TIKVAH-SPORT
ቼልሲ ተጨዋች ለማስፈረም ተቃርበዋል ! የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ ስፔናዊውን ወጣት የፊት መስመር ተጨዋች ማርክ ጉዩን ከባርሴሎና ለማስፈረም መቃረባቸው ተገልጿል። ሰማያዊዎቹ ለ 18ዓመቱን የፊት መስመር ተጨዋች ማርክ ጉዩ ዝውውር የውል ማፍረሻ #ስድስት ሚልዮን ዩሮ ወጪ እንደሚያደርጉ ተነግሯል። ባለፈው አመት ለባርሴሎና ዋናው ቡድን በሰባት ጨዋታዎች ተሰልፎ የተጫወተው ማርክ ጉዩ በቼልሲ ቤት…
ቼልሲ ተጨዋች ለማስፈረም ተስማማ !
የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ ስፔናዊውን ወጣት የፊት መስመር ተጨዋች ማርክ ጉዩ ከካታላኑ ክለብ ባርሴሎና ለማስፈረም ሙሉ ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተገልጿል።
ለስፔን ታዳጊ ብሔራዊ ቡድን የሚጫወተው ማርክ ጉዩ በሰማያዊዎቹ ቤት እስከ 2030 የሚያቆየውን የስድስት አመት ኮንትራት ለመፈረም ከስምምነት መድረሱ ተነግሯል።
ተጨዋቹ በባርሴሎና ኮንትራቱ ውስጥ ያለው የውል ማፍረሻ #ስድስት ሚልዮን ዩሮ መሆኑ ተዘግቧል።
የ 18ዓመቱን የፊት መስመር ተጨዋች ማርክ ጉዩ በቀጣይ ወደ ቼልሲ የሚያደርገውን ዝውውር ለማጠናቀቅ ለንደን የህክምና ምርመራውን እንደሚያደርግ ተዘግቧል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ ስፔናዊውን ወጣት የፊት መስመር ተጨዋች ማርክ ጉዩ ከካታላኑ ክለብ ባርሴሎና ለማስፈረም ሙሉ ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተገልጿል።
ለስፔን ታዳጊ ብሔራዊ ቡድን የሚጫወተው ማርክ ጉዩ በሰማያዊዎቹ ቤት እስከ 2030 የሚያቆየውን የስድስት አመት ኮንትራት ለመፈረም ከስምምነት መድረሱ ተነግሯል።
ተጨዋቹ በባርሴሎና ኮንትራቱ ውስጥ ያለው የውል ማፍረሻ #ስድስት ሚልዮን ዩሮ መሆኑ ተዘግቧል።
የ 18ዓመቱን የፊት መስመር ተጨዋች ማርክ ጉዩ በቀጣይ ወደ ቼልሲ የሚያደርገውን ዝውውር ለማጠናቀቅ ለንደን የህክምና ምርመራውን እንደሚያደርግ ተዘግቧል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ፊል ፎደን የብሔራዊ ቡድኑን ስብስብ ለቋል !
የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን የፊት መስመር ተጨዋች ፊል ፎደን በአውሮፓ ዋንጫ ውድድር እተሳተፈ ከሚገኘው የሶስቱ አናብስት ስብስብ በመልቀቅ ወደ እንግሊዝ መመለሱ ተገልጿል።
የማንችስተር ሲቲው ተጨዋች ፊል ፎደን የብሔራዊ ቡድኑን ስብስብ የለቀቀው አስቸኳይ የቤተሰብ ችግር ገጥሞት መሆኑን የእንግሊዝ እግርኳስ ማህበር ገልጿል።
የእንግሊዝ እግርኳስ ማህበር ባወጣው መግለጫ ተጨዋቹ ወደ እንግሊዝ የተመለሰው " በጊዜያዊነት " ነው ከማለት በቀር ተጨማሪ ማብራሪያ አልሰጠም።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን የፊት መስመር ተጨዋች ፊል ፎደን በአውሮፓ ዋንጫ ውድድር እተሳተፈ ከሚገኘው የሶስቱ አናብስት ስብስብ በመልቀቅ ወደ እንግሊዝ መመለሱ ተገልጿል።
የማንችስተር ሲቲው ተጨዋች ፊል ፎደን የብሔራዊ ቡድኑን ስብስብ የለቀቀው አስቸኳይ የቤተሰብ ችግር ገጥሞት መሆኑን የእንግሊዝ እግርኳስ ማህበር ገልጿል።
የእንግሊዝ እግርኳስ ማህበር ባወጣው መግለጫ ተጨዋቹ ወደ እንግሊዝ የተመለሰው " በጊዜያዊነት " ነው ከማለት በቀር ተጨማሪ ማብራሪያ አልሰጠም።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
TIKVAH-SPORT
ፊል ፎደን የብሔራዊ ቡድኑን ስብስብ ለቋል ! የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን የፊት መስመር ተጨዋች ፊል ፎደን በአውሮፓ ዋንጫ ውድድር እተሳተፈ ከሚገኘው የሶስቱ አናብስት ስብስብ በመልቀቅ ወደ እንግሊዝ መመለሱ ተገልጿል። የማንችስተር ሲቲው ተጨዋች ፊል ፎደን የብሔራዊ ቡድኑን ስብስብ የለቀቀው አስቸኳይ የቤተሰብ ችግር ገጥሞት መሆኑን የእንግሊዝ እግርኳስ ማህበር ገልጿል። የእንግሊዝ እግርኳስ ማህበር…
ፊል ፎደን ብሔራዊ ቡድኑን ለምን ለቀቀ ?
የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን የፊት መስመር ተጨዋች ፊል ፎደን የብሔራዊ ቡድኑን ስብስብ በመልቀቅ ወደ እንግሊዝ የተመለሰው ልጁ ሲወለድ ለመገኘት እንደሆነ ተገልጿል።
ፊል ፎደን በቀጣይ እሁድ ወደ ጀርመን በመመለስ የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን ስብስብን እንደሚቀላቀል ተነግሯል።
የ 24ዓመቱ የማንችስተር ሲቲ የፊት መስመር ተጨዋች ፊል ፎደን በቀጣይ ሶስተኛ ልጁን የሚያገኝ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን የፊት መስመር ተጨዋች ፊል ፎደን የብሔራዊ ቡድኑን ስብስብ በመልቀቅ ወደ እንግሊዝ የተመለሰው ልጁ ሲወለድ ለመገኘት እንደሆነ ተገልጿል።
ፊል ፎደን በቀጣይ እሁድ ወደ ጀርመን በመመለስ የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን ስብስብን እንደሚቀላቀል ተነግሯል።
የ 24ዓመቱ የማንችስተር ሲቲ የፊት መስመር ተጨዋች ፊል ፎደን በቀጣይ ሶስተኛ ልጁን የሚያገኝ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
#EURO2024
በአውሮፓ ዋንጫ የምድብ አምስት የመጨረሻ ጨዋታዎች ሲደረጉ የቤልጅየም ብሔራዊ ቡድን ከዩክሬን ብሔራዊ ቡድን ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 0ለ0 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቀዋል።
በምድቡ ሌላኛው ጨዋታ የሮማንያ ብሔራዊ ቡድን ከስሎቫኪያ ብሔራዊ ቡድን ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 1ለ1 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል።
የስሎቫኪያን ግብ ኦንድሬ ዱዳ ማስቆጠር ሲችል ራዝቫን ማሪን ሮማንያን አቻ ማድረግ ችሏል።
የቤልጅየም ብሔራዊ ቡድን ምድቡን በሁለተኝነት ማጠናቀቁን ተከትሎ በጥሎ ማለፉ ከፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን የሚገናኝ ይሆናል።
የምድቡ ደረጃ ምን ይመስላል ?
1️⃣ ሮማንያ :- 4 ነጥብ
2️⃣ ቤልጂየም :- 4 ነጥብ
3️⃣ ስሎቫኪያ :- 4 ነጥብ
4️⃣ ዩክሬን :- 4 ነጥብ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በአውሮፓ ዋንጫ የምድብ አምስት የመጨረሻ ጨዋታዎች ሲደረጉ የቤልጅየም ብሔራዊ ቡድን ከዩክሬን ብሔራዊ ቡድን ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 0ለ0 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቀዋል።
በምድቡ ሌላኛው ጨዋታ የሮማንያ ብሔራዊ ቡድን ከስሎቫኪያ ብሔራዊ ቡድን ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 1ለ1 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል።
የስሎቫኪያን ግብ ኦንድሬ ዱዳ ማስቆጠር ሲችል ራዝቫን ማሪን ሮማንያን አቻ ማድረግ ችሏል።
የቤልጅየም ብሔራዊ ቡድን ምድቡን በሁለተኝነት ማጠናቀቁን ተከትሎ በጥሎ ማለፉ ከፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን የሚገናኝ ይሆናል።
የምድቡ ደረጃ ምን ይመስላል ?
1️⃣ ሮማንያ :- 4 ነጥብ
2️⃣ ቤልጂየም :- 4 ነጥብ
3️⃣ ስሎቫኪያ :- 4 ነጥብ
4️⃣ ዩክሬን :- 4 ነጥብ
@tikvahethsport @kidusyoftahe