Telegram Web Link
ሰላሌ ለቦረና ወገኑ ድጋፍ አድርጓል
የOPDO ካድሬዎች የአምና ዝናብን ዛሬ እንደዘነበ አድርገው እያወሩ ነው
Forwarded from Biyya Tesfaye (Biyya Tesfaye)
ለሚያልፍ አጀንዳ የውድ ህዝባችን ህይወት ማለፍ የለበትምና አሁንም የቦረናን ጉዳይ በአንደኝነት ደረጃ አጀንዳችን አርገን እንቀጥላለን!
http://Www.jirraa.org
እናታችንን ለመርዳት ጠይቃችሁን የነበራችሁ በእራሳቸው ስም የተከፈተ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

TUJUBE DISASA CHEKU - 1000530869467
Forwarded from Save Oromia 💪
በድርቅ የተጎዱትን የቦረና ህብረተሠብ ለመርዳት _ኮንሰርት #በአዲስ_አበባ_አዲስ_ኪዳን_ካህናት_ቤተክርስቲያን የካቲት 29/2015 ዕሮብ

ዓላማ: በድርቅ የተጎዱትን የቦረና ህብረተሠብ ለመርዳት
በሁለት መንገድ መደገፍ ይቻላል
1. ለዚሁ ዓላማ በተከፈተው የባንክ ሂሳብ ገንዘብ በማስገባት
2. በኮንሰርቱ ቀን ስመጡ ሁሉም ሰው ቢያንስ 3 ሊትር ዘይት እና 20 ኪሎ ዱቄት በማምጣት በዓይነት መስጠት ይችላል::

አገልጋዮች
አገልጋይ ዮናታን አክሊሉ
ዘማሪ ፓስተር አገኘው ይደግ
ዘማሪ መስፍን ጉቱ
ዘማሪ ኤፍሬም ዓለሙ
ዘማሪ ዋሪዮ ዋቆ
ዘማሪ ቴዲ ታደሰ
ዘማሪ ይሳቅ ሰድቅ
ዘማሪ ጉቱ ሽፈራ
ዘማሪ አስግድ አበቤ
ዘማሪ አብርሃም ታሬ
ዘማሪ ሰሎሞን አዱኛ
ከአሜን ባንድ ጋር
የሃጫሉ ባለቤት ለቦረና ወገኖቻችን እርዳታ አድርጋለች

እናመስግናለን !!!
ይሄ ዝናብ የአምና ዝናብ ትላንት እንደዘነበ አድርገው የOPDO ካድሬዌች ለጠፉት ከዛም የጴንጤዎች ፔጅ እየተቀባበሉ በነሱ ፀሎት እንደዘነበ አድርገው እያስራጩት ነው

መጀመርያ የቦረና ህዝብ እናዳይረዳ እና ከ3ሚሊየን በላይ ከብት እንዲሁም ስዎች እንዲያልቁ OPDO ትልቁን ድርሻ ወስደ ከዛም በኛ ከፍተኛ ጩህት ወደ ህዝብ ደርሶ ህዝብ ርብርብ ሲጀምር ማህበረ ቅዱሳን የሚባል የሽብር ቡድን በነዘመድኩን በቀለ በኩል ገንዘብ ማስባስቡን ለማስተጓጎል ከፍተኛ ፕሮፖጋንዳዎች ተሰሩ አሁን ደሞ የጵንጤዎቹ ፔጆች ይህንን እያደረጉ ነው
ግን ለምን ???

አሁንም ለቦረና ድጋፋችን እንዳይለይ
Forwarded from Save Oromia 💪
#ODUU_AMMEE👇

Kaaba Oromiyaa Godina Walloo keessaatti Finxaaleyyiin Amaaraa Faannoo jedhamuu fi Liyyuu haylii Amaaraa jarri kun waliin tahuun godina Oromoo Walloo balleessuu qabana godina kana baleesinu malee nageenya hin arganuu jechuun naannawa godinichaati baay'inaan daboo wal yaamatee qotee bulaa Oromoo loluuf tattaafataa akka jiran guyyaa irra gabaasii Oromoon of eegadhaa jedhu jaruma keessa darbaa jira.

Akka gabaasii Aanaa Arxummaa fursee naannawa Caffaa irra nu gahee ibsutti humni badii kun baay'inaan buufamaa kan jiruu fi meeshaa guyyaa irra dhukaasaa akka oolan nuuf himee.

Hireen ammatti nami keenya qabu kan biyya keessa of qopheessuu kan biyya alaa gargaarsaa nama isaanii fi biyyaa isaani itti baraaran jabeesanii godhu qaban ergaa jedhu dabarsee jira qeerroon Arxummaa fursee naannawa Caffaa jiru kun.!
©️ KKamisse TimesTKamisse Times
Forwarded from KMN
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
አ/አ VS ሸገር = ኦሮሞ
አክሱም ዩንቨርስቲ በጦርነቱ በመውደሙ ምክንያት ተመልሶ ለማገልገል እንዲችል እርዳታ እየጠየቀ ነው. አዎ ዩንቨርስቲዎቻችን ትውልድን የሚያንፁ የሚያስተምሩ ስለሆኑ መልስው መቋቃም አለባቸው።
በረከት ገበሬዎ ለቦረና ህዝብ እርዳታ አድርጋለች።
እናመስግናለን !
2024/09/28 21:25:51
Back to Top
HTML Embed Code: