Telegram Web Link
ይገምቱ ይሸለሙ

የባርሴሎና እና ጂሮናን ጨዋታ ውጤት ገምተው በትክክል ላወቁ ሶስት ቤተሰቦቻችን የአንድ መቶ ብር ካርድ የምንሸልምዎ ይሆናል።

የውድድሩ ህጎች ምን ይመስላሉ ?

√ ተሳታፊዎች ግምቶቻቸውን ከዚህ ፖስት ስር ባለው የሀሳብ መስጫ ሳጥን #ብቻ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል።

√ ኤዲት የተደረጉ ምላሾች በፍፁም ተቀባይነት አይኖራቸውም።

√ ግምትዎን መላክ የሚቻለው እስከ 11:15 ሰዓት ብቻ ነው።

መልካም ዕድል !

@tikvahethsport    
20 '

ቶተንሀም 0 - 0 አርሰናል

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
30 '

ቶተንሀም 0 - 0 አርሰናል

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
40 '

ቶተንሀም 0 - 0 አርሰናል

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
Forwarded from Kidus
💪🏾 ድሬዎቹ፣ #ዋናዎቹ! 💪🏾

⚽️ የ2017 የውድድር ዘመን የልምምድ ትጥቆች ከ #ዋናው! ⚽️

Instagram | Facebook | TikTok

🏅ዋናው ወደፊት...

@wanawsportwear
💯 የድምጽ ጥቅሎችን እየገዛን በጉርሻ ደቂቃዎች እንንበሽበሽ! ከሳፋሪኮም ወደ የቴሌ የሚያስደውሉ የድምፅ ጥቅሎችን በመግዛት ከሳፋሪኮም ወደ ሳፋሪኮም 100% ጉርሻን እናጣጥም! ከሳፋሪኮም ጋር በአብሮነት አንድ ወደፊት⚡️

🔗የM-PESA ሳፋሪኮም መተግበሪያ በዚህ ሊንክ እናዉርድ:
https://play.google.com/store/apps/details?id=et.safaricom.mpesa.lifestyle

የቴሌግራም ቦታችንን
https://www.tg-me.com/official_safaricomet_bot በመጠቀም የአየር ሰዓት ወይንም ልዩ ልዩ ጥቅሎችን እንግዛ!

ስለ አገልግሎታችን ማንኛውንም ጥያቄ ወይም መረጃ በቴሌግራም ቻናላችን
https://www.tg-me.com/Safaricom_Ethiopia_PLC 24/7 ማግኘት ይቻላል!

#MPESASafaricom
#SafaricomEthiopia
#1Wedefit
#Furtheraheadtogether
የእረፍት ሰዓት !

ተጠባቂው የሰሜን ለንደን ደርቢ ጨዋታ በቶተንሀም እና አርሰናል መካከል በመደረግ ላይ ሲሆን የመጀመሪያው አጋማሽ 0ለ0 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቋል።

🟨 የቢጫ ካርድ የተመለከቱ ተጫዋቾች እነማን ናቸው ?

- በመጀመሪያው አጋማሽ በአርሰናል በኩል ዊሊያም ሳሊባ እና ቲምበር እንዲሁም በቶተንሀም በኩል ቤንታንኩር ፣ ቪካሪዮ ፣ ኡዶጊ ፣ ኩሉሴቭስኪ እና ሚኪ ቫን ዴ ቪን የማስጠንቀቂያ ካርድ ተመልክተዋል።

- በመጀመሪያው አጋማሽ ጃሬድ ጊሌት ሰባት የቢጫ ካርዶችን መዘዋል።

የጨዋታው የኳስ ቁጥጥር ምን ይመስላል ?

- በመጀመሪያው አጋማሽ ቶተንሀም 67% - 33% የኳስ ቁጥጥር ብልጫ ነበራቸው።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
60 '

ቶተንሀም 0 - 0 አርሰናል

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
64 '

ቶተንሀም 0 - 1 አርሰናል

ጋብሬል

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
90 '

ቶተንሀም 0 - 1 አርሰናል

                    ጋብሬል

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
ሰሜን ለንደን ደርቢ በአርሰናል አሸናፊነት ተጠናቀቀ !

በአራተኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ መርሐ ግብር አርሰናል ከቶተንሀም ጋር ያደረገውን የሰሜን ለንደን ደርቢ ጨዋታ 1ለ0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።

የአርሰናልን የማሸነፊያ ግብ ጋብሬል ማግሀሌስ ከመረብ ማሳረፍ ችሏል።

በመጀመሪያ አጋማሽ ሰባት የቢጫ ካርዶች ሲመዘዙ የሰሜን ለንደን ደርቢ በፕርሚየር ሊጉ ታሪክ የመጀመሪያው መሆኑ ተገልጿል።

ብራዚላዊው የተከላካይ ስፍራ ተጨዋች ጋብሬል ማግሀሌስ አስራ አምስተኛ የፕርሚየር ሊግ ግቡን ለአርሰናል አስቆጥሯል።

እንግሊዛዊው የፊት መስመር ተጨዋች ቡካዩ ሳካ በጨዋታው ጉዳት አጋጥሞት ተቀይሮ ለመውጣት ተገዷል።

የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?

2️⃣ኛ አርሰናል :- 10 ነጥብ
1️⃣3️⃣ኛ ቶተንሀም :- 4 ነጥብ

ቀጣይ ጨዋታቸው ምን ይመስላል ?

እሁድ - ማንችስተር ሲቲ ከ አርሰናል

ቅዳሜ - ቶተንሀም ከ ብሬንትፎርድ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
“ በጣም ተደስቻለሁ “ ጋብሬል ማግሀሌስ

የመድፈኞቹን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ያስቆጠረው ጋብሬል ማግሀሌስ ቡድኑን በትልቅ ደርቢ አሸናፊ በማድረጉ እንደተደሰተ ተናግሯል።

“በጣም ተደስቻለሁ የደርቢ ጨዋታውን በማሸነፋችን ደስተኞች ነን አሁን መደሰት አለብን ፣ የማሸነፊያ ግብ ማስቆጠር ለእኔ ትልቅ ትርጉም አለው።“ ሲል ጋብሬል ማግሀሌስ ተናግሯል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
2024/10/01 07:29:52
Back to Top
HTML Embed Code: