የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ውጤት መለቀቅን ተከትሎ በርካታ ዩኒቨርሲቲዎች አዲስ የድኅረ ምረቃ አመልካቾችን ለመቀበል ማስታወቂያ እያወጡ ይገኛሉ።
አመልካቾች በትምህርት ሚኒስቴር የተሰጠውን የመግቢያ ፈተና (NGAT) ማለፍ ይጠበቅባቸዋል፡፡
(የተወሰኑ ዩኒቨርሲቲዎች ያወጧቸው የጥሪ ማስታወቂያዎች ከላይ ተያይዘዋል፡፡)
@tikvahuniversity
አመልካቾች በትምህርት ሚኒስቴር የተሰጠውን የመግቢያ ፈተና (NGAT) ማለፍ ይጠበቅባቸዋል፡፡
(የተወሰኑ ዩኒቨርሲቲዎች ያወጧቸው የጥሪ ማስታወቂያዎች ከላይ ተያይዘዋል፡፡)
@tikvahuniversity
#AAU #GAT #UAT
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሁለተኛ ዙር የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (GAT) ዛሬ መስጠት ጀምሯል። ፈተናው እስከ ነገ መስከረም 16/2017 ዓ.ም ይሰጣል።
ፈተናውን ለመውሰድ አመልክታችሁ ስማችሁ ያልወጣ እንዲሁም ፈተናው ላለፋችሁ አመልካቾች ቀጣይ የፈተና ቀን ወደፊት እንደሚያሳውቅ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
ዩኒቨርሲቲው ሦስተኛ ዙር የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (GAT) በቅርቡ ይሰጣል ማለቱ አይዘነጋም።
በሌላ በኩል ለቅድመ ምረቃ ትምህርት ፕሮግራም በማታ መርሐግብር ለመከታተል የመግቢያ ፈተና (UAT) ለምትወስዱ የፈተና ቀን ወደፊት ይገለፃል ተብሏል።
@tikvahuniversity
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሁለተኛ ዙር የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (GAT) ዛሬ መስጠት ጀምሯል። ፈተናው እስከ ነገ መስከረም 16/2017 ዓ.ም ይሰጣል።
ፈተናውን ለመውሰድ አመልክታችሁ ስማችሁ ያልወጣ እንዲሁም ፈተናው ላለፋችሁ አመልካቾች ቀጣይ የፈተና ቀን ወደፊት እንደሚያሳውቅ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
ዩኒቨርሲቲው ሦስተኛ ዙር የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (GAT) በቅርቡ ይሰጣል ማለቱ አይዘነጋም።
በሌላ በኩል ለቅድመ ምረቃ ትምህርት ፕሮግራም በማታ መርሐግብር ለመከታተል የመግቢያ ፈተና (UAT) ለምትወስዱ የፈተና ቀን ወደፊት ይገለፃል ተብሏል።
@tikvahuniversity
#DillaUniversity
ዲላ ዩኒቨርሲቲ ለሪሚዲያል ተማሪዎች አድርጎት የነበረውን ጥሪ አራዝሟል።
በ2016 ዓ.ም በሪሚዲያል ፕሮግራም በዲላ ዩኒቨርሲቲ ትምህርታችሁን ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች ምዝገባ መስከረም 19 እና 20/2017 ዓ.ም ይከናወናል ተብሎ የነበረ ቢሆንም፤ በተለያዩ ምክንያቶች የምዝገባው ቀን የተራዘመ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
በዚህም በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣች ተማሪዎች ምዝገባ፣ በ2017 ዓ.ም አዲስ ከሚመደቡ ተማሪዎች ጋር የሚከናወን መሆኑ ተገልጿል።
Note:
የሌሎች ነባር የቅድመ እና የድኅረ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች ምዝገባ ከዚህ ቀደም በተገለጸው መሰረት መስከረም 19 እና 20/2017 ዓ.ም ይከናወናል ተብሏል።
@tikvahuniversity
ዲላ ዩኒቨርሲቲ ለሪሚዲያል ተማሪዎች አድርጎት የነበረውን ጥሪ አራዝሟል።
በ2016 ዓ.ም በሪሚዲያል ፕሮግራም በዲላ ዩኒቨርሲቲ ትምህርታችሁን ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች ምዝገባ መስከረም 19 እና 20/2017 ዓ.ም ይከናወናል ተብሎ የነበረ ቢሆንም፤ በተለያዩ ምክንያቶች የምዝገባው ቀን የተራዘመ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
በዚህም በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣች ተማሪዎች ምዝገባ፣ በ2017 ዓ.ም አዲስ ከሚመደቡ ተማሪዎች ጋር የሚከናወን መሆኑ ተገልጿል።
Note:
የሌሎች ነባር የቅድመ እና የድኅረ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች ምዝገባ ከዚህ ቀደም በተገለጸው መሰረት መስከረም 19 እና 20/2017 ዓ.ም ይከናወናል ተብሏል።
@tikvahuniversity
#ETA
የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን የሁለተኛ ሳምንት የዳግም ምዝገባ ሥራ ከመስከረም 13/2017 ዓ.ም ጀምሮ እያከናወነ ይገኛል።
በደመራ እና መስቀል በዓላት ምክንያት ዛሬ ሐሙስ መስከረም 16 እና ዓርብ መስከረም 17/2017 ዓ.ም የዳግም ምዝገባ ሥራ የማይኖር መሆኑን ባለሥልጣኑ ገልጿል።
የዳግም ምዝገባ ሥራው ቅዳሜ መስከረም 18/2017 ዓ.ም የሚቀጥል መሆኑ ተገልጿል፡፡
@tikvahuniversity
የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን የሁለተኛ ሳምንት የዳግም ምዝገባ ሥራ ከመስከረም 13/2017 ዓ.ም ጀምሮ እያከናወነ ይገኛል።
በደመራ እና መስቀል በዓላት ምክንያት ዛሬ ሐሙስ መስከረም 16 እና ዓርብ መስከረም 17/2017 ዓ.ም የዳግም ምዝገባ ሥራ የማይኖር መሆኑን ባለሥልጣኑ ገልጿል።
የዳግም ምዝገባ ሥራው ቅዳሜ መስከረም 18/2017 ዓ.ም የሚቀጥል መሆኑ ተገልጿል፡፡
@tikvahuniversity
#JimmaUniversity
ጅማ ዩኒቨርሲቲ የነባር የቅድመ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜን አራዝሟል።
ዩኒቨርሲቲው የነባር የቅድመ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች ምዝገባ መስከረም 20 እና 21/2017 ዓ.ም ይካሄዳል ብሎ የነበረ ቢሆንም፤ ባልተገለፀ ምክንያት የምዝገባ ጊዜው ተራዝሟል።
Note:
ነባር የድኅረ ምረቃ ፕሮግራም ተማሪዎች እንዲሁም የሕክምናና ጥርስ ሕክምና ተማሪዎች ምዝገባ በቀድሞው ጥሪ ማለትም መስከረም 20 እና 21/2017 ዓ.ም የሚካሄድ መሆኑ ተገለጿል።
@tikvahuniversity
ጅማ ዩኒቨርሲቲ የነባር የቅድመ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜን አራዝሟል።
ዩኒቨርሲቲው የነባር የቅድመ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች ምዝገባ መስከረም 20 እና 21/2017 ዓ.ም ይካሄዳል ብሎ የነበረ ቢሆንም፤ ባልተገለፀ ምክንያት የምዝገባ ጊዜው ተራዝሟል።
Note:
ነባር የድኅረ ምረቃ ፕሮግራም ተማሪዎች እንዲሁም የሕክምናና ጥርስ ሕክምና ተማሪዎች ምዝገባ በቀድሞው ጥሪ ማለትም መስከረም 20 እና 21/2017 ዓ.ም የሚካሄድ መሆኑ ተገለጿል።
@tikvahuniversity
#DebreBerhanUniversity
በደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የርቀት እና ተከታታይ ትምህርት ፕሮግራም ማስተባበሪያ በ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ለነባር የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ከመስከረም 27 እስከ 29/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
የነባር የሁለተኛ ዲግሪ የርቀት እና ተከታታይ ትምህርት ፕሮግራም ተማሪዎች ምዝገባ ከጥቅምት 4 እስከ 6/2017 ዓ.ም መሆኑ ተገልጿል።
(የዩኒቨርሲቲው መልዕክት ከላይ ተያይዟል።)
@tikvahuniversity
በደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የርቀት እና ተከታታይ ትምህርት ፕሮግራም ማስተባበሪያ በ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ለነባር የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ከመስከረም 27 እስከ 29/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
የነባር የሁለተኛ ዲግሪ የርቀት እና ተከታታይ ትምህርት ፕሮግራም ተማሪዎች ምዝገባ ከጥቅምት 4 እስከ 6/2017 ዓ.ም መሆኑ ተገልጿል።
(የዩኒቨርሲቲው መልዕክት ከላይ ተያይዟል።)
@tikvahuniversity
💨 ⚡ቅመም MIFIን ገዝተን ፈጣን 4G ኢንተርኔት እንጠቀም! ለ90 ቀን ከሚቆይ ነጻ 100ጊባ ዳታ ጉርሻ ጋር! ከሳፋሪኮም ጋር አንድ ወደፊት⚡
🔗 የM-PESA ሳፋሪኮም መተግበሪያ በዚህ ሊንክ እናውርድ፦ https://play.google.com/store/apps/details?id=et.safaricom.mpesa.lifestyle
ስለ አገልግሎታችን ማንኛውንም ጥያቄ ወይም መረጃ በቴሌግራም ቻናላችን https://www.tg-me.com/Safaricom_Ethiopia_PLC 24/7 ማግኘት ይቻላል!
#MPESASafaricom #SafaricomEthiopia #1Wedefit #Furtheraheadtogether
🔗 የM-PESA ሳፋሪኮም መተግበሪያ በዚህ ሊንክ እናውርድ፦ https://play.google.com/store/apps/details?id=et.safaricom.mpesa.lifestyle
ስለ አገልግሎታችን ማንኛውንም ጥያቄ ወይም መረጃ በቴሌግራም ቻናላችን https://www.tg-me.com/Safaricom_Ethiopia_PLC 24/7 ማግኘት ይቻላል!
#MPESASafaricom #SafaricomEthiopia #1Wedefit #Furtheraheadtogether
የኦሮሚያ ክልል በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስደው ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ የክልሉ ተማሪዎች ዕውቅና ሰጥቷል።
በክልሉ የ12ኛ ክፍል ፈተና ከወሰዱ ከ241,000 በላይ ተማሪዎች መካከል 8,520 ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ማምጣታቸውን የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ቶላ በሪሶ (ዶ/ር) ገልፀዋል።
ከእነዚህ ተማሪዎች ውስጥ 305 የሚሆኑ ተማሪዎች ከፍተኛ ነጥብ ማምጣታቸውን ተናግረዋል።
ከፍተኛ ውጤት ካመጡ ተማሪዎች ውስጥ ለ77 ተማሪዎች የላፕቶፕ፣ የገንዘብ እና የሜዳልያ ሽልማት ተበርክቷል።
በክልሉ የሚገኙ ሞዴል እና ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶች እንዲሁም የዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ ትምህርት ቤቶች ተማሪዎቻቸውን ሙሉ በሙሉ ማሳለፋቸውን ጠቅሰዋል።
@tikvahuniversity
በክልሉ የ12ኛ ክፍል ፈተና ከወሰዱ ከ241,000 በላይ ተማሪዎች መካከል 8,520 ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ማምጣታቸውን የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ቶላ በሪሶ (ዶ/ር) ገልፀዋል።
ከእነዚህ ተማሪዎች ውስጥ 305 የሚሆኑ ተማሪዎች ከፍተኛ ነጥብ ማምጣታቸውን ተናግረዋል።
ከፍተኛ ውጤት ካመጡ ተማሪዎች ውስጥ ለ77 ተማሪዎች የላፕቶፕ፣ የገንዘብ እና የሜዳልያ ሽልማት ተበርክቷል።
በክልሉ የሚገኙ ሞዴል እና ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶች እንዲሁም የዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ ትምህርት ቤቶች ተማሪዎቻቸውን ሙሉ በሙሉ ማሳለፋቸውን ጠቅሰዋል።
@tikvahuniversity
#WolaitaSodoUniversity
ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የ2ኛ ዓመትና ከዚያ በላይ ነባር መደበኛ ተማሪዎች የ2017 ትምህርት ዘመን የመግቢያ ጊዜ መስከረም 20 እና 21/2017 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል።
ትምህርት መስከረም 22/2017 ዓ.ም ይጀምራል ተብሏል።
Note:
ለአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ወደፊት ጥሪ እንደሚደረግ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
@tikvahuniversity
ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የ2ኛ ዓመትና ከዚያ በላይ ነባር መደበኛ ተማሪዎች የ2017 ትምህርት ዘመን የመግቢያ ጊዜ መስከረም 20 እና 21/2017 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል።
ትምህርት መስከረም 22/2017 ዓ.ም ይጀምራል ተብሏል።
Note:
ለአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ወደፊት ጥሪ እንደሚደረግ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
@tikvahuniversity
#WoldiaUniversity
ወልድያ ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል እና የአዲስ ገቢ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜን አራዝሟል።
በዚህም በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ትምህርታችሁን በወልድያ ዩኒቨርሲቲ ተምራችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ እና በ2017 ዓ.ም ወልድያ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለምትመደቡ ተማሪዎች ምዝገባ መስከረም 27 እና 28/2017 ዓ.ም ይከናወናል ተብሎ ጥሪ የተላለፈ ቢሆንም፤ ምዝገባው በተለያዩ ምክንያቶች የተራዘመ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
Note:
የሌሎች ነባር ተማሪዎች ምዝገባ ከዚህ ቀደም በተገለፀው መሰረት መስከረም 27 እና 28/2017 ዓ.ም ይከናወናል ተብሏል።
@tikvahuniversity
ወልድያ ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል እና የአዲስ ገቢ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜን አራዝሟል።
በዚህም በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ትምህርታችሁን በወልድያ ዩኒቨርሲቲ ተምራችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ እና በ2017 ዓ.ም ወልድያ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለምትመደቡ ተማሪዎች ምዝገባ መስከረም 27 እና 28/2017 ዓ.ም ይከናወናል ተብሎ ጥሪ የተላለፈ ቢሆንም፤ ምዝገባው በተለያዩ ምክንያቶች የተራዘመ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
Note:
የሌሎች ነባር ተማሪዎች ምዝገባ ከዚህ ቀደም በተገለፀው መሰረት መስከረም 27 እና 28/2017 ዓ.ም ይከናወናል ተብሏል።
@tikvahuniversity
#SalaleUniversity
በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ትምህርታችሁን በሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ተከታትላችሁ የማለፊያ ነጥብ ያመጣችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ፤ በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ወስደው ያለፉ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ምደባ ከታወቀ በኋላ የሚገለፅ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
1ኛ ዓመትና ከዚያ በላይ የሆናችሁ ነባር የመጀመሪያ እና የሁለተኛ ዲግሪ ተማሪዎች የ2017 ትምህርት ዘመን ምዝገባ ቀናት ከዚህ በፊት በተገለፀው መሰረት መስከረም 20 እና 21/2017 ዓ.ም እንደሚከናወን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
@tikvahuniversity
በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ትምህርታችሁን በሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ተከታትላችሁ የማለፊያ ነጥብ ያመጣችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ፤ በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ወስደው ያለፉ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ምደባ ከታወቀ በኋላ የሚገለፅ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
1ኛ ዓመትና ከዚያ በላይ የሆናችሁ ነባር የመጀመሪያ እና የሁለተኛ ዲግሪ ተማሪዎች የ2017 ትምህርት ዘመን ምዝገባ ቀናት ከዚህ በፊት በተገለፀው መሰረት መስከረም 20 እና 21/2017 ዓ.ም እንደሚከናወን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
@tikvahuniversity
📢 ሐዋሳ፣ ወደ እናንተም እየመጣን ነው!
በቴሌግራም ቦት በኩል የምንሰጠው ስልጠና ሙያችሁን ለማሳደግ እንዴት እንደሚረዳችሁ ለማወቅ ተሳተፉ! 🚀
🗓 መስከረም 20/2017 ዓ.ም
🕒 ከቀኑ 7:30 እስከ 11:00 ሰዓት
📍 ሳውዝ ስታር ሆቴል (South Star Hotel)፣ ሐዋሳ
ቁልፍ ርዕሶች፦
🔹የመስራት ፕሮጀክት አጠቃላይ ዕይታ እና ግቦቹ
🔹የመስራት የሙያ ማጎልበት ፕሮግራም እና ጥቅሞቹ
🔹በመስራት ቴሌግራም ቦት እንዴት እንደምትመዘገቡ እና ለየት ባሉ ስልጠናዎቻችንን እንዴት እንደምትካፈሉ
በ https://forms.gle/TemQSkS6k7rPLNa57 ተመዝገቡ!
#GigEconomy #Mesirat #Upskilling #CareerBoost #Hawassa
በቴሌግራም ቦት በኩል የምንሰጠው ስልጠና ሙያችሁን ለማሳደግ እንዴት እንደሚረዳችሁ ለማወቅ ተሳተፉ! 🚀
🗓 መስከረም 20/2017 ዓ.ም
🕒 ከቀኑ 7:30 እስከ 11:00 ሰዓት
📍 ሳውዝ ስታር ሆቴል (South Star Hotel)፣ ሐዋሳ
ቁልፍ ርዕሶች፦
🔹የመስራት ፕሮጀክት አጠቃላይ ዕይታ እና ግቦቹ
🔹የመስራት የሙያ ማጎልበት ፕሮግራም እና ጥቅሞቹ
🔹በመስራት ቴሌግራም ቦት እንዴት እንደምትመዘገቡ እና ለየት ባሉ ስልጠናዎቻችንን እንዴት እንደምትካፈሉ
በ https://forms.gle/TemQSkS6k7rPLNa57 ተመዝገቡ!
#GigEconomy #Mesirat #Upskilling #CareerBoost #Hawassa
ለመላው የክርስትና ዕምነት ተከታይ ቤተሰቦቻችን በሙሉ እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ አደረሳችሁ!
መልካም በዓል!
የበለጠ ይጠብቁ ...
💥 ሴጅ ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት 💥
☎️ 0906777799 / 0906777755
አድራሻ፦
ቁ.1: ፒያሣ ቸርችል ጎዳና ኤልያና ሆቴል 2ኛ ፎቅ
ቁ.2 መገናኛ ታሜጋስ ህንፃ 2ኛ ፎቅ
Telegram: https://www.tg-me.com/sagetraininginstitute
TikTok: https://www.tiktok.com/@sage_training_institute
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/sage-training-institute
መልካም በዓል!
የበለጠ ይጠብቁ ...
💥 ሴጅ ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት 💥
☎️ 0906777799 / 0906777755
አድራሻ፦
ቁ.1: ፒያሣ ቸርችል ጎዳና ኤልያና ሆቴል 2ኛ ፎቅ
ቁ.2 መገናኛ ታሜጋስ ህንፃ 2ኛ ፎቅ
Telegram: https://www.tg-me.com/sagetraininginstitute
TikTok: https://www.tiktok.com/@sage_training_institute
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/sage-training-institute
ራያ ዩኒቨርሲቲ 59 የተቋሙ መምህራንን በከፍተኛ ዲፕሎማ መርሐግብር (HDP) አስመርቋል።
ስልጠናውን ተከታትለው ከተመረቁ መመህራን ውስጥ 11 ሴት መምህራን ይገኙበታል።
ራያ ዩኒቨርሲቲ ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ የመምህራን አቅም ለማሳደግና የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ መምህራኖቹን በከፍተኛ ዲፕሎማ መርሃሐግብር (HDP) እያሰለጠነ እንደሚገኝ ተገልጿል።
@tikvahuniversity
ስልጠናውን ተከታትለው ከተመረቁ መመህራን ውስጥ 11 ሴት መምህራን ይገኙበታል።
ራያ ዩኒቨርሲቲ ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ የመምህራን አቅም ለማሳደግና የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ መምህራኖቹን በከፍተኛ ዲፕሎማ መርሃሐግብር (HDP) እያሰለጠነ እንደሚገኝ ተገልጿል።
@tikvahuniversity