ይገምቱ ይሸለሙ
የአርሰናል እና ሌስተርን ጨዋታ ውጤት ገምተው በትክክል ላወቁ ሶስት ቤተሰቦቻችን የአንድ መቶ ብር ካርድ የምንሸልምዎ ይሆናል።
የውድድሩ ህጎች ምን ይመስላሉ ?
√ ተሳታፊዎች ግምቶቻቸውን ከዚህ ፖስት ስር ባለው የሀሳብ መስጫ ሳጥን #ብቻ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል።
√ ኤዲት የተደረጉ ምላሾች በፍፁም ተቀባይነት አይኖራቸውም።
√ ግምትዎን መላክ የሚቻለው እስከ 11:00 ሰዓት ብቻ ነው።
መልካም ዕድል !
@tikvahethsport
የአርሰናል እና ሌስተርን ጨዋታ ውጤት ገምተው በትክክል ላወቁ ሶስት ቤተሰቦቻችን የአንድ መቶ ብር ካርድ የምንሸልምዎ ይሆናል።
የውድድሩ ህጎች ምን ይመስላሉ ?
√ ተሳታፊዎች ግምቶቻቸውን ከዚህ ፖስት ስር ባለው የሀሳብ መስጫ ሳጥን #ብቻ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል።
√ ኤዲት የተደረጉ ምላሾች በፍፁም ተቀባይነት አይኖራቸውም።
√ ግምትዎን መላክ የሚቻለው እስከ 11:00 ሰዓት ብቻ ነው።
መልካም ዕድል !
@tikvahethsport
ይገምቱ ይሸለሙ
የቼልሲ እና ብራይተንን ጨዋታ ውጤት ገምተው በትክክል ላወቁ ሶስት ቤተሰቦቻችን የአንድ መቶ ብር ካርድ የምንሸልምዎ ይሆናል።
የውድድሩ ህጎች ምን ይመስላሉ ?
√ ተሳታፊዎች ግምቶቻቸውን ከዚህ ፖስት ስር ባለው የሀሳብ መስጫ ሳጥን #ብቻ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል።
√ ኤዲት የተደረጉ ምላሾች በፍፁም ተቀባይነት አይኖራቸውም።
√ ግምትዎን መላክ የሚቻለው እስከ 11:00 ሰዓት ብቻ ነው።
መልካም ዕድል !
@tikvahethsport
የቼልሲ እና ብራይተንን ጨዋታ ውጤት ገምተው በትክክል ላወቁ ሶስት ቤተሰቦቻችን የአንድ መቶ ብር ካርድ የምንሸልምዎ ይሆናል።
የውድድሩ ህጎች ምን ይመስላሉ ?
√ ተሳታፊዎች ግምቶቻቸውን ከዚህ ፖስት ስር ባለው የሀሳብ መስጫ ሳጥን #ብቻ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል።
√ ኤዲት የተደረጉ ምላሾች በፍፁም ተቀባይነት አይኖራቸውም።
√ ግምትዎን መላክ የሚቻለው እስከ 11:00 ሰዓት ብቻ ነው።
መልካም ዕድል !
@tikvahethsport
ማንችስተር ሲቲ ነጥብ ጥሏል !
በስድስተኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ መርሐ ግብር ማንችስተር ሲቲ ከኒውካስል ዩናይትድ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 1ለ1 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቀዋል።
የማንችስተር ሲቲን ግብ ዮሽኮ ቫርዲዮል ከመረብ ማሳረፍ ሲችል አንቶኒ ጎርደን በፍጹም ቅጣት ምት ኒውካስልን አቻ አድርጓል።
ማንችስተር ሲቲ በተከታታይ ሁለት የሊግ ጨዋታዎች ነጥብ ተጋርቶ ወጥቷል።
የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?
1️⃣ኛ ማንችስተር ሲቲ :- 14 ነጥብ
5️⃣ኛ ኒውካስል ዩናይትድ :- 11 ነጥብ
ቀጣይ ጨዋታቸው ምን ይመስላል ?
ቅዳሜ ⏩ ኤቨርተን ከ ኒውካስል
ቅዳሜ ⏩ ማንችስተር ሲቲ ከ ፉልሀም
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በስድስተኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ መርሐ ግብር ማንችስተር ሲቲ ከኒውካስል ዩናይትድ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 1ለ1 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቀዋል።
የማንችስተር ሲቲን ግብ ዮሽኮ ቫርዲዮል ከመረብ ማሳረፍ ሲችል አንቶኒ ጎርደን በፍጹም ቅጣት ምት ኒውካስልን አቻ አድርጓል።
ማንችስተር ሲቲ በተከታታይ ሁለት የሊግ ጨዋታዎች ነጥብ ተጋርቶ ወጥቷል።
የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?
1️⃣ኛ ማንችስተር ሲቲ :- 14 ነጥብ
5️⃣ኛ ኒውካስል ዩናይትድ :- 11 ነጥብ
ቀጣይ ጨዋታቸው ምን ይመስላል ?
ቅዳሜ ⏩ ኤቨርተን ከ ኒውካስል
ቅዳሜ ⏩ ማንችስተር ሲቲ ከ ፉልሀም
@tikvahethsport @kidusyoftahe
" በጣም ጥሩ ተጫውተናል " ጋርዲዮላ
የማንችስተር ሲቲው አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ ቡድናቸው በኒውካስል ዩናይትድ ጨዋታ ጥሩ እንቅስቃሴ ማድረጉን ገልጸዋል።
“ እንደ አጠቃላይ ጥሩ ተጫውተናል ኒውካስል ዩናይትድ በጥሩ ሁኔታ ተከላክለዋል “ ሲሉ አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ ተናግረዋል።
" ስህተት ሰርተን አቻ ሆነናል ከፍፁም ቅጣት ምት ጎሉ በኋላ ኒውካስል የተሻለ ነበር ነገርግን ወደ ጨዋታው ከተመለስን በኋላ የማሸነፍ እድል ነበረን።" ጋርዲዮላ
ኤርሊንግ ሀላንድ እግሩ ላይ መገጫጨት አጋጥሞት ጨዋታውን እንደጨረሰ እና ሁኔታው በቀጣይ እንደሚታይ ፔፕ ጋርዲዮላ አያይዘው ገልጸዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የማንችስተር ሲቲው አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ ቡድናቸው በኒውካስል ዩናይትድ ጨዋታ ጥሩ እንቅስቃሴ ማድረጉን ገልጸዋል።
“ እንደ አጠቃላይ ጥሩ ተጫውተናል ኒውካስል ዩናይትድ በጥሩ ሁኔታ ተከላክለዋል “ ሲሉ አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ ተናግረዋል።
" ስህተት ሰርተን አቻ ሆነናል ከፍፁም ቅጣት ምት ጎሉ በኋላ ኒውካስል የተሻለ ነበር ነገርግን ወደ ጨዋታው ከተመለስን በኋላ የማሸነፍ እድል ነበረን።" ጋርዲዮላ
ኤርሊንግ ሀላንድ እግሩ ላይ መገጫጨት አጋጥሞት ጨዋታውን እንደጨረሰ እና ሁኔታው በቀጣይ እንደሚታይ ፔፕ ጋርዲዮላ አያይዘው ገልጸዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
15 '
ቼልሲ 0-1 ብራይተን
⚽ ሩተር
አርሰናል 0-0 ሌስተር ሲቲ
ኤቨርተን 0-1 ክሪስታል ፓላስ
⚽ ጉሂ
ብሬንትፎርድ 1-0 ዌስትሀም
⚽ ምቤሞ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ቼልሲ 0-1 ብራይተን
⚽ ሩተር
አርሰናል 0-0 ሌስተር ሲቲ
ኤቨርተን 0-1 ክሪስታል ፓላስ
⚽ ጉሂ
ብሬንትፎርድ 1-0 ዌስትሀም
⚽ ምቤሞ
@tikvahethsport @kidusyoftahe