Telegram Web Link
ሀምበሪቾ ዱራሜ ወደ ከፍተኛ ሊግ ወረደ !

በኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ የሀያ ስምንተኛ ሳምንት መርሐ ግብር ወላይታ ድቻ ከሀምበሪቾ ዱራሜ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 0ለ0 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቀዋል።

ውጤቱን ተከትሎ ሀምበሪቾ ዱራሜ ሁለት ጨዋታ እየቀራቸው ከኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ መውረዳቸው ተረጋግጧል።

የሊጉ ደረጃ ሰንጠረዥ ምን ይመስላል ? 

1️⃣3️⃣ ወላይታ ድቻ :- 33 ነጥብ

1️⃣6️⃣ ሀምበሪቾ ዱራሜ :- 9 ነጥብ

ቀጣይ መርሐ ግብር ምን ይመስላል ?

ቅዳሜ - ወላይታ ድቻ ከ ፋሲል ከነማ

አርብ - ሀምበሪቾ ዱራሜ ከ ወልቂጤ ከተማ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
" እኛን ማሸነፍ ከባድ ነው " ጋክፖ

የኔዘርላንድ ብሔራዊ ቡድን የፊት መስመር ተጨዋች ኮዲ ጋክፖ ቡድናቸው በአውሮፓ ዋንጫው ለማሸነፍ ጠንካራ ስብስብ መሆኑን በሰጠው አስተያየት ገልጿል።

ኮዲ ጋክፖ በንግግሩም " እኛ በስብስባችን ውስጥ የተለያዩ ጥራት ያላቸው ተጨዋቾችን ይዘናል ፣ እኛን ማሸነፍ ከባድ ይመስለኛል " በማለት ተናግሯል።

ምድቡን በአራት ነጥብ እየመራ የሚገኘው የኔዘርላንድ ብሔራዊ ቡድን የምድብ የመጨረሻ ጨዋታውን የፊታችን ማክሰኞ ከኦስትሪያ ጋር ያደርጋል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
የጨዋታ አሰላለፎች !

4:00 ስዊዘርላንድ ከ ጀርመን

4:00 ስኮትላንድ ከ ሀንጋሪ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
#EURO2024

የጀርመን ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ጁሊያን ኔግልስማን በምሽቱ የስዊዘርላንድ ጨዋታ በመጀመሪያ ሁለት የምድብ ጨዋታዎች የተጠቀሙትን የቡድን ስብስብ ይዘው ይገባሉ።

የጀርመን ብሔራዊ ቡድን ግብ ጠባቂ ማኑኤል ኑዌር በአስራ ስምንት ጨዋታዎች በአውሮፓ ዋንጫ ውድድር ታሪክ ለብሔራዊ ቡድኑ ብዙ ጨዋታዎች ያደረገ ግብ ጠባቂ ይሆናል።

የስዊዘርላንድ ብሔራዊ ቡድን ከደቂቃዎች በኋላ በሚጀምረው ጨዋታ ተመሳሳይ አማካይ ፣ ተከላካዮች እና ግብ ጠባቂ ይዘው ወደ ሜዳ ይገባሉ።

በምሽቱ የምድብ የመጨረሻ ጨዋታ ስዊዘርላንድ ሁለት የፊት መስመር ተጨዋቾች ለውጥ አድርገው ሲገቡ ጆርዳን ሻኪሪ ተጠባባቂ ሆኖ ይጀመራል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
2 '

ስዊዘርላንድ 0-0 ጀርመን

ስኮትላንድ 0-0 ሀንጋሪ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
20 '

ስዊዘርላንድ 0-0 ጀርመን

ስኮትላንድ 0-0 ሀንጋሪ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
30 '

ስዊዘርላንድ 1-0 ጀርመን

ንዶይ

ስኮትላንድ 0-0 ሀንጋሪ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
#እረፍት

ስዊዘርላንድ 1-0 ጀርመን

ንዶይ

ስኮትላንድ 0-0 ሀንጋሪ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
55 '

ስዊዘርላንድ 1-0 ጀርመን

ንዶይ

ስኮትላንድ 0-0 ሀንጋሪ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
73 '

ስዊዘርላንድ 1-0 ጀርመን

ንዶይ

ስኮትላንድ 0-0 ሀንጋሪ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
86 '

ስዊዘርላንድ 1-0 ጀርመን

ንዶይ

ስኮትላንድ 0-0 ሀንጋሪ

- የሀንጋሪ ብሔራዊ ቡድን የፊት መስመር ተጨዋች በርናባስ ቫርጋ ከባድ ጉዳት አጋጥሞት ተቀይሮ ለመውጣት ተገዷል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
90 '

ስዊዘርላንድ 1-1 ጀርመን

ንዶይ ፉልክሩግ

ስኮትላንድ 0-0 ሀንጋሪ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
90+9 ' ስኮትላንድ 0 - 1 ሀንጋሪ

ሶቦዝ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
ስዊዘርላንድ ጥሎ ማለፉን ተቀላቀለች !

በአውሮፓ ዋንጫ የምድብ የመጨረሻ ጨዋታ የስዊዘርላንድ ብሔራዊ ቡድን ከጀርመን ብሔራዊ ቡድን ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 1ለ1 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቀዋል።

የስዊዘርላንድ ብሔራዊ ቡድንን ግብ ዳን ንዶዬ ከመረብ ማሳረፍ ሲችል ፉልክሩግ ጀርመንን በመጨረሻ ደቂቃ አቻ ማድረግ ችሏል።

ውጤቱን ተከትሎ በምድቡ የጀርመን ብሔራዊ ቡድን አንደኛ እንዲሁም የስዊዘርላንድ ብሔራዊ ቡድን ሁለተኛ በመሆን ጥሎ ማለፉን ተቀላቅለዋል።

በምድቡ ሌላኛው ጨዋታ የሀንጋሪ ብሔራዊ ቡድን ከስኮትላንድ ብሔራዊ ቡድን ጋር ያደረጉትን ጨዋታ በሶቦዝ ግብ 1ለ0 በሆነ ውጤት አሸንፈዋል።

ውጤቱን ተከትየስኮትላንድ ብሔራዊ ቡድን ከአውሮፓ ዋንጫ ውድድር ውጪ መሆናቸው ተረጋግጧል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
ሽመልስ በቀለ 1⃣8⃣ ገስት ሀውስ

በውቢቷ ሀዋሳ ቆይታዎ የት ለማረፍ አስበዋል ? ንፁህ እና በደንበኞቻችን ተወዳጅ በሆነው የእንግዳ ማረፊያችን መጥተው የእረፍት ጊዜውን ያሳልፉ።

እንግዶቻችንን ተቀበልን ለእይታ ሳቢ በሆነው የእንግዳ ማረፊያችን ማስተናገድ ከጀመርን አመታትን አስቆጥረናል።

አድራሻችን :- ሀዋሳ አርቴፍሻል ስታዲየም መንገድ ላይ ያገኙናል።

ለተጨማሪ መረጃ እና ለትዕዛዝዎ ይደውሉልን :- 0928684848

#ShemelesBekele18
መልካም ዕድል!
ከፍ የተደረጉ ኦዶችን አይተዋል ? እንግዲያውስ ተወራረዱባቸው!
Croatia-Italy
Albania-Spain
ለተሻለ ውርርድ ቤቲካን ይጠቀሙ! አሁኑኑ Betika.et ላይ /በቴሌግራም ቦታችን - @BetikaETBot ይወራረዱ!
2024/10/01 22:15:13
Back to Top
HTML Embed Code: