Telegram Web Link
ተጠናቀቀ | እንግሊዝ 1 - 1 ስዊዘርላንድ

ሳካ            ኢምቦሎ

- ሁለቱ ብሔራዊ ቡድኖች ጨዋታቸውን በአቻ ውጤት ማጠናቀቃቸውን ተከትሎ ወደ ተጨማሪ ሰዓት አምርተዋል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
የጨዋታ አሰላለፍ !

4:00 ቱርክ ከ ኔዘርላንድ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
ተጠናቀቀ | እንግሊዝ 1 - 1 ስዊዘርላንድ

ሳካ             ኢምቦሎ

- ጨዋታው በአቻ ውጤት መጠናቀቁን ተከትሎ ሁለቱ ብሔራዊ ቡድኖች ወደ መለያ ምት አምርተዋል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
የመለያ ምት ተጀምሯል !

🏴󠁧󠁢󠁥󠁮󠁧󠁿 እንግሊዝ

🇨🇭 ስዊዘርላንድ

ውጤት በዚሁ ፖስት ላይ " Update " ይደረጋል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
እንግሊዝ ግማሽ ፍፃሜውን ተቀላቀሉ !

በአውሮፓ ዋንጫ ሩብ ፍፃሜ የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን ከስዊዘርላንድ ብሔራዊ ቡድን ጋር ያደረጉትን ጨዋታ በመለያ ምት 5ለ3 በማሸነፍ ግማሽ ፍፃሜ መድረስ ችለዋል።

ሁለቱ ብሔራዊ ቡድኖች መደበኛውን የጨዋታ ክፍለጊዜ 1ለ1 በሆነ አቻ ውጤት ማጠናቀቅ ችለዋል።

በመደበኛው የጨዋታ ክፍለጊዜ ግቦችን ለእንግሊዝ ቡካዩ ሳካ እንዲሁም ለስዊዘርላንድ ብሪል ኢምቦሎ አስቆጥረዋል።

የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን በግማሽ ፍፃሜው የቱርክ እና ኔዘርላንድን አሸናፊ የሚገጥሙ ይሆናል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
35 ' ቱርክ 1 - 0 ኔዘርላንድ

አካይዲን

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
እረፍት | ቱርክ 1 - 0 ኔዘርላንድ

አካይዲን

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
52 ' ቱርክ 1 - 0 ኔዘርላንድ

         አካይዲን

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
70 ' ቱርክ 1 - 1 ኔዘርላንድ

         አካይዲን ዴ ቭሪጅ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
76 ' ቱርክ 1 - 2 ኔዘርላንድ

     አካይዲን     ዴ ቭሪጅ
ሙልዱር ( በራስ ላይ )

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
ኔዘርላንድ ግማሽ ፍፃሜውን ተቀላቀሉ !

በአውሮፓ ዋንጫ ሩብ ፍፃሜ የኔዘርላንድ ብሔራዊ ቡድን ከቱርክ ብሔራዊ ቡድን ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 2ለ1 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ግማሽ ፍፃሜ መድረስ ችለዋል።

የኔዘርላንድን የማሸነፊያ ግቦች ስቴፋን ዴ ቭሪጅ እና መርት ሙልዱር በራሱ መረብ ላይ ሲያስቆጥሩ ለቱርክ አካይዲን ከመረብ አሳርፏል።

የኔዘርላንድ ብሔራዊ ቡድን በግማሽ ፍፃሜው የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድንን እሮብ ምሽት 4:00 የሚገጥሙ ይሆናል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
Forwarded from HEY Online Market
Play More and Spend less!

•PS4 Slim, 34,999 Birr
•PS4 PRO, 41,999 Birr
•Original Controller 6,499 Birr

Contact Us
0953964175 @heymobile

@heyonlinemarket
Forwarded from WANAW SPORT
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
🇪🇹 WANAW 🤝 ESFNA 🇺🇸

በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያውያን የስፖርት ፌዴሬሽን አዘጋጅነት የተካሄደው 41ኛው ዓመታዊ የስፖርትና የባህል ፌስቲቫል ውብ ማሊያዎች!

ዋናው ስፖርት የዚህ ደማቅ ፌስቲቫል ይፋዊ ስፖንሰር እና ትጥቅ አቅራቢ በመሆኑ በድጋሚ የተሰማውን ኩራት ይገልፃል።

🏅 ዋናው ወደፊት...

@wanawsportwear
" ለተመዘገበው ውጤት ሀላፊነት እወስዳለሁ "ዶሪቫል ጁኒየር

የብራዚል ብሔራዊ ቡድን ከዩራጓይ ጋር ያደረገውን የኮፓ አሜሪካ ሩብ ፍፃሜ ጨዋታ በመለያ ምት ተሸንፎ ከውድድሩ ውጪ ሆኗል።

አርባ አንድ ጥፋቶች በተሰሩበት ጨዋታ ዩራጓይ ከአስራ ሶስት አመታት በኋላ ለኮፓ አሜሪካ ግማሽ ፍፃሜ መድረስ ችለዋል።

ከጨዋታው በኋላ አስተያየታቸውን የሰጡት የብራዚል ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ዶሪቫል ጁኒየር " የተመዘገበው ውጤት የምንፈልገው አልነበረም።

ውጤቱን በመቀበል ሀላፊነቱን እወስዳለሁ ነገርግን ቡድኑ ሁሉም ሰው ቀድሞ ወደነበረበት ቦታ እንዲመለስ ይፈልጋል።"ሲሉ ተደምጠዋል።

የኮፓ አሜሪካ ግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ ምን ይመስላል ?

ማክሰኞ ሌሊት - አርጀንቲና ከ ካናዳ

እሮብ ሌሊት - ዩራጓይ ከ ኮሎምቢያ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
የኢትዮጵያ  ቡና ይፋዊ አጋር የሆነው ቤቲካ - የኢትዮጵያ ቡናን  26ኛ የጨዋታ ቀን የዲጂታል መፅሄት ይዞ ቀርቧል።
በመፅሄቱ ላይ የዕለቱ ጨዋታን የተመለከቱና ሌሎች የተለያዩ መረጃዎች የሚቀርቡ ይሆናል፡፡

የጨዋታ መፅሄት ቁጥር 26
ወላይታ ድቻ ከ ኢትዮጵያ ቡና
ዛሬ 09:00
መፅሄቱን ለማግኘት ይህን ሊንክ ይጫኑ https://www.tg-me.com/betikaethiopia/5385
እንዲሁም QR ኮዱን ስካን ሲያደርጉ ቀጥታ ወደ መፅሔቱ ይወስድዎታል!
ለኢትዮጵያ ቡና ቤተሰቦች ማጋራትዎን እንዳይዘነጉ!
ቤቲካ - የኢትዮጵያ ቡና ይፋዊ አጋር
ጄደን ሳንቾ ወደ ዩናይትድ ልምምድ ሊመለስ ነው !

የማንችስተር ዩናይትድ ተጨዋቾች በነገው እለት ሰኞ የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን ለማድረግ ካሪንግተን ልምምድ ማዕከል ሪፖርት እንደሚገኙ ተገልጿል።

በውሰት ለዶርትመንድ ሲጫወት የነበረው እና ከአሰልጣኝ ኤሪክ ቴንሀግ ጋር ያለውን ችግር ያልፈታው ጄደን ሳንቾ ነገ ወደ ክለቡ መመለስ እንደሚጠበቅበት ተነግሯል።

ማንችስተር ዩናይትድን በቋሚ ዝውውር ለመልቀቅ ከሌሎች ክለቦች ጋር በንግግር ላይ የሚገኘው ሜሰን ግሪንውድ በበኩሉ የእረፍት ጊዜው እንደተራዘመለት ተገልጿል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
ዩናይትድ ከቫን ዴ ቢክ ዝውውር ስንት ያገኛል ?

የማንችስተር ዩናይትዱ የመሐል ሜዳ ተጨዋች ዶኒ ቫን ዴቢክ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ተሳታፊውን የስፔን ክለብ ጂሮና ለመቀላቀል ከጫፍ መድረሱ ተገልጿል።

ቀያዮቹ ሴጣኖች ከተጨዋቹ ዝውውር 500,000 ዩሮ እንደሚቀበሉ ሲገለፅ በውሉ ውስጥ ታይቶ የሚጨምር እስከ አራት ሚልዮን ዩሮ የሚሆን ክፍያ እንደሚካተት ተነግሯል።

ኔዘርላንዳዊው የመሐል ሜዳ ተጨዋች ዶኒ ቫን ዴቢክ ከአራት አመታት በፊት ከአያክስ በ35 ሚልዮን ፓውንድ ማንችስተር ዩናይትድን መቀላቀሉ አይዘነጋም።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
TIKVAH-SPORT
ባየር ሙኒክ ኦሊሴን ለማስፈረም ተስማማ ! የጀርመን ቡንደስሊጋው ክለብ ባየር ሙኒክ የክሪስታል ፓላሱን የፊት መስመር ተጨዋች ሚሼል ኦሊሴ ለማስፈረም ከተጨዋቹ ጋር በግል ከስምምነት መድረሳቸው ተገልጿል። ፈረንሳዊው የፊት መስመር ተጨዋች ሚሼል ኦሊሴ ከክሪስታል ፓላስ የቀረበለትን አዲስ ውል ውድቅ በማድረግ ባየር ሙኒክን ለመቀላቀል ከስምምነት መድረሱ ተነግሯል። የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ ኦሊሴን…
ሚሼል ኦሊሴ ጀርመን ሙኒክ ደርሷል !

ፈረንሳዊው የፊት መስመር ተጨዋች ሚሼል ኦሊሴ ወደ ቡንደስሊጋው ክለብ ባየር ሙኒክ የሚያደርገውን ዝውውር ለማጠናቀቅ ጀርመን ደርሷል።

የ 22ዓመቱ የፊት መስመር ተጨዋች ሚሼል ኦሊሴ በሚቀጥሉት ሰዓታት የህክምና ምርመራውን እንደሚያደርግ ተገልጿል።

ተጨዋቹ ክሪስታል ፓላስን በመልቀቅ ለባየር ሙኒክ የአምስት አመት ኮንትራት ይፈርማል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተነግሯል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
TIKVAH-SPORT
ቶኒ ክሩስ ፔድሪን ይቅርታ ጠይቋል ! ጀርመናዊው የመሐል ሜዳ ተጨዋች ቶኒ ክሩስ ትላንት በስፔን በተሸነፉበት ጨዋታ ፔድሪ ላይ ለሰራው ጥፋት በማህበራዊ ትስስር ገፁ ተጫዋቹን ይቅርታ ጠይቋል። " ፔድሪ ጉዳት እንዲያጋጥመው ሆንብዬ አስቤ አልነበረም ጥፋቱን የሰራሁት " ያለው ቶኒ ክሩስ ይቅርታ ማለት እና ቶሎ እንድትመለስ መመኘት እፈልጋለሁ አንተ ምርጥ ተጨዋች ነህ።"ሲል ተናግሯል። በጨዋታው ፔድሪ…
" የክሩስ ጥፋት በእግርኳስ የሚፈጠር ነገር ነው " ፔድሪ

ስፔናዊው የመሐል ሜዳ ተጨዋች ፔድሪ ጀርመናዊው አማካይ ቶኒ ክሩስ ለሰራበት ከባድ ጥፋት ላቀረበለት የይቅርታ መልዕክት አመስግኗል።

ፔድሪ በንግግሩም " ቶኒ ክሩስ ለመልዕክትህ አመሰግናለሁ ይህ እግርኳስ ነው የሚፈጠር ነገር ነው ፣ የአንተ የእግርኳስ ህይወት እና ስኬት ለዘለዓለም ይኖራል " በማለት ተናግሯል።

ለብሔራዊ ቡድኑ ደጋፊዎች መልዕክት ያስተላለፈው ፔድሪ " ጀርመን የመጣሁት ለአውሮፓ ዋንጫው ነው ፣ አሁንም ባልጫወትም እስከመጨረሻው እዚህ እቆያለሁ ምክንያቱም ህልም አለን።"ሲል ተደምጧል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
2024/10/03 02:47:27
Back to Top
HTML Embed Code: