Join our Environmental protection club (EPC) at Hawassa University by registering through the link below. Get involved in our engaging events and discussions. Don't miss out on the opportunity to be a part of this club.
Register here: https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSdPi6apb4DfiLoxmoX7ZxVTeOpKOhFJbWV3chx5nLCZi6q0bg/viewform
#EPC
#Joinedhands
#bethechangeforenvironmentalprotection
Register here: https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSdPi6apb4DfiLoxmoX7ZxVTeOpKOhFJbWV3chx5nLCZi6q0bg/viewform
#EPC
#Joinedhands
#bethechangeforenvironmentalprotection
Google Docs
Environmental protection club(EPC) new members registration form
Environmental Protection Club(EPC) is established in Hawassa University, which serves to improve and promote environmental protection.
Anyone looking to join the club can do so by filling out the form below.
Anyone looking to join the club can do so by filling out the form below.
Forwarded from HU Charity Sector
ማሳሰቢያ
የምዝገባ ጊዜው እንዲራዘም በጠየቃቹን መሰረት በተማሪዎች መማክርት ለበጎ አድራጎት አባል ለመሆን እየፈለጋችሁ እስካሁን በተለያየ ምክንያት ያልተመዘገባችሁ ካላችሁ እንድትመዘገቡ የምዝገባ ጊዜው እስከ 25 /07/2016 የተራዘመ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን። መመዝገብ የሚፈልግ ጓደኛ ካላችሁ ይሄንን መረጃ ማጋራት ይቻላል።
ለመመዝገብ
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLScqO5GUoJIvCgZCYbN87AP6PFdyxDlNzQaokPpPi7T5yvhjdQ/viewform?usp=sf_link
ርህራሄን በተግባር
| የተማሪዎች መማክርት የበጎ አደራጎት ዘርፍ
የምዝገባ ጊዜው እንዲራዘም በጠየቃቹን መሰረት በተማሪዎች መማክርት ለበጎ አድራጎት አባል ለመሆን እየፈለጋችሁ እስካሁን በተለያየ ምክንያት ያልተመዘገባችሁ ካላችሁ እንድትመዘገቡ የምዝገባ ጊዜው እስከ 25 /07/2016 የተራዘመ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን። መመዝገብ የሚፈልግ ጓደኛ ካላችሁ ይሄንን መረጃ ማጋራት ይቻላል።
ለመመዝገብ
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLScqO5GUoJIvCgZCYbN87AP6PFdyxDlNzQaokPpPi7T5yvhjdQ/viewform?usp=sf_link
ርህራሄን በተግባር
| የተማሪዎች መማክርት የበጎ አደራጎት ዘርፍ
የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ህብረት የበጎ አድራጎት ዘርፍ የካፌ ሰራተኞችን በማሳረፍ በምሳ ሰዓት አገልግሎት ሰጠ።
መጋቢት 24/2016 ዓ.ም
በተማሪዎች መማክርት የበጎ አድራጎት ዘርፍ በዛሬው ዕለት (መጋቢት 24 ቀን) በምሳ ሰዓት በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ በሚገኙ ሁለት የተማሪዎች መመገቢያ(ካፊተሪያ) ላይ መደበኛ ሰራተኞችን በማሳረፍ በጎነትን በተግባር አሳይቷል።
በተለምዶ የቀድሞ ሊያብራሪና መርከብ ካፌ ተብሎ በምጠሩ ካፊቴሪያዎች በያንዳንዳቸው 25 በድምሩ 50 ተማሪዎች በስራው የተሳተፉ ስሆን ሳህን ማጠብ፣እንጀራ መጨመር፣ወጥ መጨለፍ እንድሁም ለሎችም ዘርፈ ብዙ ስራዎች በሰዓቱ ተከናውኗል።
ተማሪዎችን በተማሪዎች በማስተናገድ ከሀሳብ ባለፈ በጎነትን በተግባር ለማሳየት የተሰራው የበጎ አድራጎት ሰራ ሰራተኞችን ከማሳረፍ ባለፈ ትልቅ ትርጉም እንዳለውም የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ህብረት የበጎ አድርጎት ዘርፍ ተጠር ተማሪ አሰበ ፍቃዱ ተናግሯል።
በስራውም ወቅት የተማሪዎች አገልግሎት ም/ዲን አቶ አስማማው ደምሴ ፣ የተማሪዎች ህብረት ፕረዚዳንት ተማሪ እሴይ ጰጥሮስን ጨምሮ ለሎችም የተማሪዎች መማክርት አባላት በማስተባበርና ስራውን በማገዝ ተሳተፈዋል።
በበጎ አድራጎት ዘርፍ በተሰራው ስራ የተማሪዎች አገልግሎት ደስተኛ መሆኑን የገለፀ ስሆን ለወደፊትም እንደዚህ ያሉ መልካም ስራዎች ተጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው አሳስበው በስራው የተሳተፉ ተማሪዎችን አመስግነዋል።
መጋቢት 24/2016 ዓ.ም
በተማሪዎች መማክርት የበጎ አድራጎት ዘርፍ በዛሬው ዕለት (መጋቢት 24 ቀን) በምሳ ሰዓት በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ በሚገኙ ሁለት የተማሪዎች መመገቢያ(ካፊተሪያ) ላይ መደበኛ ሰራተኞችን በማሳረፍ በጎነትን በተግባር አሳይቷል።
በተለምዶ የቀድሞ ሊያብራሪና መርከብ ካፌ ተብሎ በምጠሩ ካፊቴሪያዎች በያንዳንዳቸው 25 በድምሩ 50 ተማሪዎች በስራው የተሳተፉ ስሆን ሳህን ማጠብ፣እንጀራ መጨመር፣ወጥ መጨለፍ እንድሁም ለሎችም ዘርፈ ብዙ ስራዎች በሰዓቱ ተከናውኗል።
ተማሪዎችን በተማሪዎች በማስተናገድ ከሀሳብ ባለፈ በጎነትን በተግባር ለማሳየት የተሰራው የበጎ አድራጎት ሰራ ሰራተኞችን ከማሳረፍ ባለፈ ትልቅ ትርጉም እንዳለውም የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ህብረት የበጎ አድርጎት ዘርፍ ተጠር ተማሪ አሰበ ፍቃዱ ተናግሯል።
በስራውም ወቅት የተማሪዎች አገልግሎት ም/ዲን አቶ አስማማው ደምሴ ፣ የተማሪዎች ህብረት ፕረዚዳንት ተማሪ እሴይ ጰጥሮስን ጨምሮ ለሎችም የተማሪዎች መማክርት አባላት በማስተባበርና ስራውን በማገዝ ተሳተፈዋል።
በበጎ አድራጎት ዘርፍ በተሰራው ስራ የተማሪዎች አገልግሎት ደስተኛ መሆኑን የገለፀ ስሆን ለወደፊትም እንደዚህ ያሉ መልካም ስራዎች ተጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው አሳስበው በስራው የተሳተፉ ተማሪዎችን አመስግነዋል።
Forwarded from Inclusiveness club HU main campus (Ermias Worku)
በኢንክሊሲቭነስ ክበብ አቻ ለአቻ ውይይት(Peer Discussion) የተመዘገባችሁ አባላት ሁላችሁም ነገ ሀሙስ 8:30 ውይይት ስለምናካሂድ Rvc ቤተ መፅሀፍት እንድትገኙ እናሳስባለን።
ውይይቱ ላይ ነገ እማይገኝ የተመዘገበ አባል የእውቅና ሰርተፍኬት እንደማያገኝ እናሳስባለን።
በጎነት ለራስ ነው።
Inclusiveness Club
join our Channel 👇👇
@inclusivness_club
ውይይቱ ላይ ነገ እማይገኝ የተመዘገበ አባል የእውቅና ሰርተፍኬት እንደማያገኝ እናሳስባለን።
በጎነት ለራስ ነው።
Inclusiveness Club
join our Channel 👇👇
@inclusivness_club
Forwarded from የምክንያታዊ ባለራዕዎች ስብስብ (RVC) (Redu Mebratu)
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Forwarded from Inclusiveness club HU main campus (Yohannes Moges)
ለዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ በሙሉ
በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሴቶችና እና ማህበራዊ ጉዳዮች አካቶ ትግበራ ዳይሬክቶሬት አማካኝነት ዓለም አቀፋ የሴቶች ቀንን በማስመልከት ''ሴቶችን እናብቃ ፤ ልማትና ሰላምን እናረጋግጥ'' በሚል መሪ ቃል በአፋሪካ ህብረት አዳራሽ ነገ 27/07/2016ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ጀምሮ ስለዘጋጀ ሁላችሁም በአክብሮት ተጋብዛቹሀል።
በእለቱ:
➥ ንግግር በተጋባዥ እንግዶች
➥ የህይወት ልምድ ተሞክሮ
➥ ልዩ ልዩ የመዝናኛ ዝግጅቶችና
➥ ሌሎችም
የዕለቱ ተጋባዥ እንግዳ : የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት።
#ቦታ: አፋሪካ ሕብረት አዳራሽ
#ሰዓት: 8:00
#የሀዋሳ_ዩኒቨርሲቲ_ሴቶችና_ማህበራዊ_ጉዳዮች_አካቶ_ትግበራ_ዳይሬክቶሬት
በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሴቶችና እና ማህበራዊ ጉዳዮች አካቶ ትግበራ ዳይሬክቶሬት አማካኝነት ዓለም አቀፋ የሴቶች ቀንን በማስመልከት ''ሴቶችን እናብቃ ፤ ልማትና ሰላምን እናረጋግጥ'' በሚል መሪ ቃል በአፋሪካ ህብረት አዳራሽ ነገ 27/07/2016ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ጀምሮ ስለዘጋጀ ሁላችሁም በአክብሮት ተጋብዛቹሀል።
በእለቱ:
➥ ንግግር በተጋባዥ እንግዶች
➥ የህይወት ልምድ ተሞክሮ
➥ ልዩ ልዩ የመዝናኛ ዝግጅቶችና
➥ ሌሎችም
የዕለቱ ተጋባዥ እንግዳ : የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት።
#ቦታ: አፋሪካ ሕብረት አዳራሽ
#ሰዓት: 8:00
#የሀዋሳ_ዩኒቨርሲቲ_ሴቶችና_ማህበራዊ_ጉዳዮች_አካቶ_ትግበራ_ዳይሬክቶሬት
Forwarded from UNA-ET HU CHAPTER (Feven 🦋)
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Skyrocketing energy levels! 🚀 Our Aerobics session took us on a heart-pumping journey, boosting our endurance and Powering us through the cardio challenge . We soared through the routine, challenged our bodies, and celebrated the incredible strength within us! 🌈✨ Don't forget to join us every Saturday at 12:30 in the morning at Main campus basketball court let's all take another step towards our health and fitness goals! 💥💪.
# Aerobics
# workout
https://www.tg-me.com/UNA_ET
# Aerobics
# workout
https://www.tg-me.com/UNA_ET
Forwarded from የምክንያታዊ ባለራዕዎች ስብስብ (RVC) (Redu Mebratu)
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Forwarded from Geological Society of Hawassa University
✨ የጂኦሎጂስት ቀን (Geologist Day) በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ! 🌍🔍
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ጂኦሎጂካል ሶሳይቲ (GSHU) በአለም አቀፍ ደረጃ የሚከበረውን የጂኦሎጂስት ቀን በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ለማክበር ዝግጅቱን ጨርሷል። ለጂኦሎጂስት ቀን የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ጂኦሎጂካል ሶሳይቲ ከተፈጥሮ እና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ (CNCS) እና ከጂኦሎጂ ትምህርት ክፍል ጋር በመተባበር ልዩ ልዩ ፕሮግራሞችን አሰናድቷል።
በእለቱ፥
- ንግግር በተጋባዥ እንግዶች፣
- ኢትዮጵያ ስላላት የማዕድን አቅምና የተፈጥሮ አደጋዎች ገለጻ፣
- Rock and Mineral Exhibition እና ለሎችም
📅 30/07/2016
⏰ 3፥00 ጠዋት
📍አፍሪካ ህብረት አዳራሽ
ሁላችሁም ተጋብዛቿል።
𝚄𝚗𝚎𝚊𝚛𝚝𝚑𝚒𝚗𝚐 𝚝𝚑𝚎 𝚙𝚊𝚜𝚝, 𝚂𝚑𝚊𝚙𝚒𝚗𝚐 𝚝𝚑𝚎 𝚏𝚞𝚝𝚞𝚛𝚎
| የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ጂኦሎጂካል ሶሳይቲ
Telegram: @GSofHU
Facebook: Geological Society of Hawassa University
Instagram: Geological Society of Hawassa University
#GSHU #GeologistDay #HawassaUniversity #Geoscience #Geology @EthEAG
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ጂኦሎጂካል ሶሳይቲ (GSHU) በአለም አቀፍ ደረጃ የሚከበረውን የጂኦሎጂስት ቀን በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ለማክበር ዝግጅቱን ጨርሷል። ለጂኦሎጂስት ቀን የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ጂኦሎጂካል ሶሳይቲ ከተፈጥሮ እና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ (CNCS) እና ከጂኦሎጂ ትምህርት ክፍል ጋር በመተባበር ልዩ ልዩ ፕሮግራሞችን አሰናድቷል።
በእለቱ፥
- ንግግር በተጋባዥ እንግዶች፣
- ኢትዮጵያ ስላላት የማዕድን አቅምና የተፈጥሮ አደጋዎች ገለጻ፣
- Rock and Mineral Exhibition እና ለሎችም
📅 30/07/2016
⏰ 3፥00 ጠዋት
📍አፍሪካ ህብረት አዳራሽ
ሁላችሁም ተጋብዛቿል።
𝚄𝚗𝚎𝚊𝚛𝚝𝚑𝚒𝚗𝚐 𝚝𝚑𝚎 𝚙𝚊𝚜𝚝, 𝚂𝚑𝚊𝚙𝚒𝚗𝚐 𝚝𝚑𝚎 𝚏𝚞𝚝𝚞𝚛𝚎
| የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ጂኦሎጂካል ሶሳይቲ
Telegram: @GSofHU
Facebook: Geological Society of Hawassa University
Instagram: Geological Society of Hawassa University
#GSHU #GeologistDay #HawassaUniversity #Geoscience #Geology @EthEAG