Telegram Web Link
#አኃዛዊ_መረጃ

674,823
በ2016 ዓ.ም ለ12ኛ ክፍል ፈተና የተቀመጡ

36,409 (5.4%)
ከ50 በመቶ በላይ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች

1,363
አንድም ተማሪ ያላሳለፉ ትምህርት ቤቶች

9%
ፈተናውን ከወሰዱ 321,536 የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ውስጥ ማለፍ የቻሉት

2%
ፈተናውን ከወሰዱ 353,287 የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ውስጥ ማለፍ የቻሉት

26.6%
በኦንላይን ለፈተናው ከተቀመጡ ማለፍ የቻሉ

29.76%
ዘንድሮ የተመዘገበው አማካይ ውጤት (Mean)

575 (ከ600)
በተፈጥሮ ሳይንስ የተመዘገበው ከፍተኛው ውጤት (በአዲስ አበባ ካቴድራል ት/ቤት)

538 (ከ600)
በማኅበራዊ ሳይንስ የተመዘገበው ከፍተኛው ውጤት (በአዲስ አበባ ኢትዮ ፓረንትስ ት/ቤት)

675 (ከ700)
በትግራይ ክልል የተመዘገበው ከፍተኛ ውጤት
(ከቓላሚኖ ልዩ ትምህርት ቤት)

2 ትምህርት ቤቶች
ሙሉ በሙሉ ያስፈተኗቸውን ተማሪዎች ያሳለፉ
(እቴጌ መነን የሴት ተማሪዎች አዳሪ ት/ቤት እና ገላን የወንድ ተማሪዎች አዳሪ ት/ቤት)

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
Blum‼️

በዚ ሰአት ከBlum የተሻለ ኤርድሮፕ የለም

እኔ በግሌ ከኖትኮይንም ከዶግስም የተሻለ ይሆናል ብዬ የማስበው Blum ብቻ ነው

በተለያየ በብዙ አካውንት ስሩት ፤ በእርግጠኝነት ብዙ ነው የምታተርፉበት 😊

Blum ላልጀመራቹ  በዚ ጀምሩ👇👇👇

https://www.tg-me.com/blum/app?startapp=ref_JhjvJ1zEys

https://www.tg-me.com/blum/app?startapp=ref_JhjvJ1zEys‌‌
#Newsflash‼️

የኢትዮጵያ ጦር ካሁን በፊት ተቆጣጥሯቸው ከነበሩት ከዶሎ እና ከጋባሃሬይ ኤርፖርት በተጨማሪ የጌዲዎ ግዛት አየር ማረፊያን መያዙ ተነግሯል።

ይህ ጉዳይ የሶማሊያ መንግስት የግብፅ ወታደሮችን ወደ ድንበር አካባቢ ለመውሰድ መሰማቱን ተከትሎ መሆኑን ከጋርዌ ኦላይን ዘገባ ይጠቁማሉ።

@sheger_press
@sheger_press
የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ከ6 ሰዓት ጀምሮ ማየት ይቻላል።

ልክ እንዳለፉት ዓመታት ሁሉ በኔትዎርክ መጨናነቅ ምክንያት ውጤት ማየት ለማይችሉ ወንድም እህቶቻችሁ ውጤት በማየት የተለመደው ትብብራችሁን አድርጉ።

የአድሚሽን ቁጥር እና ስም በመላክ ተረዳዱ።

በፖርታል 👉 https://result.eaes.et

በአጭር የፅሑፍ መልዕክት 👉 6284

በቴሌግራም ቦት 👉 https://www.tg-me.com/EAESbot

@sheger_press
@sheger_press
6:00 ሆኗል። ግን እየሰራ አይደለም።

ሁሉም የተማሪ ቤተሰቦች እና ተፈታኞች ተረጋግታቹ ጠብቁ።

መልካም ምኞት ለሁላችሁም

@sheger_press
እስካሁን አልተለቀቀም‼️

ውጤት በመጠባበቅ ላይ ያላቹህ ተማሪዎች ተረጋጉ 🙏

ማየት ከተጀመረ በኋላም ከፍተኛ የሲይስተም መጨናነቅ ስለሚኖር ብዙዎቻቹህ ምናልባት እስከ ነገ ጥዋት ድረስ ውጤት ላታውቁ ትችላላችሁ።

@sheger_crypto_tech
@sheger_crypto_tech
ውጤት እየታየ ነው

ደጋግማቹ ሞክሩት

ውጤት ማሳያ ግሩኘ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤታችሁን ለማየት

የአድሚሽን ቁጥር እና ስም በመላክ ተረዳዱ።

በፖርታል 👉 https://result.eaes.et

በአጭር የፅሑፍ መልዕክት 👉 6284

በቴሌግራም ቦት 👉 https://www.tg-me.com/EAESbot

@sheger_press
@sheger_press
የገቢዎች ቢሮ ሁሉም የንግድ ተቋማት በአስገዳጅነት የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር እና የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፊኬት በሚታይ ቦታ እንዲሰቅሉ አዘዘ!

ግብር ከፋዮች ከዚህ ቀደም ንግድ ፍቃድ እንዲሰቅሉ እና " ደረሰኝ ሳይቀበሉ አይክፈሉ " የሚል ፅሁፎች በተቋማቸው ላይ እንዲለጥፉ አስገዳጅ የነበረ ቢሆንም አሁን ደግሞ በተጨማሪነት የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ( ቲን) እና የተጨማሪ እሴት ታክስ ( ቫት) ሰርተፊኬት ቅጅ በሚታይ ቦታ እንዲለጥፉ ትዕዛዝ ተሰጥቷል።

መንግስት የታክስ አሰባሰብ ሂደትን በይበልጥ ለማሳለጥ ይረዳኛል ያለዉን አዳዲስ ስትራቴጂዎች እየወሰደ እንደሚገኝ ይታወቃል።በዚህም ሁሉም የንግድ ተቋማት የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ( ቲን) እና የቫት ምዝገባ በተጨማሪነት ለጥፉ መባላቸው ካፒታል ያገኘችወው መረጃ ያሳያል።

ከአዲሱ የዉጪ ምንዛሪ ለዉጥ ጋር ተያይዞ መንግስት ከያዛቸው ስር ነቀል ለዉጦች መካከል የታክስ ዘርፉ አንደኛው መሆኑ ይታዉቃል። በዚህ በበጀት ዓመት በታክስ 1.15 ትሪሊየን ብር ለመሰብሰብ ያቀደ ሲሆን ይህ ደግሞ የበጀት ዓመቱ ሲጀመር ለመሰብሰብ ታቅዶ ከነበረው 502 ቢሊየን ብር አንፃር ከእጥፍ በላይ የጨመረ እንዲሆን አድርጓታል።

Via Capital

@sheger_press
@sheger_press
የትግራይ ግዚያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ ሹመት እንዳይሰጥ በትግራይ የፀጥታ ሀይሎች ምክር ቤት ታገደ

የትግራይ ፀጥታ ሃይሎች፥ ፕሬዝዳንት ጌታቸው ረዳ አዲስ ሹመት መስጠትም ሆነ ማውረድ እንዳይችል መታገዱን ሌ/ጄኔራል ታደሰ ወረደ ተናግረዋል።

ይህ እንዲሆን የተወሰነው በትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር እና በደብረፂዮን ገ/ሚካኤል በሚመራው የህወሓት ቡድን መካከል የተፈጠረው ልዩነት እየሰፋ በመሄዱ እንደሆነ ተመላክቷል::

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
ይህ ድርጊት የተፈፀመው ከሳምንት በፊት በኦሮሚያ ክልል ባሌ ዞን ጋሰራ ወረዳ ሲሆን፣አንድ የፖሊስ አባል አንድትን ኒቃብ የለበሰች እህት ላይ ከባድ የሆነ የበትር ድብደባ ሲያደርስባት ያሳያል‼️

ሴትየዋ ወደ ፖሊስ ጣቢያ ከተወሰደች በኋላ በዚህ መልኩ ደብድበዋት ከእስር ለቀዋታል።

በስርቆት ወንጀል ተሳትፋለች የሚሉ መረጃዎችም እየወጡ ነው።

ይህ አሰቃቂ ድርጊት ብዙ ወንድሞችና እህቶችን ያሳዘነ ድርጊት ነው።

የሰራችው ነገር ምንም ይሁን ምንም መጠየቅ ያለባት በህግና በህግ ብቻ ነው።

ጥፋቱ👉አንድ ሰው በህግ ቁጥጥር ስር ከዋለ በኋላ ወደ ህግ ማቅረብ እንጂ ድብደባ መፈፀም ወንጀል ነው።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
እንኳን አደረሳቹ

ለመላያው ኢትዮጲያዊያን በሙሉ እንኳን ለአዲሱ አመት በሠላም አደረሳቹ አዲሱ አመት የሰላም፣ የፍቅር፤ የመተሳሰብ የአብሮነት፥ የደስታ እንዲሆንልሆ ኢትዮ መረጃ ከወዲሁ ምኞቱን ይገልፃል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
በዶክተር አሸብር ወልደጊዮርጊስ የሚመራው ኦሎምፒክ ኮሚቴ በ11 ባንኮች ያለውን ሂሳብ እንዳያንቀሳቅስ በፍ/ቤት ታገደ‼️

የኦሎምፒክ ተሳታፊ ብሄራዊ ፌዴሬሽኖችና በታዋቂ ግለሠቦች የተወከሉ የህግ ባለሙያዎች(ህጋዊ ጠበቆች) 
  ትናንት(ሐሙስ) በኢ.ፊ.ድ.ሪ ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር፣በዶክተር አሸብር ወልደጊዮርጊስ እና በኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ሥ/አ ቦርድ አባላት ላይ ክስ መመስረታቸው ተከትሎ፣በትናንትናው ዕለት በተጠቀሱት አካላት ላይ የቀረበውን የክስ አቤቱታ የመረመረውና የተመለከተው ፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት በኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ላይ የዕግድ ትዕዛዝ አስተላልፏል።

ፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ገንዘብ ያንቀሳቅስባቸዋል ተብለው የተለዩ በሀገሪቱ የሚገኙ 11 ባንኮች ላይ ያለውን ገንዘብ(አካውንት) ከዛሬ ጳጉሜን 5/13/2016 ዓ.ም ጀምሮ ሌላ ውሳኔ እስኪተላለፍ ድረስ እንዳያንቀሳቅስ የዕግድ ትዕዛዝ ተላልፎበታል።

ፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት በቀን 4/13/16 በቁጥር 320687 ባስተላለፈው የዕግድ ትዕዛዝ መሠረት የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣በወጋገን ባንክ፣በአዋሽ ባንክ፣ በአቢሲኒያ ባንክ፣በዳሽን ባንከ፣በህብረት ባንክ፣በንብ ባንክ፣በአባይ ባንክ፣በግሎባል ባንክ፣በኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ እና በዘመን ባንክ ያለው የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች(አካውንቶች)በከሳሽና በተከሳሾች መካከል ባለው ክርክር ላይ ፍ/ቤቱ ውሳኔ እስኪሠጥ ድረስ ሳይንቀሳቀሱ ታግደው እንዲቆዩ ትዕዛዝ ከመሠጠቱም ሌላ ውሳኔው ለሁሉም ባንኮች ዋና መ/ቤቶች ተልኮ እንዲያስፈፅሙ ያዛል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
የካርድ ሽልማት

ምሽት 3 ሰዓት በክሪፕቶ ቻናላችን ለባለ ዕድለኞች የካርድ ሽልማት ተዘጋጅቷል።

ይህን ቻናል በመቀላቀል የውድድሩ ተካፋይ ይሁኑ👇

Join us👇👇👇
https://www.tg-me.com/+fzeZ2gn56UE3NTI0
https://www.tg-me.com/+fzeZ2gn56UE3NTI0
https://www.tg-me.com/+fzeZ2gn56UE3NTI0
ህወሓት እና የኤርትራ ባለሥልጣናት

ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ሊቀመንበር ዶ/ር ደብረፂዮን ገ/ሚካኤል ሕወሓት እና ኤርትራ መሪዎች ይፋዊ ያልሆነ ዉይይት አካሂደዉ እንደነበር መናገራቸውን ተሰማ።

ደብረፂዮን መቐለ ላይ ባለፈዉ ማክሰኞ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ የኤርትራ ባለሥልጣናት እና ህወሓት የመጀመርያ ዉይይይት የተካሄደዉ በተባበሩት አረብ ኤሜሪትስ ዱባይ ላይ ከስድስት ወር በፊት ነበር።

በዉይይቱ ላይ የትግራይ ጊዜያዊ ክልላዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ጌታቸዉ ረዳ ህወሓትን ወክለዉ በዱባይ በተካሔዱ ዉይይቶች ላይ ተካፍለዉ እንደነበር ተናግረዋል።

ደብረፅዮን ቦታና ቀን ሳይጠቁሙ በዱባይ ከመጀመርያው ስብሰባ በኋላ ከኤርትራ መሪዎች ጋር ቀጣይ ስብሰባዎች መደረጉንም አመልክተዋል።

የህወሓት ዓላማ ሰላም ለመፍጠር "የፋኖ ኃይሎችንና የኤርትራን መንግሥት ጨምሮ ከጎረቤቶቻችን ሁሉ ጋር ሰላም መፍጠር" ነዉ ሲሉ መናገራቸዉም ተዘግቧል።

ዶክተር ደብረፅዮን አክለውም ይህ ከኤርትራ መንግስት ባለስልጣናት ጋር የተካሄደው ውይይት በህወሓት ሥራ አስፈጻሚና በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ዕውቅና መካሄዱን ገልጸዋል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
እናስታውሶ‼️

ምሽት 3 ሰዓት በክሪፕቶ ቻናላችን ለባለ ዕድለኞች የካርድ ሽልማት ተዘጋጅቷል።

ይህን ቻናል በመቀላቀል የውድድሩ ተካፋይ ይሁኑ👇

Join us👇👇👇
https://www.tg-me.com/+fzeZ2gn56UE3NTI0
https://www.tg-me.com/+fzeZ2gn56UE3NTI0
https://www.tg-me.com/+fzeZ2gn56UE3NTI0
ሶማሊላንድ በሀርጌሳ የሚገኘው የግብጽ ባህላዊ ቤተ መጽሃፍት በቋሚነት እንዲዘጋ አዘዘች‼️

ራስ ገዟ ሶማሊላድ የቤተ መጽሃፍቱ ሰራተኞች በ72 ሰዓታት ውስጥ ሀርጌሳን እንዲለቁ አዛለች

ሶማሊላንድ ከኢትዮጵያ ጋር የተፈራረሙት የወደብ መግባቢያ ስምምነት የመጨረሻ ምዕራፍ ላይ እንደሚገኝ ተቀማጭነታቸውን በሀርጌሳ ላደረጉ ዲፕሎማቶች አስታውቃለች።
ሚኒስትሩ ለዲፕሎማቶቹ ከኢትዮጵያ ጋር ያደረጉት የወደብ መግባቢያ ስምምነት የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ መድረሱን እና በቅርቡ የትግበራ ስምምነት እንደደረግ መናገራቸው ተገልጿል፡፡

የሶማሊላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴሩ እያይዘውም “የግብጽ ጦር በጎረቤት ሀገር ሶማሊያ መግባቱ ያሳስበናል፣ የግብጽ ጦር በሶማሊላንድ መስፈሩ በአካባቢው ሀገራት የእጅ አዙር ጦርነት እንዲነሳ ምክንያት ይሆናል“ ማለታቸውም ተገልጿል፡፡

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
በቂ ወታደራዊ ሀይል አለን:-የሶማሊያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር‼️

የሶማሊያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አሊ ባላድ ከአልጀዚራ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ፣ ሶማሊያ ሀገሯን ለመጠበቅ የሚያስችል በቂ ወታደራዊ ሃይል አላት ሲሉ ተናገሩ::

የግብፅ ወታደሮች በሶማሊያ መኖራቸውን ቢክዱም፣ግብፅ ሽብርተኝነትን እና የሶማሊያን ሉዓላዊነት የሚያደፈርስ ማንኛውንም ነገር ለመዋጋት ታስቦ ወደ ሞቃዲሾ ወታደራዊ መሳሪያዎችን ማቅረቧን አረጋግጠዋል።

@sheger_press
@sheger_press
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ደብረማርቆስ ከተማ የተፈፀመ ‼️
ሁለት ህፃናትን በስለት በመግደል ሊያመልጥ የነበረው ግለሰብ በአካባቢው ማህበረሰብ ተገደለ‼️

በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን በደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር በአብማ ክፍለከተማ ቀበሌ 01 ልዩ ቦታው የድሮው ከብት ተራ አካባቢ በቀን 01/2017 ዓ.ም ለአለም አሸብር የተባለ ግለሰብ ለ10 አመት ዶርም ተከራይቶ ከሚኖርበት ቤት ውስጥ ሰው አለመኖሩን በማረጋገጥ 1ኛ ናቲ ሰለሞን የተባለውን የ 7አመት ህፃን በስለት በመግደል እና አቢሴሎም ማማሩን የተባለውን በተመሣሣይ እድሜ ላይ የሚገኘውን ህጻን በስለት ወግቶ ጉዳት አድርሶ እናትየዋንም ለመግደል ሲሞክር ጮሃ ሰው ደርሶ ገዳዩን በዱላ መትውት ህይወቱ አልፏል።(ayu)

@sheger_press
@sheger_press
2024/10/02 18:14:26
Back to Top
HTML Embed Code: