Telegram Web Link
አይናችሁን ጨፍናችሁ ምን እንደሆነ ገምቱ 🫠
የእስልምና አስተማሪዎች የክርስትና እና የእስልምና ንጽጽር ትምህርት ማስተማር ከጀመሩ በጣም ቆይተዋል፡፡ ከ1980ቹ አካባቢ ጀምሮ በመጻሕፍት ኅትመት ከዚያም በቪድዮና በድምጽ ጭምር በአደባባይ ሰብከዋል፡፡

በዚህም ክርስትናን እስከቻሉት ድረስ አጥላልተዋል፡፡ በሃይማኖታችን ላይም የሐሰት ክምርም ከምረዋል፡፡ አንድ ነገር ያስመሰግናቸዋል፡፡ የንጽጽር ትምህርት መጀመራቸው!

ሆኖም ግን ንጽጽር ሲባል የራስን አስተምህሮ ጠንቅቆ ከማወቅ ጋር አነጻጽሮ ሐሰት ነው የሚሉትን የሌላውን አስተምህሮም በጥንቃቄ ማወቅ ይገባል፡፡ በእስላሞች ዘንድ ያለው ትልቁ ስህተት ክርስትናን በጭፍኑ ያጥላሉ እንጅ በእውነተኛ ማንነቱ አይሞግቱትም፡፡ አስተምህሮውንም አያውቁትም፡፡ ይህንን ለመረዳት የጻፏቸውን በርካታ መጻሕፍት ማንበብ በቂ ነው፡፡

ለምሳሌ፦ ኢየሱስ ሰው ነው ስለዚህ አምላክ አይደለም ለማለት የሰው ልጅ የሚለውን የመጽሐፍ ቅዱስ ይጠቅሳሉ፡፡ በመጀመሪያ ቃል ነበረ . . . ቃልም እግዚአብሔር ነበረ . . . ያም ቃል ሥጋ ሆነ የሚለውን ግን ማየት አይፈልጉም ፡፡ ተራበ የሚለውን ቀንጭበው የሚራብ ከሆነ እንዴት አምላክ ይሆናል? ይሉናል፡፡ እኔ የሕይወት እንጀራ ነኝ የሚለውንና በ5 እንጀራ በ2 ዓሣ 5000 ሺህ ሕዝብ፣ በ7 እንጀራ በ1 ዓሣ 4 ሺህ ሕዝብ መመገቡን፣ እንዲሁም 12 ቅርጫት ትርፍ መነሣቱን መናጋር ግን አይፈልጉም፡፡ ይህንን የመሰለው በጣም ብዙ ነው፡፡

የሆነው ሆኖ ምንም በሐሰት ቢሆንም እንኳ በመጻሕፍት፣ በሚድያ የንጽጽር ትምህርት ለማስተማር የሄዱበት ርቀት ለእኛ ብዙ ነገሮችን ማያና ማንቂያ ነው፡፡

በጣም የሚገርመው ነገር የንጽጽር ትምህርት የሚያስተምሩበት ተቋም እስከ መገንባት መድረሳቸው ነው፡፡ ይህንንም ወሒድ ዕቅበተ እሥላም ከሚለው የእስልምናና ክርስትና ንጽጽር ጽሑፎችን ፖስት ከሚያደርግ የቴሌግራም ግሩፕ ነው ያገኘሁት፡፡

በእኛ ቤትም በጣም ብዙ መጽሐፎች ተጽፈዋል፡፡ ከተጻፉት መጽሐፎች ግማሾች መልስ ሲሆኑ ሌሎች ግን የእስልምናን ስህተት የሚያሳዩ ናቸው፡፡ ይኸ ይበል የሚያሰኝ ተግባር ነው፡፡

በርግጥ እነሱ በእኛ በኩል የተጻፉትን ሰብስበው ነው የሚያቃጥሏቸው፡፡ ማኅበረ ቅዱሳን ያሳተመውን ሐመረ ተዋሕዶ (2000 ዓ.ም መሰለኝ የታተመ) ሰብስበው ነው ያቃጠሉት፡፡ ቢሆንም ክብሩ ይስፋ! ያልተቃጠሉ መጻሕፍት ነፍ ናቸው፡ ሐመረ ተዋሕዶም በሕትመት ባይኖር እንኳ በላይበራሪዎችና በፒድኤፍ ይገኛል፡፡

በእኛ በኩል የቀረው ሥራ የንጽጽር ትምህርት የሚያስተምር ተቋም መገንባት ነው፡፡ ይህንን ደግሞ አሁን ያለው ወጣት ያደርገዋል ብየ ተስፋ አደርጋለሁ፡፡ እፎይ ወንድማችን ይህንን ሲል ሰምቸዋለሁ፡፡ ስለዚህ ማንኛውም ሰው ከዚህ ወንድማችን ጎን በመሰለፍ ሊደርስበት ከሚችል ማንኛውም ጥቃት መታደግ አስፈላጊ ነው፡፡ በዚህ ወንድማችን ላይ የአ.አ ፖሊስ የእስር ማዘዣ አውጥቶበታል ሲባልም እየሰማን ነው፡፡ ምክንያቱም የእኛ አባቶች ዝም ስላሉ፡፡ ዝም ካሉ ጥፋተኛ ነው ብለው ተስማምተዋል ያሰኛልና፡፡

ገዳ*ይና አራ*ጆች ግን አሁንም ሊገድሉት እየፈለጉት ነው፡፡ እንኳን እሱን እኔም እፎይ ነኝ የሚለውን ሁሉ ለመግደል በመቋመጥ ላይ ናቸው፡፡ ሐረመያ ዩኒቨርስቲ ላይ እኔም እፎይ ነኝ ያለውን አንድ ክርስቲያን ከፎቅ ሊወረውሩት ሲሉ ያዳኑት የዩኒቨርስቲው ሠራተኞች ናቸው፡፡ ለጊዜው በዩኒቨርስቲው አመራሮች ተይዞ ይገኛል፡፡ መንግሥት እፎይን ዝም ስላለው ይህንን ልጅ የሚያደርጉበት አጥተዋል፡፡ ሲለቁት ግን እንገድለዋለን ነው ሲሉ የሰማኋቸው፡፡ የእኛ ቤት ግን ምንም እንዳልተፈጠረ፣ በሀገር ውስጥም እንደሌለ ለጥ እንዳለ ነው፡፡

በመጨረሻም የሰላም ምኒስተር የሚባለው ግን መንግሥታዊ ተቋም ነው? ወይስ ሃይማኖታዊ ተቋም? የንጽጽር ትምህርት የሚፈቅድበት አግባብስ እንዴት ነው? ሕገ መንግሥታዊ ነው ወይስ ምን ዓይነት ሕጋዊ ዕውቅና ነው? የእስልምና አስተማሪዎች እስካሁን ላጠፉት ጥፋትስ ተጠያቂ መሆን ይችላል? በራሱ በእምነቱ ተቋም ብቻ ያልተመሠረተውስ ለምን ይሆን? እየመለሳችሁልኝ!

© ሰለሞን ላመስግን
ሾይጣን እንዳልታሰረ ዛሬ ባደረግነው ምርመራ በድጋሚ አረጋግጫለሁ ።

ወሀቢዮቹ ሰለፍዮቹን በባዶ ሆዳቸው እንደወቆቸው ማለቴ እንደደበደቧቸው ስሰማ ልቤ ነው የተነካው ። 😑

ነው ወይስ ከተፈታበት አምልጦ ይሆን ?,🧐
የአሕዛብ ምዕራፍ الأحزاب 33:50

يَا أَيُّهَا النَّبِيُّ إِنَّا أَحْلَلْنَا لَكَ أَزْوَاجَكَ اللَّاتِي آتَيْتَ أُجُورَهُنَّ وَمَا مَلَكَتْ يَمِينُكَ مِمَّا أَفَاءَ اللَّهُ عَلَيْكَ وَبَنَاتِ عَمِّكَ وَبَنَاتِ عَمَّاتِكَ وَبَنَاتِ خَالِكَ وَبَنَاتِ خَالَاتِكَ اللَّاتِي هَاجَرْنَ مَعَكَ وَامْرَأَةً مُّؤْمِنَةً إِن وَهَبَتْ نَفْسَهَا لِلنَّبِيِّ إِنْ أَرَادَ النَّبِيُّ أَن يَسْتَنكِحَهَا خَالِصَةً لَّكَ مِن دُونِ الْمُؤْمِنِينَ ۗ قَدْ عَلِمْنَا مَا فَرَضْنَا عَلَيْهِمْ فِي أَزْوَاجِهِمْ وَمَا مَلَكَتْ أَيْمَانُهُمْ لِكَيْلَا يَكُونَ عَلَيْكَ حَرَجٌ ۗ وَكَانَ اللَّهُ غَفُورًا رَّحِيمًا

አንተ ነቢዩ ሆይ! እኛ እነዚያን መህሮቻቸውን የሰጠሃቸውን ሚስቶችህን፣ አላህ ባንተ ላይ ከመለሰልህም እነዚያን እጅህ የጨበጠቻቸውን ምርኮኞች፣ እነዚያንም ከአንተ ጋር የተሰደዱትን የአጎትህን ሴቶች ልጆች፣ የአክስቶችህንም ሴቶች ልጆች፣ የየሹማህንም ሴቶች ልጆች፣ የየሹሜዎችህንም ሴቶች ልጆች (ማግባትን) ለአንተ ፈቅደንልሃል፡፡ የአመነችንም ሴት ነፍሷን (ራሷን) ለነቢዩ ብትሰጥ ነቢዩ ሊያገባት የፈለገ እንደ ኾነ ከምእምናን ሌላ ላንተ ብቻ የጠራች ስትኾን (ፈቀድንልህ)፡፡ በእነርሱ (በምእምናን) ላይ በሚስቶቻቸውና እጆቻቸው በጨበጧቸው (ባሮች ነገር) ግዴታ ያደረግንባቸውን በእርግጥ ዐውቀናል፡፡ ባንተ ላይ ችግር እንዳይኖር (ያለፉትን ፈቀድንልህ)፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡
ለቅሶው እንደቀጠለ ነው 😂
በሉ ብሉ የዛሬው አዛን ኢሙም ጉንፋን ስለያዛቸው ቀርቷል 👍
የሁሉም ሙስሊም ህልም በአጭሩ ይሄን ይመስላል

"i.e why we say islam is the religion of private parts"
ዛሬ ደግሞ ኢማሙ ለአዛን ሲዘጋጁ ዝንብ በአፋቸው ገብታ መጮህ አልቻሉም ። ስለዚህ ዛሬ ዝም ብላችሁ ብሉ ።
ዶናልድ ትራምፕ የግሪክ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ንጉስ ቆስጠንጢኖስ የድል መስቀል ተብሎ የሚጠራ መስቀል ተበረከተላቸው።
ዶናልድ ትራምፕ በበኩላቸው ሊቀ ጳጳስ ኤልፒዶፎሮስ የግሪክ ኦርቶዶክስ ለግሪክ ነጻነት የከፈለችውን መስዋዕትነት አመስግሰዋል።
አሜሪካ በታሪኳ በዋይት ሃውስ ለኦርቶዶክሳዊት ቤተክርስቲያን ይህን ያክል ክብር ሰጥታ አታቅም።
የመከራቱ ቀን አያ 😑🤣🤣
ሱራ 56:22

بِأَكْوَابٍ وَأَبَارِيقَ وَكَأْسٍ مِّن مَّعِينٍ

ከጠጅ ምንጭም በብርጭቆዎችና በኩስኩስቶች በጽዋም (በእነርሱ ላይ ይዝዞራሉ)፡፡

لَّا يُصَدَّعُونَ عَنْهَا وَلَا يُنزِفُونَ

ከእርሷ የራስ ምታት አያገኛቸውም፤ አይሰክሩምም፡፡

وَلَحْمِ طَيْرٍ مِّمَّا يَشْتَهُونَ

ከሚሹትም በኾነ የበራሪ ሥጋ (ይዞሩባቸዋል)፡፡
وَحُورٌ عِينٌ

ዓይናማዎች የኾኑ ነጫጭ ቆንጆዎችም አሏቸው፡፡

كَأَمْثَالِ اللُّؤْلُؤِ الْمَكْنُونِ

ልክ እንደተሸፈነ ሉል መሰሎች የኾኑ፡፡
ይች እህተ ማርያም ግን 40 ገርፎ የሚያባርር ጎበዝ ይጥፋ 😳

በሚመጣው ሳምንትፈስካ ልታስፈስክ ነው እኮ ጃል 😳
ፀሃዩ እና ደጉ መንግስታችን 😂
መምህር በረከት አዝመራት በቲክቶክ ላይቭ ገብቷል ።
Laylat al-Qadr: The Night of… Forgetfulness? 😂"

The most sacred night in Islam, Laylat al-Qadr, is apparently so important that even Muhammad couldn't remember when it was! Let's break it down:

1️⃣ First 10 days? Last 10 days? Somewhere in between?

The hadiths contradict each other on whether Laylat al-Qadr is at the beginning of Ramadan or the end. Some say it's the 21st, others the 23rd, or 27th, and some just say "seek it in the last 10 nights." Basically, a guessing game. 🎰

2️⃣ Muhammad was ready to reveal Laylat al-Qadr… but oops! He forgot.

Sahih al-Bukhari 49:
The Prophet came out to inform the people about Laylat al-Qadr, but two men were arguing, so the knowledge was taken away from him.

So, let’s get this straight: Allah planned to reveal the holiest night of the year, but two dudes arguing caused Muhammad to suddenly forget it? Divine knowledge erased by a petty fight? 🤡
3️⃣ Another hadith says he forgot it in his sleep.

Sahih Muslim 1167:
Laylat al-Qadr was shown to me, but when I woke up, it was caused to be forgotten.

So, was it the two guys fighting, or did Muhammad just oversleep and forget? 🤔 Allah’s grand revelation is more fragile than an Instagram story.

4️⃣ Why would Allah let this happen?

Islam claims Laylat al-Qadr is better than a thousand months (Qur’an 97:3). Yet, Allah conveniently erased it from Muhammad’s memory for no logical reason. Imagine a teacher saying, “This question is worth 90% of your grade, but I forgot to tell you what it is.” 📉

5️⃣ The contradiction: "We hid it for your own good!"

After Muhammad forgot, instead of admitting failure, they backtracked:

"Perhaps it is better for you." – Sahih al-Bukhari 2023

So, Allah first wanted people to know Laylat al-Qadr. Then, two people argued, so he erased it, and suddenly, it's "better" this way? Talk about divine damage control. 🚨

Laylat al-Qadr is the only holy night where the prophet of Islam forgot it twice, the hadiths contradict each other, and the date remains a mystery—all because of an argument or a nap. 😂 Muslims spend 10 nights searching for a night Allah wanted them to know, then erased from history. What a flawless religion! 🤡
2025/07/05 14:25:43
Back to Top
HTML Embed Code: