" እዚህ ያለነው ለማሸነፍ ነው " ኮማን
የኔዘርላንድ ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ሮናልድ ኮማን ቡድናቸው ከደቂቃዎች በኋላ ከኦስትሪያ ጋር የሚያደርገውን የምድብ የመጨረሻ ጨዋታ ለማሸነፍ ወደ ሜዳ እንደሚገባ ገልጸዋል።
" እዚህ ያለነው ለማሸነፍ ነው " ያሉት አሰልጣኝ ሮናልድ ኮማን " ምድቡን በበላይነት መርተን ማለፍ እንፈልጋለን የፈረንሳይን ውጤት መመልከት አልፈልግም ምክንያቱም እኛ የምንገባው ለማሸነፍ ነው ሲሉ ተደምጠዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የኔዘርላንድ ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ሮናልድ ኮማን ቡድናቸው ከደቂቃዎች በኋላ ከኦስትሪያ ጋር የሚያደርገውን የምድብ የመጨረሻ ጨዋታ ለማሸነፍ ወደ ሜዳ እንደሚገባ ገልጸዋል።
" እዚህ ያለነው ለማሸነፍ ነው " ያሉት አሰልጣኝ ሮናልድ ኮማን " ምድቡን በበላይነት መርተን ማለፍ እንፈልጋለን የፈረንሳይን ውጤት መመልከት አልፈልግም ምክንያቱም እኛ የምንገባው ለማሸነፍ ነው ሲሉ ተደምጠዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
62 '
ፈረንሳይ 1 - 0 ፖላንድ
⚽ ምባፔ
ኔዘርላንድ 1 - 2 ኦስትሪያ
⚽ ጋክፖ ⚽ ማለን ( በራስ ላይ )
⚽ ሽሚድ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ፈረንሳይ 1 - 0 ፖላንድ
⚽ ምባፔ
ኔዘርላንድ 1 - 2 ኦስትሪያ
⚽ ጋክፖ ⚽ ማለን ( በራስ ላይ )
⚽ ሽሚድ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ቼልሲ ተጨዋች ለማስፈረም ተቃርበዋል !
የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ ስፔናዊውን ወጣት የፊት መስመር ተጨዋች ማርክ ጉዩን ከባርሴሎና ለማስፈረም መቃረባቸው ተገልጿል።
ሰማያዊዎቹ ለ 18ዓመቱን የፊት መስመር ተጨዋች ማርክ ጉዩ ዝውውር የውል ማፍረሻ #ስድስት ሚልዮን ዩሮ ወጪ እንደሚያደርጉ ተነግሯል።
ባለፈው አመት ለባርሴሎና ዋናው ቡድን በሰባት ጨዋታዎች ተሰልፎ የተጫወተው ማርክ ጉዩ በቼልሲ ቤት የረጅም ጊዜ ኮንትራት ይፈርማል ተብሎ ይጠበቃል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ ስፔናዊውን ወጣት የፊት መስመር ተጨዋች ማርክ ጉዩን ከባርሴሎና ለማስፈረም መቃረባቸው ተገልጿል።
ሰማያዊዎቹ ለ 18ዓመቱን የፊት መስመር ተጨዋች ማርክ ጉዩ ዝውውር የውል ማፍረሻ #ስድስት ሚልዮን ዩሮ ወጪ እንደሚያደርጉ ተነግሯል።
ባለፈው አመት ለባርሴሎና ዋናው ቡድን በሰባት ጨዋታዎች ተሰልፎ የተጫወተው ማርክ ጉዩ በቼልሲ ቤት የረጅም ጊዜ ኮንትራት ይፈርማል ተብሎ ይጠበቃል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ኔዘርላንድ 2 - 2 ኦስትሪያ
⚽ ጋክፖ ⚽ ማለን ( በራስ ላይ )
⚽ ዴፓይ ⚽ ሽሚድ
ፈረንሳይ 1 - 0 ፖላንድ
⚽ ምባፔ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
⚽ ጋክፖ ⚽ ማለን ( በራስ ላይ )
⚽ ዴፓይ ⚽ ሽሚድ
ፈረንሳይ 1 - 0 ፖላንድ
⚽ ምባፔ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
80 '
ኔዘርላንድ 2 - 3 ኦስትሪያ
⚽ ጋክፖ ⚽ ማለን ( በራስ ላይ )
⚽ ዴፓይ ⚽ ሽሚድ
⚽ ሳቢትዘር
ፈረንሳይ 1 - 1 ፖላንድ
⚽ ምባፔ ⚽ ሌዋንዶውስኪ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ኔዘርላንድ 2 - 3 ኦስትሪያ
⚽ ጋክፖ ⚽ ማለን ( በራስ ላይ )
⚽ ዴፓይ ⚽ ሽሚድ
⚽ ሳቢትዘር
ፈረንሳይ 1 - 1 ፖላንድ
⚽ ምባፔ ⚽ ሌዋንዶውስኪ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ኦስትሪያ ምድቧን በበላይነት አጠናቀቀች !
በአውሮፓ ዋንጫ ውድድር የምድብ አራት የመጨረሻ ጨዋታ ኦስትሪያ ኔዘርላንድን 3ለ2 በሆነ ውጤት ስታሸንፍ ፈረንሳይ ከፖላንድ 1ለ1 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል።
የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድንን ግብ ኪሊያን ምባፔ ሲያስቆጥር ሮበርት ሌዋንዶውስኪ ፖላንድን አቻ ማድረግ ችሏል።
የኦስትሪያን የማሸነፊያ ግቦች ሳቢትዘር ፣ ሽሚድ እና ማለን በራሱ ግብ ላይ ሲያስቆጥሩ ለኔዘርላንድ ኮዲ ጋክፖ እና ሜምፊስ ዴፓይ አስቆጥረዋል።
የኦስትሪያ ብሔራዊ ቡድን ምድቡን በስድስት ነጥቦች በአንደኝነት አጠናቆ ጥሎ ማለፉን ሲቀላቀል ፈረንሳይ በአምስት ነጥቦች ሁለተኛ ደረጃን ይዘው አስራ ስድስት ውስጥ ገብተዋል።
ኔዘርላንድ በአራት ነጥብ ሶስተኛ ደረጃ ላይ ስትገኝ በቀጣይ ምርጥ ሶስተኛ ሆና ለማለፍ የሌሎችን ውጤት የምትጠብቅ ይሆናል።
የኦስትሪያ ብሔራዊ ቡድን በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ በአውሮፓ ዋንጫ ውድድር የምድቡን የመጀመሪያ ደረጃ በመያዝ አጠናቀዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በአውሮፓ ዋንጫ ውድድር የምድብ አራት የመጨረሻ ጨዋታ ኦስትሪያ ኔዘርላንድን 3ለ2 በሆነ ውጤት ስታሸንፍ ፈረንሳይ ከፖላንድ 1ለ1 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል።
የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድንን ግብ ኪሊያን ምባፔ ሲያስቆጥር ሮበርት ሌዋንዶውስኪ ፖላንድን አቻ ማድረግ ችሏል።
የኦስትሪያን የማሸነፊያ ግቦች ሳቢትዘር ፣ ሽሚድ እና ማለን በራሱ ግብ ላይ ሲያስቆጥሩ ለኔዘርላንድ ኮዲ ጋክፖ እና ሜምፊስ ዴፓይ አስቆጥረዋል።
የኦስትሪያ ብሔራዊ ቡድን ምድቡን በስድስት ነጥቦች በአንደኝነት አጠናቆ ጥሎ ማለፉን ሲቀላቀል ፈረንሳይ በአምስት ነጥቦች ሁለተኛ ደረጃን ይዘው አስራ ስድስት ውስጥ ገብተዋል።
ኔዘርላንድ በአራት ነጥብ ሶስተኛ ደረጃ ላይ ስትገኝ በቀጣይ ምርጥ ሶስተኛ ሆና ለማለፍ የሌሎችን ውጤት የምትጠብቅ ይሆናል።
የኦስትሪያ ብሔራዊ ቡድን በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ በአውሮፓ ዋንጫ ውድድር የምድቡን የመጀመሪያ ደረጃ በመያዝ አጠናቀዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe