Telegram Web Link
ሻሸመኔ ከተማ ወደ ከፍተኛ ሊግ ወረደ !

በኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ የሀያ ዘጠነኛ ሳምንት መርሐ ግብር የሊጉ መሪ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሻሸመኔ ከተማ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 2ለ0 በሆነ ውጤት አሸንፈዋል።

የንግድ ባንክን የማሸነፊያ ግቦች አዲስ ግደይ እና ሱሌይማን ሀሚድ ከመረብ ማሳረፍ ችለዋል።

ሻሸመኔ ከተማ መሸነፉን ተከትሎ ከኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ ወደ ከፍተኛ ሊግ መውረዳቸው ተረጋግጧል።

በሌላ ጨዋታ ወልቂጤ ከተማ ከሀምበሪቾ ዱራሜ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ በመድን ተክሉ እና ጋዲሳ መብራቴ ግቦች 2ለ0 ማሸነፍ ችለዋል።

የመውረድ ስጋት ውስጥ የነበረው ወልቂጤ ከተማ በሚቀጥለው አመት በኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ መቆየቱን አረጋግጠዋል።

የሊጉ ደረጃ ሰንጠረዥ ምን ይመስላል ? 

1️⃣ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ:- 61 ነጥብ

1️⃣4️⃣ ወልቂጤ ከተማ :- 20 ነጥብ

1️⃣5️⃣ ሻሸመኔ ከተማ :- 14 ነጥብ

1️⃣6️⃣ ሀምበሪቾ ዱራሜ :- 9

* የሊጉ መሪ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሊጉን የመጨረሻ ሳምንት መርሐ ግብር ቀጣይ ሳምንት ቅዳሜ ከኢትዮጵያ መድን ጋር የሚያደርግ ይሆናል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
የጨዋታ አሰላለፍ !

1:00 እንግሊዝ ከ ስሎቫኪያ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
TIKVAH-SPORT
የጨዋታ አሰላለፍ ! 1:00 እንግሊዝ ከ ስሎቫኪያ @tikvahethsport     @kidusyoftahe
#EURO2024

የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ጋሪዝ ሳውዝጌት በምድቡ የመጨረሻ ጨዋታ የተጠቀሙትን ኮነር ጋላገር ተጠባባቂ በማድረግ ኮቢ ማይኖን በቋሚ አሰላለፍ አካተዋል።

የማንችስተር ዩናይትዱ አማካይ ኮቢ ማይኖ በትልቅ ውድድር የመጀመሪያ ጨዋታውን ለእንግሊዝ በቋሚ አሰላለፍ ገብቶ የሚያደርግ ይሆናል።

በምድብ ጨዋታዎች ትችት ሲሰነዘርባቸው የነበሩት ሶስቱ አናብስት በምሽቱ ጨዋታ የመሐል ክፍላቸው  በዴክላን ራይስ ፣ ኮቢ ማይኖ እና ቤሊንግሀም የወጣቶች ጥምረት ይመራል።

የስሎቫኪያ ብሔራዊ ቡድን አንድ አቻ በተለያዩበት የሮማንያ የምድብ የመጨረሻ ጨዋታ የተጠቀሙትን ቋሚ አስራ አንድ ይዘው እንግሊዝን የሚገጥሙ ይሆናል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
#EURO2024

የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን ቁጥር አንድ ግብ ጠባቂ ጆርዳን ፒክፎርድ ለምሽቱ የስሎቫኪያ ጨዋታ በሟሟቅ ላይ እያለ ጣቶቹን መጉዳቱ ተገልጿል።

ፒክፎርድ በአሁን ሰዓት የግራ እጁን ህመም እተሰማው እንደሚገኝ የተገለፀ ሲሆን በጨዋታው መሰለፍ ካልቻለ አሮን ራምስዴል የሚተካው ይሆናል።

ጆርዳን ፒክፎርድ ከቀናት በፊትም በተመሳሳይ ከጨዋታ በፊት ሲያሟሙቅ ጣቶቹ ላይ ጉዳት አድርሶ ለህመም ተጋልጦ እንደነበር ተነግሯል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
2 ' እንግሊዝ 0 - 0 ስሎቫኪያ

- የእንግሊዝ ግብ ጠባቂ ጆርዳን ፒክፎርድ በእጁ ላይ ጉዳት ቢያጋጥመው በቋሚ አሰላለፍ ጨዋታውን ለማድረግ ገብቷል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
20 ' እንግሊዝ 0 - 0 ስሎቫኪያ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
24 ' እንግሊዝ 0 - 1 ስሎቫኪያ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
እረፍት | እንግሊዝ 0 - 1 ስሎቫኪያ

ሽራንዝ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
መቻል ወሳኝ ድል አሳክተዋል !

በኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ የሀያ ዘጠነኛ ሳምንት መርሐ ግብር መቻል ከአዳማ ከተማ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 3ለ0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችለዋል።

የመቻልን የማሸነፊያ ግቦች ሽመልስ በቀለ ፣ በረከት ደስታ እና አህመድ ረሺድ በራሱ ግብ ላይ አስቆጥረዋል።

ይህንንም ተከትሎ የዘንድሮው የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ አሸናፊ ክለብ በሚቀጥለው ሳምንት ቅዳሜ በተመሳሳይ ሰዓት በሚደረጉ ጨዋታዎች የሚለይ ይሆናል።

የሊጉ ደረጃ ሰንጠረዥ ምን ይመስላል ?

1️⃣ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ :- 61

2️⃣ መቻል :- 60 ነጥብ

7️⃣ አዳማ ከተማ :- 44 ነጥብ

የሊጉ የመጨረሻ ሳምንት መርሐ ግብር ምን ይመስላል ?

ቅዳሜ 9:00 - የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ ኢትዮጵያ መድን ( ሀዋሳ ዩንቨርስቲ ሜዳ )

ቅዳሜ 9:00 - መቻል ከ ድሬዳዋ ከተማ ( ሀዋሳ አርቴፊሻል ሜዳ )

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
51 ' እንግሊዝ 0 - 1 ስሎቫኪያ

ሽራንዝ

- ፊል ፎደን ለእንግሊዝ ያስቆጠረው የአቻነት ግብ ከጨዋታ ውጪ በሚል በቫር ተሽሯል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
68 ' እንግሊዝ 0 - 1 ስሎቫኪያ

                     ሽራንዝ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
88 ' እንግሊዝ 0 - 1 ስሎቫኪያ

                     ሽራንዝ

- የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን እስካሁን ምንም ኢላማውን የጠበቀ የግብ ሙከራ ማድረግ አልቻለም።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
90+3 ' እንግሊዝ 1 - 1 ስሎቫኪያ

ቤሊንግሀም                     ሽራንዝ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
ተጠናቀቀ | እንግሊዝ 1 - 1 ስሎቫኪያ

ቤሊንግሀም                     ሽራንዝ

- መደበኛው የጨዋታ ክፍለጊዜ በአቻ ውጤት መጠናቀቁን ተከትሎ ወደ ተጨማሪ ሰዓት አምርተዋል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
91 ' እንግሊዝ 2 - 1 ስሎቫኪያ

ቤሊንግሀም                     ሽራንዝ
ሀሪ ኬን

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
የጨዋታ አሰላለፍ !

4:00 ስፔን ከ ጆርጂያ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
2024/10/01 18:32:02
Back to Top
HTML Embed Code: