUBE
.............. በጣም........
.............. ፈራሁ!..........
☞ወላሂ !!! በናንተ ላይ ድህነትን
አልፈራም ነገር ግን የምፈራላቹ
☞ ዱንያ ከእናንተ በፊት ለነበሩ ሰዎች ተዘርግታ እንደነበረው ለእናንተም ተዘርግታ ከዚያም
☞ እነርሱ እንደተፎካከሩባት☞ እናንተም ተፎካክራችሁ
☞ እነሱን እንዳጠፋቻቸው እናንተንም እንዳታጠፋችሁ እሰጋለሁ።
( ረሱል ﷺ )
@HALALI_TUBE
.............. ፈራሁ!..........
☞ወላሂ !!! በናንተ ላይ ድህነትን
አልፈራም ነገር ግን የምፈራላቹ
☞ ዱንያ ከእናንተ በፊት ለነበሩ ሰዎች ተዘርግታ እንደነበረው ለእናንተም ተዘርግታ ከዚያም
☞ እነርሱ እንደተፎካከሩባት☞ እናንተም ተፎካክራችሁ
☞ እነሱን እንዳጠፋቻቸው እናንተንም እንዳታጠፋችሁ እሰጋለሁ።
( ረሱል ﷺ )
@HALALI_TUBE
❥::::::::::ሴት ልጅ: ::::::::::::❥
❥የአሏህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ይላሉ❥
لا تمنعوا إماءَ اللهِ مساجدَ اللهِ وبيوتهنَّ خيرٌ لهنَّ. متفق عليه
"የአሏህን ባርያት የአሏህን(ቤት) መስጂድን አትከልክሏቸው፡ ቤታቸው ግን ለነሱ በላጭ ናት፡፡"
[ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል ].
ቤታቸው ለነሱ በላጭናት ከሁሉም ነገር፡፡ እንዲሁም ከመስጂድ ሁላ ቤታቸው በላጭ ናት ከተባለ እንዴት ሊሆን ነው ታዲያ ሱቅን ተገላልጠው መውጣታቸው?
አሏህ በተከበረው ቃሉ እንዲህ ይላል
وَٱلْقَوَٰعِدُ مِنَ ٱلنِّسَآءِ ٱلَّٰتِى لَا يَرْجُونَ نِكَاحًۭا فَلَيْسَ عَلَيْهِنَّ جُنَاحٌ أَن يَضَعْنَ ثِيَابَهُنَّ غَيْرَ مُتَبَرِّجَٰتٍۭ بِزِينَةٍۢ ۖ وَأَن يَسْتَعْفِفْنَ خَيْرٌۭ لَّهُنَّ
ٌۭ
እነዚያም ከሴቶች እድሜየቸው የገፋ የሆነ እንዲሁም ጋብቻን የማይፈልጉት ተቀማጮች (ባልቴቶች)፤ በጌጥ የተዋቡ ሳይኾኑ የላይ ልብሶቻቸውን ቢጥሉ በእነሱ ላይ ኀጢአት የለባቸውም፡፡ ነገር ግን መጠበቃቸው ለእነርሱ ጥሩና የተሻለ ነው፡፡
አሮጊት-በእድሜ የገፋች- የሆነች ሴት በጌጥ መገላለጥን ከተከለከለች፡ እንዴት ይሆናል ታዲያ በወጣቷ ያቺ የፊትናን በር ከፋች የሆነችዋ ተውባና አምራ ከቤት መውጣቷ?
አሏህ እንዲህ ይላል
وَلَا يَضْرِبْنَ بِأَرْجُلِهِنَّ لِيُعْلَمَ مَا يُخْفِينَ مِن زِينَتِهِنَّ
"እግሮቻቸውንም ከምድር ጋር አይምቱ ከእግራቸው ስር ያለው ጌጥ እንዲታወቅ ብለው፡፡"
ሴት ልጅ ከእግሯ ውስጥ ያለውን እንዳታሰማ አሏህ ከከለከላት እንዴት ልትሆን ነው ታዲያ ያቺ እግሯን ሳይቀር የምታሳየው?
ለምን ከተባለ የእይታ ፈተና ልክ እንደሚታወቀው ከመስማት የበለጠ ስለሆነ ነው፡፡
የአሏህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ይላሉ
"ሁለት አይነት ባህሪ ያላቸው የእሳት ሰዎች እኔም በፍፁም የማላያቸው የሆኑ...ከነዚህም ሴቶች ናቸው ለብሰው እንዳለበሱ፤ተዘንብለው ሌሎችን የሚያዘነብሉ፤ጸጉራቸውንም እንደ ግመል ሻኛ የቆለሉ የሆኑ እነዚህ ጀነትን አይገቡም፡ከሽታዋም ምንንም አያገኙም፡፡"
እንዲሁም በሌላ ሀዲስ የአሏህ መልእክተኛ ﷺእንዲህ ብለዋል
" የትኛዋም ሴት ጭስን(እጣን) የነካች የሆነች ከእኛ ጋር እንዳትጣድ፡፡"
የአሏህ መልእክተኛ ጭስን ወይም እጣንን በመንካቷ ሶላት እንዳትጣድ ካሉ እንዴት ሊትሆን ነው ታዲያ ከጭስ የበለጠ ሽታ ያለውን ሽቶ ተለቅልቃ የምትወጣው?
ከአሏህ መልእክተኛ ﷺተዝግቧል እንዲሁ እንዲህ እንዳሉ
" ለሴቶች ጥሩ የሚባለው ሰፋቸው(በሶላት ላይ) ኀላ መሆናቸው ነው፡ መጥፎዎቸው ደግሞ ፊት መሆናቸው ነው✍
Share 🙏🙏🙏
@HALALI_TUBE
@HALALI_TUBE
❥የአሏህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ይላሉ❥
لا تمنعوا إماءَ اللهِ مساجدَ اللهِ وبيوتهنَّ خيرٌ لهنَّ. متفق عليه
"የአሏህን ባርያት የአሏህን(ቤት) መስጂድን አትከልክሏቸው፡ ቤታቸው ግን ለነሱ በላጭ ናት፡፡"
[ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል ].
ቤታቸው ለነሱ በላጭናት ከሁሉም ነገር፡፡ እንዲሁም ከመስጂድ ሁላ ቤታቸው በላጭ ናት ከተባለ እንዴት ሊሆን ነው ታዲያ ሱቅን ተገላልጠው መውጣታቸው?
አሏህ በተከበረው ቃሉ እንዲህ ይላል
وَٱلْقَوَٰعِدُ مِنَ ٱلنِّسَآءِ ٱلَّٰتِى لَا يَرْجُونَ نِكَاحًۭا فَلَيْسَ عَلَيْهِنَّ جُنَاحٌ أَن يَضَعْنَ ثِيَابَهُنَّ غَيْرَ مُتَبَرِّجَٰتٍۭ بِزِينَةٍۢ ۖ وَأَن يَسْتَعْفِفْنَ خَيْرٌۭ لَّهُنَّ
ٌۭ
እነዚያም ከሴቶች እድሜየቸው የገፋ የሆነ እንዲሁም ጋብቻን የማይፈልጉት ተቀማጮች (ባልቴቶች)፤ በጌጥ የተዋቡ ሳይኾኑ የላይ ልብሶቻቸውን ቢጥሉ በእነሱ ላይ ኀጢአት የለባቸውም፡፡ ነገር ግን መጠበቃቸው ለእነርሱ ጥሩና የተሻለ ነው፡፡
አሮጊት-በእድሜ የገፋች- የሆነች ሴት በጌጥ መገላለጥን ከተከለከለች፡ እንዴት ይሆናል ታዲያ በወጣቷ ያቺ የፊትናን በር ከፋች የሆነችዋ ተውባና አምራ ከቤት መውጣቷ?
አሏህ እንዲህ ይላል
وَلَا يَضْرِبْنَ بِأَرْجُلِهِنَّ لِيُعْلَمَ مَا يُخْفِينَ مِن زِينَتِهِنَّ
"እግሮቻቸውንም ከምድር ጋር አይምቱ ከእግራቸው ስር ያለው ጌጥ እንዲታወቅ ብለው፡፡"
ሴት ልጅ ከእግሯ ውስጥ ያለውን እንዳታሰማ አሏህ ከከለከላት እንዴት ልትሆን ነው ታዲያ ያቺ እግሯን ሳይቀር የምታሳየው?
ለምን ከተባለ የእይታ ፈተና ልክ እንደሚታወቀው ከመስማት የበለጠ ስለሆነ ነው፡፡
የአሏህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ይላሉ
"ሁለት አይነት ባህሪ ያላቸው የእሳት ሰዎች እኔም በፍፁም የማላያቸው የሆኑ...ከነዚህም ሴቶች ናቸው ለብሰው እንዳለበሱ፤ተዘንብለው ሌሎችን የሚያዘነብሉ፤ጸጉራቸውንም እንደ ግመል ሻኛ የቆለሉ የሆኑ እነዚህ ጀነትን አይገቡም፡ከሽታዋም ምንንም አያገኙም፡፡"
እንዲሁም በሌላ ሀዲስ የአሏህ መልእክተኛ ﷺእንዲህ ብለዋል
" የትኛዋም ሴት ጭስን(እጣን) የነካች የሆነች ከእኛ ጋር እንዳትጣድ፡፡"
የአሏህ መልእክተኛ ጭስን ወይም እጣንን በመንካቷ ሶላት እንዳትጣድ ካሉ እንዴት ሊትሆን ነው ታዲያ ከጭስ የበለጠ ሽታ ያለውን ሽቶ ተለቅልቃ የምትወጣው?
ከአሏህ መልእክተኛ ﷺተዝግቧል እንዲሁ እንዲህ እንዳሉ
" ለሴቶች ጥሩ የሚባለው ሰፋቸው(በሶላት ላይ) ኀላ መሆናቸው ነው፡ መጥፎዎቸው ደግሞ ፊት መሆናቸው ነው✍
Share 🙏🙏🙏
@HALALI_TUBE
@HALALI_TUBE
የዘመኑ ሙስሊም ነገር ግርም ይላል ወላህ
ሱጁድ አድርጎ መሞትን ይመኛል— ሶላት ግን አይሰግድም።
ጀነት መግባት ይፈልጋል—ሞትን ግን አይፈልግም።
እንደምእራባውያን ኖሮ እንደ ሰሃቦች መሞት ያምረዋል ።
ሸሪዓን እወዳለሁ ይላል— ለህገመንግስት ግን ይሞግታል።
ምእራባውያንን ይረግማል— አውሮፓ ለመሄድ ግን የማይቆፍረው የለም።
ሸሂድ መሆንን ይመኛል—ጂሃድን ግን አይፈልግም።
ረሱልን እወዳለሁ ይላል—ሱናቸዉን ግን ይዋጋል።
ረሱልን ተከታይ ነኝ ይላል—በሱናቸው ግን ያፍራል።
ካፊሮች በደሉን ይላል—ስለመቻቻል ይደሰኩራል።
share 🙏
@HALALI_TUBE
@HALALI_TUBE
ሱጁድ አድርጎ መሞትን ይመኛል— ሶላት ግን አይሰግድም።
ጀነት መግባት ይፈልጋል—ሞትን ግን አይፈልግም።
እንደምእራባውያን ኖሮ እንደ ሰሃቦች መሞት ያምረዋል ።
ሸሪዓን እወዳለሁ ይላል— ለህገመንግስት ግን ይሞግታል።
ምእራባውያንን ይረግማል— አውሮፓ ለመሄድ ግን የማይቆፍረው የለም።
ሸሂድ መሆንን ይመኛል—ጂሃድን ግን አይፈልግም።
ረሱልን እወዳለሁ ይላል—ሱናቸዉን ግን ይዋጋል።
ረሱልን ተከታይ ነኝ ይላል—በሱናቸው ግን ያፍራል።
ካፊሮች በደሉን ይላል—ስለመቻቻል ይደሰኩራል።
share 🙏
@HALALI_TUBE
@HALALI_TUBE
የፀሀይ ግርዶሹ‼
=============
የአርሹ ባለቤት ጌታችን ሲቆጣ፡
ተአምር ያሣያል ባሮቹን ሊቀጣ፡
የኔ ቢጤ ቂል ግን አሏህ ተቆጥቶ፡
ተመለሱ ሲለን አቅሙን አሣይቶ፡
ሰው በመገረም እየጠበቀ ነው የነገዋን ፀሀይ፡
በካሜራ አንስቶ፤
ወስዶ ለመለጠፍ በፌስቡክ ፔጁ ላይ፡
በጣም ነው ምንገርመው አስተውሎ ለሚያይ፡
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
ከልባችን አዝነን ተውበት እንደማድረግ፡
የአሏህን እዝነት ሁሌ እንደመፈለግ፡
ተውበት እንደማድረግ ትልቁም ትንሹ፡
ይልሀል ነገ ነው የፀሀይ ግርዶሹ፡
Share 🙏🙏🙏
@HALALI_TUBE
@HALALI_TUBE
=============
የአርሹ ባለቤት ጌታችን ሲቆጣ፡
ተአምር ያሣያል ባሮቹን ሊቀጣ፡
የኔ ቢጤ ቂል ግን አሏህ ተቆጥቶ፡
ተመለሱ ሲለን አቅሙን አሣይቶ፡
`
ሰው በመገረም እየጠበቀ ነው የነገዋን ፀሀይ፡
በካሜራ አንስቶ፤
ወስዶ ለመለጠፍ በፌስቡክ ፔጁ ላይ፡
በጣም ነው ምንገርመው አስተውሎ ለሚያይ፡
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
ከልባችን አዝነን ተውበት እንደማድረግ፡
የአሏህን እዝነት ሁሌ እንደመፈለግ፡
ተውበት እንደማድረግ ትልቁም ትንሹ፡
ይልሀል ነገ ነው የፀሀይ ግርዶሹ፡
Share 🙏🙏🙏
@HALALI_TUBE
@HALALI_TUBE