#EURO2024
በአውሮፓ ዋንጫ የምድብ አምስት የመጨረሻ ጨዋታዎች ሲደረጉ የቤልጅየም ብሔራዊ ቡድን ከዩክሬን ብሔራዊ ቡድን ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 0ለ0 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቀዋል።
በምድቡ ሌላኛው ጨዋታ የሮማንያ ብሔራዊ ቡድን ከስሎቫኪያ ብሔራዊ ቡድን ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 1ለ1 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል።
የስሎቫኪያን ግብ ኦንድሬ ዱዳ ማስቆጠር ሲችል ራዝቫን ማሪን ሮማንያን አቻ ማድረግ ችሏል።
የቤልጅየም ብሔራዊ ቡድን ምድቡን በሁለተኝነት ማጠናቀቁን ተከትሎ በጥሎ ማለፉ ከፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን የሚገናኝ ይሆናል።
የምድቡ ደረጃ ምን ይመስላል ?
1️⃣ ሮማንያ :- 4 ነጥብ
2️⃣ ቤልጂየም :- 4 ነጥብ
3️⃣ ስሎቫኪያ :- 4 ነጥብ
4️⃣ ዩክሬን :- 4 ነጥብ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በአውሮፓ ዋንጫ የምድብ አምስት የመጨረሻ ጨዋታዎች ሲደረጉ የቤልጅየም ብሔራዊ ቡድን ከዩክሬን ብሔራዊ ቡድን ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 0ለ0 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቀዋል።
በምድቡ ሌላኛው ጨዋታ የሮማንያ ብሔራዊ ቡድን ከስሎቫኪያ ብሔራዊ ቡድን ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 1ለ1 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል።
የስሎቫኪያን ግብ ኦንድሬ ዱዳ ማስቆጠር ሲችል ራዝቫን ማሪን ሮማንያን አቻ ማድረግ ችሏል።
የቤልጅየም ብሔራዊ ቡድን ምድቡን በሁለተኝነት ማጠናቀቁን ተከትሎ በጥሎ ማለፉ ከፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን የሚገናኝ ይሆናል።
የምድቡ ደረጃ ምን ይመስላል ?
1️⃣ ሮማንያ :- 4 ነጥብ
2️⃣ ቤልጂየም :- 4 ነጥብ
3️⃣ ስሎቫኪያ :- 4 ነጥብ
4️⃣ ዩክሬን :- 4 ነጥብ
@tikvahethsport @kidusyoftahe