Forwarded from EOTC ቤተ መጻሕፍት (Nigatu Ye Enatu Lij)
ውዳሴ ማርያም ትርጓሜ.pdf
15.6 MB
Forwarded from EOTC ቤተ መጻሕፍት (Nigatu Ye Enatu Lij)
ቅዳሴ ማርያም ትርጓሜ.pdf
23.9 MB
‘እኔ የተጠማሁ ነኝ ፤ አንቺ የወርቅ መቅጃ ነሽ ፣ ልጅሽ የሕይወት ውኃ ነው፡፡
እኔ ነጋዴ ነኝ ፤ አንቺ መርከብ ነሽ ፤ ልጅሽ ዕንቈ ነው፡፡
እኔ ገደል ተሻጋሪ ነኝ ፤ አንቺ ድልድይ ነሽ ፤ ልጅሽ የደስታ ሥፍራ ነው፡፡
እኔ ደሃ ነኝ ፤ አንቺ የክብር ማከማቻ ነሽ ፤ ልጅሽ የከበረ ጌጥ ነው፡፡
እኔ ቁስለኛ ነኝ ፤ አንቺ የመድኃኒት ብልቃጥ ነሽ ፣ ልጅሽ መድኃኒት ነው፡፡
እኔ ዕርቃኔን ነኝ ፤ አንቺ የሸማኔ ዕቃ ነሽ ፣ ልጅሽ የማያረጅ ልብስ ነው’
(አባ ጊዮርጊስ በሦስትዮሽ ስልት (Trio) ራሱን ከጌታና ከእናቱ ጋር የሚያዛምድበት ውብ ሥነ ጽሑፋዊ ሦስት ማዕዘን) ከየግዮን ወንዝ የተወሰደ
@EotcLibilery
@EotcLibilery
@EotcLibilery
እኔ ነጋዴ ነኝ ፤ አንቺ መርከብ ነሽ ፤ ልጅሽ ዕንቈ ነው፡፡
እኔ ገደል ተሻጋሪ ነኝ ፤ አንቺ ድልድይ ነሽ ፤ ልጅሽ የደስታ ሥፍራ ነው፡፡
እኔ ደሃ ነኝ ፤ አንቺ የክብር ማከማቻ ነሽ ፤ ልጅሽ የከበረ ጌጥ ነው፡፡
እኔ ቁስለኛ ነኝ ፤ አንቺ የመድኃኒት ብልቃጥ ነሽ ፣ ልጅሽ መድኃኒት ነው፡፡
እኔ ዕርቃኔን ነኝ ፤ አንቺ የሸማኔ ዕቃ ነሽ ፣ ልጅሽ የማያረጅ ልብስ ነው’
(አባ ጊዮርጊስ በሦስትዮሽ ስልት (Trio) ራሱን ከጌታና ከእናቱ ጋር የሚያዛምድበት ውብ ሥነ ጽሑፋዊ ሦስት ማዕዘን) ከየግዮን ወንዝ የተወሰደ
@EotcLibilery
@EotcLibilery
@EotcLibilery