Telegram Web Link
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
እናንተ ባትኖሩ በምን እንዝናና ነበረ?
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የኦሮሞ እና ሌሎች ብሄር ብሄረስቦች የራሳቹሁን ሲኖዶስ መስርታቹ ከነዚህ ሙት አምላኪዎች እርኩሳን ለዩ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ፋኖ መቼ ነው በሽብርተኝነት የሚከሰሰው ?
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
#Alert ይሄ ፋኖ በአገው ህዝብ ላይ የታቀደ Genocide ነው አዳምጣቹ ሼር በማድረግ መከላከያ የአገው ህዝብን እንዲያድን እናድርግ
ዜና፡ ከ #ጋርዱላና ኧሌ ዞን ለ #ህዳሴ ግድብ ዛፎች ምንጣሮ ወደ #አማራ ክልል ያመሩ 285 የጉልበት ሰራተኞች #ታጣቂ ቡድኖች መታገታቸው ተገለጸ

#ደቡብ_አትዮጵያ_ክልል ጋርዱላና ኧሌ ዞን ለህዳሴ ግድብ ዛፎች ምንጣሮ ወደ አማራ ክልል ያመሩ 285 የጉልበት ሰራተኞች “በታጠቁ የፅንፈኛ” ቡድኖች መንገድ ላይ መታገታቸውን የዞኑ አስተዳደር ምክር ቤት አስታወቀ።

የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ ግንባታ አካባቢ ለሚፈጠረው ሰው ሰራሽ ሐይቅ የሚፈጠርበት ቦታ ላይ ዛፎችን መቁረጥን ጨምሮ ጫካውን የመመንጠር ስራዎችን ለመከወን ከ #ደራሼ ወረዳ 246፣ ከ #ኧሌ ዞን ደግሞ 39 የጉልበት ሰራተኞች ወደ አማራ ክልል ለስራ ቢላኩም በማይታወቅ ሁኔታ “በታጠቁ የፅንፈኛ” ቡድኖች መንገድ ላይ ሊታገቱ ችለዋል ሲሉ የጋርዱላ ዞን አስተዳደር ምክር ቤት ሰብሳቢ አቶ ብርሃኑ ኩናሎ ገልጸዋል፡፡

ተግባሩን በጽኑ ያወገቸው የዞኑ ምክር ቤት፤ "ሰራተኞቹ የዕለት ጉርሳቸውን ለማግኘት በወረዳው ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት ይፋ በተደረገው ማስታወቅያ መሠረት ተመልምለው በጊዜያዊ የጉልበት ሠራተኛነት የውል ስምምነት ፈፅመው እየሄዱ ያሉ እንጂ ሌላ አላማ የሌላቸው መሆኑን" የክልል መንግስታት ይወቁልኝ ብሏል።

ሊንኩን በመከተል ሙሉ ዘገባውን ይመልከቱ፡ https://wp.me/pfjhHd-10B
ጥልቅ ትንታኔ፡ “#በመንግስት_የጸጥታ_ኃይሎች ጭምር" በአሽከርካሪዎች ላይ የሚፈጸመው እገታ፣ ዝርፊያና ጥቃት አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል፤ በስድስት ወር ውስጥ ከ50 በላይ አሽከርካሪዎች በታጣቂዎች ተገድለዋል

ከቅርብ አመታት ወዲህ በታጣቂዎች የሚፈጸም የአሽከርካሪዎች እገታ፣ ከመቶ ሺዎች እስከ በሚሊዮን የሚቆጠር ገንዘብ ማስከፍል፣ ድብደባ፣ ግድያ እና የንብረት ውድመት ዜና መስማት የተለመደ እየሆነ መጥቷል። በአሁኑ ወቅትም እነዚህ ድርጊቶች በ #ኦሮሚያ#አማራ እና #አፋር ክልሎች ተባብሰው የቀጠሉ በመሆኑ አስጊ ደረጃ ላይ ደርሷል።

ከሶስት ሳምንታት በፊት በአማራ ክልል ጎብጎብ ከተማ ሰሊጥ የጫነ አንድ ከባድ ጭነት ተሽከርካሪ መንገድ ዳር ሙሉ ለሙሉ መቃጠሉን ለ12 ዓመታት በአሽከርካሪነት ያገለገለው ቴዎድሮስ ጥላሁን ገልጿል። “በየቦታው እንዲ አይነት ትዕይንት ማየት የተለመደ ሆኗል” ሲልም ገልጿል ብሏል።

#አማራ ክልል ኬላ ላይ የታጠቁ አካላት “ተሽከርካሪዎችን በማስቆም ለባለንብረቱ በመደወል እስከ 300 ሺህ ብር መቀበል ጀምረዋል” ሲል ገልጿል።

የኢትዮጵያ ከባድ መኪና አሽከርካሪዎች ማህበር ስራ አስኪያጅ አቶ ሰለሞን ዘውዱ አሽከርካሪዎች ላይ “ሽፍቶች እና የመንግስት የጸጥታ ኃይሎች ዘረፋ፣ እገታና የንብረት ውድመትን ጭምሮ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሱባቸው ነው” ሲሉ ለአዲስ ስታንዳርድ ገልጸዋል።

የማህበር የስራ አመራር ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ አቶ አዲስ አለማየሁ በበኩላቸው በ #ኦሮሚያ ክልል #መተሃራ አካባቢ በታጣቂዎች የታገቱ በርካታ አሽከርካሪዎችን ተደራድረው ማስለቀቃቸውን ለአዲስ ስታንዳርድ ገልጸዋል።

በዚህ አሳሳቢ ጉዳይ ላይ ያዘጋጀነውን ሙሉ ትንታኔ ለማንበብ ሊንኩን ይከተሉ፡ https://wp.me/pfjhHd-10L
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ተርሚናል ውስጥ አይን ባፈጠጠ መልኩ ዝርፊያ እና ሌብነት ተጧጡፋል መንግሥት ተደጋጋሚ ጥቆማ ቢደረግለትም ዝምታን መርጧል። ዜጎች ጉቦ ካልከፈል እንግልት ይደርስባቸዋል ከበረራ እንዲቀሩ እየተደረገም ጭምር ነው ሀገሪቱ መንግሥት አልባ ሆናለች።
ዜና፡ #በኦሮሚያ ክልል ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን መንግሥት "ከኦነሰ" ጋር የጀመረው ድርድር እንዲያስቀጥል ተጠየቀ

በኦሮሚያ ክልል ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን መንግስት "ከኦነሰ" ጋር የጀመረውን የሰላም ድርድር አጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ #የአርሲ ዞን ዙወይ ዱግዳ ነዋሪዎች ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተወካያቸው ጋር ባደረጉት ውይይት መጠየቃቸው ተገለጸ።

የዙወይ ዱግዳ ወረዳዋ ነዋሪዎች በህዝብት ተወካዮች ምክር ቤት ተወካያቸው ወ/ሮ ዛራ ቢፍቱ ጋር ባካሄዱት ውይይት በወረዳቸው የሰላም እጦት ከተከሰተ ሁለት ዓመት እንደተቆጠረ፣ በየቀኑ ሰዎች እንደሚገደሉ፣ እንደሚታገቱ እና እንደሚዘረፉ ገልጸው፤ በዚህ አንገብጋቢ ችግር ላይ መንግስት ለምን ዝምታ እንደመረጠ ጥያቄዎች ማንሳታቸውን ከምክር ቤቱ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።

በክልሉ ብሎም በዞኑ ሰላም እንዲሰፍን መንግስት ከኦነግ ጋር የሰላም ድርድሩን ማስቀጠል እንዳለበት የጠየቁት የውይይቱ ተሳታፊዎች፤ በሰላም እጦት ምክንያት የልማትና የፕሮጀክት ስራዎች ሙሉ በሙሉ ቆመዋል ማለት እንደሚቻል እና ችግሩ በደንብ ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ ማሳሰበቸውን መረጃው አካቷል።

የተከበሩ ወ/ሮ ዛራ በሰጡት ግብረ-መልስ ለወረዳዉ ሰላምና መረጋጋት አባገዳወችና ሃደ ሲንቄወችን፣ እንዲሁም ተሰሚነት ያላቸው ተዋቂ የአገር ሽማግሌዎችን በማስተባበር ሕዝቡን እንዲያወያዩ መደረግ እንዳለበት እና በየደረጃ ያሉት የመንግስትና የሕዝብ አደረጃጀቶችን በማጠናከር ለሰላም ሌት ተቀን በባለቤትነት መንፈስ መስራት አለባቸው ሲሉ ምላሽ መስጠታቸውንም መረጃው አስታውቋል።

================
የአዲስ ስታንዳርድ አማርኛ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ፡
ቴሌግራም: https://rb.gy/rekjr
ፌስቡክ: https://rb.gy/xwxb3
ትዊተር (X)፡ https://rb.gy/34uh4
ዩቲዩብ፡ https://rb.gy/bjcbg
ድረገጽ: https://rb.gy/5td6n
ቲክቶክ፡https://rb.gy/3bghek
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ማስታወቂያ!!!

በሲዳማ የእርቅና የዳኝነት ስርዓት ላይ ያተኮረው እና በሀገራችን እውቅ ተዋንያን ተሳትፎ የተሰራው የአፊኒ ፊልም ተመርቆ እነሆ ለእይታ ቀርቧል፡፡

በሲዳማ ባህል ቱርዝምና ስፖርት ቢሮ አዘጋጅነት እና በዘታሪያን ፕሮዳክሽን የተሰራው የአፊኒ ፊልም  ቅዳሜ የካቲት 30 / 2016 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 እንዲሁም በድጋሚ 10፡00 ላይ በሀዋሳ ሚሊኒየም አዳራሽ ለእይታ ይቀርባል፡፡

በዚሁ እለት በሲዳማ ቡና አቅራቢ ገበሬዎች ዩኒየን ህንፃ ጎን እና በሲዳማ ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ በኩል ባሉት የሚሊኒየም አዳራሽ መግቢያ በሮች ቀደም ብለው በመገኘት እና የመግቢያ ቲኬት በ300 ብር በመግዛት ይህን ተወዳጅ ፊልም ኢንዲመለከቱ የሲዳማ ልማት ማህበር በአክብሮት ይጋብዛል፡፡
 
ማሳሰቢያ፡
ፊልሙን ለመመልከት ሲመጡ ማንኛውም አይነት የሞባይል ስልክ ፣ ካሜራ ፤ ላፕቶፕ ፣ ታብሌት እንዲሁም የድምፅ መቅረጫና ሌሎች የኤሌክትሮኒክስ መሳሪያዎችን ይዘው እንዳይመጡ ከወዲሁ እናሳስባለን፡፡

ይህን ምርጥ ፊልም እንዲመለከቱ ሁላችሁም ተጋብዛችኋል፡፡ እንዳያመልጥዎ !

የካቲት 30 / 2016 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 እንዲሁም 10፡30 ላይ በሀዋሳ ሚሊኒየም አዳራሽ ይታያል።
የአሜሪካ መንግሥት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ማይክ ሐመር በኢትዮጵያ መንግሥት እና በህወሓት መካከል በተደረሰው ስምምነት አፈጻፈም ግምገማ ላይ በመሳተፍ፣ በአማራ እና በኦሮሚያ ክልሎች ስላሉ ግጭቶች ሊወያዩ ነው። https://bbc.in/3TsmnjM
የትግራይንና የአማራን ሕዝብ ለምን አስታረቅክ ብለው የኦሮሞ ልጆች ተቆጥተዋል"] 👉 የፋኖ ቃል አቀባዩ፤ የወያኔ ሥርአት ናፋቂው፤ ኦሮሞ እንዲጨፈጨፍ ሌተቀን የሚሰራው
ጆሴፍ ስታሊን ገ/ሥላሴ።
#ይበቃል

መንግስት የፈቀደላቸው ዘራፊዎች - በኤርፖርት
     ~~~~~~
Forwarded from Hanan Federalist (Te Yo. 🇪🇹)
#ይበቃል

መንግስት የፈቀደላቸው ዘራፊዎች - በኤርፖርት
~~
ኬንያ ስሄድ የመጀመሪያዬ ነበር። የትም አገር እንደሚደረገው ኤርፖርት ደርሰን በተርሚናል ስንወጣ የኢምግሬሽን ሰራተኞች ፊት ተሰለፍን። ፓስፖርታችንን እያዩ እንደሚያሳልፉን ነበር የጠበቅኩት። ፓስፖርቴን ለአንዱ ሰጠሁት፤ በእጁ ይዞ ለጉድ ገላመጠኝና ወደኋላ ዞር ሲል ፈንጠር ብሎ የቆመው መጣ። ፓስፖርቴን ተቀበለውና እያየው ራቅ ብሎ ሄደ። መጀመሪያ የሰጠሁት በድጋሚ ፓስፓርት ጠየቀኝ። "እንዴ ሰጠሁኮ ምንድነው? ወዴት ነው ይዞ የሚሄደው? " ብዬ ጠየቅኩት። በጣም ተደናገጥኩኝ። ሌሎች መንገደኞች እያሳዩ ይወጣሉ። ከእኔ ኋላ የነበረችውና አሳይታ የምትወጣውን ምን እየሆነ እንደሆነ ጠየቅኳት። ሹክ አለችኝ። ለካስ ከፓስፖርቱ ጋር $50 USD መስጠት ነበረብኝ። . . . ችግሩ በዛው ተፈታ። (መቼስ ተፈታ ልበል እንጂ)
~~~~
ኢትዮጵያ ውስጥ ከዚህ የከፋ ዝርፊያ እየተፈፀመ ነው። የኬንያው በጥቁር ገበያ እንኳን ወደ ብር ብንመልሰው #ከስድስት ሺህ ብር አይበልጥም። የእኛዎቹ ግን የገንዘብ ቁጥር እንኳን የሚያውቁ አይመስሉም። 100 ሺህ ብር የሚጠይቁት ምንም አይነት ገቢ የሌለው ስለመሆኑ አሳማኝ ማስረጃ ላቀረበ ነው። በጥረቱ ወይም በዘመድ ድጋፍ የትምህርት እድል ያገኘ ዜጋ 100 ሺህ ብር ካልከፈለ ከጉዞው ያሰናክሉታል። ወገግ ያለ መጪው ህይወቱን ያጨልሙበታል። በእውነት ከዚህ የከፋ ጭካኔ የተሞላበት "#ግድያ' ከየት ሊመጣ?
~~~~
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ተርሚናል ግልጽ ዘረፋ ስለሚያካሂዱ ጭልፊቶች በተደጋጋሚ ተጽፏል። በተለይም Elias Meseret ተጎጂዎች የደረሰባቸውን አሳዛኝ በደል ቀን፣ ቦታና ሰዓት እየጠቀሰ በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች ባለመሰልቸት አስተጋብቷል። ሌሎችም ደጋግመው ጥቆማ ሰጥተዋል፤ ቅሬታ አቅርበዋል። አሁንም እየጻፉና ጥቆማ እየሰጡ ነው። ሰሞኑን ደግሞ በጣም ከመባባሱ የተነሳ "የመንግስት" የሚባሉ አክቲቪስቶች ሳይቀሩ ጥቆማ እየሰጡ ነው። ድርጊቱ የተፈጸመባቸውን ወገኖች ቅሬታ እያቀረቡ ነው። ሆኖም ዛሬም እንደትናንቱ መልስ ሰጪ የለም፤ መፍትሄም የለም። "መንግስት ማህበራዊ ሚዲያው ላይ የለም እንዴ?" እስኪያስብል ድረስ ተመልካችም አድማጭም ጠፍቷል። ዘረፋውም ተባብሶ ቀጥሏል።
~
ለትምህርት ብቻ ሳይሆን ለስራ ወደውጭ የሚሄዱ ዜጎችም እስከ 100 ሺህ ብር የመክፈል ግዴታ ህጋዊ መስሏል። ከውጭ አገራት ከግላቸው የወርቅ ጌጣጌጥ ባሻገር የራሳቸውና የተላኩት የውጭ አገር ገንዘብ ፈቅደው ካላካፈሉ እስከመቀማት ተደርሷል። (በእውነቱ ለዲያስፖራዎች ተደጋጋሚ ጥሪ የሚያደርገው መንግስት እጃቸውን ይዞ እንደአስዘረፋቸው ይቆጠራል።)
~~~~
በኢምግሬሽን ማፈያዎች የሚፈጸመው አይን ያወጣ ሌብነት ይሄ ብቻ አይደለም። በተለይም ወደአረብ አገራት የሚጓዙ ሴቶችን ለፍተሻ ብለው የስራ ክፍላቸው ውስጥ በማስገባት እንደሚደፍሯቸውም ተደጋግሞ ጥቆማና ቅሬታ እየቀረበ ነው። መቀረጥ የነበረበት እቃ ለራሳቸው አስከፍለው እንዲወጣ ያደርጋሉ፤ በዚህም መንግስት ማግኘት የነበረበትን ገንዘብ ያሳጣሉ። ይሄን ድርጊት የማውቀው በወሬ ወይም በማህበራዊ ሚዲያ አይደለም። በዚህ መንገድ ከዱባይ እቃ እያመጡ የሚያከፋፍሉ አውቃለሁ። ፓስፖርት ቀምቶ ማባረር፣ ማንገላታት፣ መደብደብ . . . የመሳሰሉ የዘረፋ መግቢያ ተግባራትም የእለት ተእለት መደበኛ ክስተቶች ሆነዋል:: ነገሩ ሰፊም አስከፊም ነው፤ መንግስት እንዴት ማየትና እርምጃ መውሰድ እንዳልቻለ ለመገመትም ይከብዳል። አሁንም "የዝሆን ጆሮ ይስጠኝ" ካለ ግን ወደመሳሪያ ንግድና ወንጀለኞችን ማስወጣት ተግባር እንደሚሸጋገሩ መጠራጠር አይገባም (አሁንም ያልተረጋገጡ ጥቆማዎች አሉ):: ያኔ መንግስት ጉሮሮ ውስጥ የተሰነቀረ የአሳ አጥንት ስለሚሆኑበት ሁሉንም በጅምላ አጉሮ ዜና ያስነግረን ይሆናል። ማን ያውቃል🤔
ይሄ ሰላሌ ደራ ላይ በአንገት ቆራጭ ፋኖ እየተቃጠለ ያለዉ የኦሮሞ አርሶ አደር ቀዬ ነዉ የፋኖ ችግር ከስረአቱ ሳይሆን ከብሄር ብሄረ ሰብ እና ከኦሮሞ

የኦሮሞ ህዝብ ዝምታ ሊበቃ ይገባል
ይሄ ደሞ በአገው ህዝብ ላይ በአንገት ቆራጭ ፋኖ እየተፈፀመ ያለው ነው

https://www.facebook.com/share/v/dqLVLF1zhUzjEzwG/?mibextid=CDWPTG
ዜና፡ በሰሜን ሸዋ ዞን ደራ ወረዳ “የፋኖ ታጣቂዎች” በፈጸሙት ጥቃት ዘጠኝ ሰዎሽ መገደላቸውን ነዋሪዎች ገለጹ

#ኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን #ደራ ወረዳ፤ “በ #ፋኖ ታጣቂዎች” ትላንት የካቲት 28/ 2016 ዓ/ም በሶስት ቀበሌዎች በተፈጸመ ጥቃት ዘጠኝ ሰዎች መሞቸውን እና በርካታ ቤቶች መቃጠላቸውን ነዋሪዎች ለአዲስ ስታንዳርድ ተናገሩ።

ጥቃቱ ትላንት ጠዋት ከ11፡ 00 ሰዓት ጀምሮ ጂሩ ዳዳ፣ ወሬን ጋብሮ እና ማንቀታ ዋሪዮ በሚባሉ ቀበሌዎች መፈጸሙን ነው ነዋሪዎቹ የገለጹት። በጥቃቱ ከተገደሉት መካከል ሽታዬ ዱባለ የምትባል የ 11 አመት ህጻን በጥይት ተመታ መገደሏን የገለጸው ነዋሪው ለአዲስ ስታንዳርድ ገልጿል።

ጂሩ ደዳ በሚባለው ቀበሌ ”ከሃይማኖት ተቋማት ውጭ፤ የመኖሪያ ቤቶች ሙሉ በሙሉ ወድመዋል፤ ከ400 በላይ ከብቶች ተወስደዋል። በርካታ መሰረተ ለማቶች ላይም ውድመት ደርሷል” ሲል ተናግሯል።

https://wp.me/pfjhHd-117
2024/09/25 17:28:07
Back to Top
HTML Embed Code: