ኤሚሊያኖ ማርቲኔዝ ቅጣት ተጣለበት !
የአርጀንቲና ብሔራዊ ቡድን ቁጥር አንድ ግብ ጠባቂ ኤሚሊያኖ ማርቲኔዝ በፊፋ የሁለት ጨዋታዎች ቅጣት እንደተጣለበት ተገልጿል።
ግብ ጠባቂው የስፖርታዊ ጨዋነትን ደንብ ያልተከተለ ባህሪ አሳይቷል በሚል ቅጣቱ እንደተጣለበት ይፋ ተደርጓል።
ይህንንም ተከትሎ አርጀንቲና በቀጣይ ከቬንዙዌላ እና ቦሊቪያ ጋር በምታደርጋቸው የአለም ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታዎች የኤሚሊያኖ ማርቲኔዝን ግልጋሎት የማታገኝ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የአርጀንቲና ብሔራዊ ቡድን ቁጥር አንድ ግብ ጠባቂ ኤሚሊያኖ ማርቲኔዝ በፊፋ የሁለት ጨዋታዎች ቅጣት እንደተጣለበት ተገልጿል።
ግብ ጠባቂው የስፖርታዊ ጨዋነትን ደንብ ያልተከተለ ባህሪ አሳይቷል በሚል ቅጣቱ እንደተጣለበት ይፋ ተደርጓል።
ይህንንም ተከትሎ አርጀንቲና በቀጣይ ከቬንዙዌላ እና ቦሊቪያ ጋር በምታደርጋቸው የአለም ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታዎች የኤሚሊያኖ ማርቲኔዝን ግልጋሎት የማታገኝ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
“ ቪንሰስ ባሎን ዶር ያሸንፋል “ ካርሎ አንቾሎቲ
የሎስ ብላንኮዎቹ ዋና አሰልጣኝ ካርሎ አንቾሎቲ ከነገው ተጠባቂ የማድሪድ ደርቢ ጨዋታ በፊት ከጋዜጠኞች ጋር ቆይታ አድርገዋል።
ካርሎ አንቾሎቲ ምን አሉ ?
- " ቪንሰስ ጁኒየር ባሎን ዶር ማሸነፍ ይገባዋል እሱ የሚያሸንፍ ይመስለኛል።
- አትሌቲኮ ማድሪድ በዚህ አመት ከአምናው የተሻሉ ናቸው ጥሩ ተጨዋቾች አስፈርመዋል ከእኛ እና ባርሴሎና ጋር ለዋንጫው ይፎካከራሉ።
- ኤድዋርዶ ካማቪንጋ ከጉዳቱ አገግሟል ለጨዋታ ዝግጁ ነው መጫወት ይችላል።
- ከአትሌቲኮ ማድሪድ ጋር ከሜዳ ውጪ መጫወት ሁልጊዜም አስቸጋሪ ነው የበለጠ ተሻሽለን መቅረብ አለብን።" ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የሎስ ብላንኮዎቹ ዋና አሰልጣኝ ካርሎ አንቾሎቲ ከነገው ተጠባቂ የማድሪድ ደርቢ ጨዋታ በፊት ከጋዜጠኞች ጋር ቆይታ አድርገዋል።
ካርሎ አንቾሎቲ ምን አሉ ?
- " ቪንሰስ ጁኒየር ባሎን ዶር ማሸነፍ ይገባዋል እሱ የሚያሸንፍ ይመስለኛል።
- አትሌቲኮ ማድሪድ በዚህ አመት ከአምናው የተሻሉ ናቸው ጥሩ ተጨዋቾች አስፈርመዋል ከእኛ እና ባርሴሎና ጋር ለዋንጫው ይፎካከራሉ።
- ኤድዋርዶ ካማቪንጋ ከጉዳቱ አገግሟል ለጨዋታ ዝግጁ ነው መጫወት ይችላል።
- ከአትሌቲኮ ማድሪድ ጋር ከሜዳ ውጪ መጫወት ሁልጊዜም አስቸጋሪ ነው የበለጠ ተሻሽለን መቅረብ አለብን።" ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ይገምቱ ይሸለሙ
የአርሰናል እና ሌስተርን ጨዋታ ውጤት ገምተው በትክክል ላወቁ ሶስት ቤተሰቦቻችን የአንድ መቶ ብር ካርድ የምንሸልምዎ ይሆናል።
የውድድሩ ህጎች ምን ይመስላሉ ?
√ ተሳታፊዎች ግምቶቻቸውን ከዚህ ፖስት ስር ባለው የሀሳብ መስጫ ሳጥን #ብቻ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል።
√ ኤዲት የተደረጉ ምላሾች በፍፁም ተቀባይነት አይኖራቸውም።
√ ግምትዎን መላክ የሚቻለው እስከ 11:00 ሰዓት ብቻ ነው።
መልካም ዕድል !
@tikvahethsport
የአርሰናል እና ሌስተርን ጨዋታ ውጤት ገምተው በትክክል ላወቁ ሶስት ቤተሰቦቻችን የአንድ መቶ ብር ካርድ የምንሸልምዎ ይሆናል።
የውድድሩ ህጎች ምን ይመስላሉ ?
√ ተሳታፊዎች ግምቶቻቸውን ከዚህ ፖስት ስር ባለው የሀሳብ መስጫ ሳጥን #ብቻ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል።
√ ኤዲት የተደረጉ ምላሾች በፍፁም ተቀባይነት አይኖራቸውም።
√ ግምትዎን መላክ የሚቻለው እስከ 11:00 ሰዓት ብቻ ነው።
መልካም ዕድል !
@tikvahethsport
ይገምቱ ይሸለሙ
የቼልሲ እና ብራይተንን ጨዋታ ውጤት ገምተው በትክክል ላወቁ ሶስት ቤተሰቦቻችን የአንድ መቶ ብር ካርድ የምንሸልምዎ ይሆናል።
የውድድሩ ህጎች ምን ይመስላሉ ?
√ ተሳታፊዎች ግምቶቻቸውን ከዚህ ፖስት ስር ባለው የሀሳብ መስጫ ሳጥን #ብቻ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል።
√ ኤዲት የተደረጉ ምላሾች በፍፁም ተቀባይነት አይኖራቸውም።
√ ግምትዎን መላክ የሚቻለው እስከ 11:00 ሰዓት ብቻ ነው።
መልካም ዕድል !
@tikvahethsport
የቼልሲ እና ብራይተንን ጨዋታ ውጤት ገምተው በትክክል ላወቁ ሶስት ቤተሰቦቻችን የአንድ መቶ ብር ካርድ የምንሸልምዎ ይሆናል።
የውድድሩ ህጎች ምን ይመስላሉ ?
√ ተሳታፊዎች ግምቶቻቸውን ከዚህ ፖስት ስር ባለው የሀሳብ መስጫ ሳጥን #ብቻ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል።
√ ኤዲት የተደረጉ ምላሾች በፍፁም ተቀባይነት አይኖራቸውም።
√ ግምትዎን መላክ የሚቻለው እስከ 11:00 ሰዓት ብቻ ነው።
መልካም ዕድል !
@tikvahethsport