ወደ ጀመአ መስጂድ ትገባላችሁ ነገር ግን በርሱ ውስጥ አንድንም ሰው ከኩሹእ ጋር እንዳታይ።
Jami` at-Tirmidhi, 2653
In-Book Reference: Book 41, Hadith 9
English Reference: Vol. 5, Book 39, Hadith 2653 Grade-sahih
Authority
Al-Ma'idah 5:43
وَكَيْفَ يُحَكِّمُونَكَ وَعِندَهُمُ ٱلتَّوْرَىٰةُ فِيهَا حُكْمُ ٱللَّهِ ثُمَّ يَتَوَلَّوْنَ مِنۢ بَعْدِ ذَٰلِكَۚ وَمَآ أُو۟لَٰٓئِكَ بِٱلْمُؤْمِنِينَ
English - Sahih International
But how is it that they come to you for judgement while they have the Torah, in which is the judgement of Allah? Then they turn away, [even] after that; but those are not [in fact] believers.
Amharic - Sadiq/Sani Habib
በእነርሱም ዘንድ ተውራት እያለች በውስጧ የአላህ ፍርድ ያለባት ስትኾን እንዴት ያስፈርዱሃል! ከዚያም ከዚህ በኋላ እንዴት ይሸሻሉ! እነዚያም በፍጹም ምእምናን አይደሉም፡፡ እዚህ ክፍል ላይ መሐመድ ዷን አይሁዶች ፍርድ ስጠን ሲሉት እንመለከታለን አላህ ግን በአንጻሩ ተውራት የእኔ የአላህ እውነት በመጽሐዱ እያለ አንተን ፍረድልን ማለት አያስፈልጋቸውም ። ቁርዓንንም መጠቀም አይጠበቅባቸውም(ሱናን አቡ ዳዉድ 4449 ደረጃ ሳሂህ ) እያለን ነው ። ከእዚህም በተጨማሪ ስለ ተውራት የአይሁድ መጽሐፍት እንዲህ ይለናል :-
Al-Ma'idah 5:44
إِنَّآ أَنزَلْنَا ٱلتَّوْرَىٰةَ فِيهَا هُدًى وَنُورٌۚ يَحْكُمُ بِهَا ٱلنَّبِيُّونَ ٱلَّذِينَ أَسْلَمُوا۟ لِلَّذِينَ هَادُوا۟ وَٱلرَّبَّٰنِيُّونَ وَٱلْأَحْبَارُ بِمَا ٱسْتُحْفِظُوا۟ مِن كِتَٰبِ ٱللَّهِ وَكَانُوا۟ عَلَيْهِ شُهَدَآءَۚ فَلَا تَخْشَوُا۟ ٱلنَّاسَ وَٱخْشَوْنِ وَلَا تَشْتَرُوا۟ بِـَٔايَٰتِى ثَمَنًا قَلِيلًاۚ وَمَن لَّمْ يَحْكُم بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ فَأُو۟لَٰٓئِكَ هُمُ ٱلْكَٰفِرُونَ
English - Sahih International
Indeed, We sent down the Torah, in which was guidance and light. The prophets who submitted [to Allah] judged by it for the Jews, as did the rabbis and scholars by that with which they were entrusted of the Scripture of Allah, and they were witnesses thereto. So do not fear the people but fear Me, and do not exchange My verses for a small price [i.e., worldly gain]. And whoever does not judge by what Allah has revealed – then it is those who are the disbelievers.
Amharic - Sadiq/Sani Habib
እኛ ተውራትን በውስጥዋ መምሪያና ብርሃን ያለባት ስትኾን አወረድን፡፡ እነዚያ ትዕዛዝን የተቀበሉት ነቢያት በእነዚያ አይሁዳውያን በኾኑት ላይ በርሷ ይፈርዳሉ፡፡ ሊቃውንቱና ዐዋቂዎቹም ከአላህ መጽሐፍ እንዲጠብቁ በተደረጉትና በርሱም ላይ መስካሪዎች በኾኑት (ይፈርዳሉ)፡፡ ሰዎችንም አትፍሩ፡፡ ፍሩኝም፡፡ በአንቀጾቼም አነስተኛን ዋጋ አትለውጡ፡፡ አላህም ባወረደው ነገር ያልፈረደ ሰው እነዚያ ከሓዲዎቹ እነርሱ ናቸው፡፡
➤ የአይሁዶች መጽሐፍ (ብሉይ ኪዳን ) እውነት ብርሐን እና የፈጣሪ መጽሐፍ ተብሎ ተጠቅሷል በእርሱ የማይዳኝም ከሐዲ ነው ይለናል አላህ ፣ ቁርዓን እና መሐመድ ። የክርስቲያኖች መጽሐፍ ሐዲስ ኪዳንስ ?
Al-Ma'idah 5:46
وَقَفَّيْنَا عَلَىٰٓ ءَاثَٰرِهِم بِعِيسَى ٱبْنِ مَرْيَمَ مُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلتَّوْرَىٰةِۖ وَءَاتَيْنَٰهُ ٱلْإِنجِيلَ فِيهِ هُدًى وَنُورٌ وَمُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلتَّوْرَىٰةِ وَهُدًى وَمَوْعِظَةً لِّلْمُتَّقِينَ
English - Sahih International
And We sent, following in their footsteps, Jesus, the son of Mary, confirming that which came before him in the Torah; and We gave him the Gospel, in which was guidance and light and confirming that which preceded it of the Torah as guidance and instruction for the righteous.
Amharic - Sadiq/Sani Habib
በፈለጎቻቸውም (በነቢያቶቹ ፈለግ) ላይ የመርየምን ልጅ ዒሳን ከተውራት በስተፊቱ ያለውን አረጋጋጭ ሲኾን አስከተልን፡፡ ኢንጂልንም በውስጡ ቀጥታና ብርሃን ያለበት በስተፊቱ ያለችውን ተውራትንም የሚያረጋግጥ ለጥንቁቆችም መሪና ገሳጭ ሲኾን ሰጠነው፡፡
Al-Ma'idah 5:47
وَلْيَحْكُمْ أَهْلُ ٱلْإِنجِيلِ بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ فِيهِۚ وَمَن لَّمْ يَحْكُم بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ فَأُو۟لَٰٓئِكَ هُمُ ٱلْفَٰسِقُونَ
English - Sahih International
And let the People of the Gospel judge by what Allah has revealed therein. And whoever does not judge by what Allah has revealed – then it is those who are the defiantly disobedient.
Amharic - Sadiq/Sani Habib
የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ፡፡ አላህም ባወረደው የማይፈርድ ሰው እነዚያ አመጸኞች እነርሱ ናቸው፡፡
➤ የክርስቲያኖችም መጽሐፍ እውነት (ቀጥተኛ) ብርሃን ያለበት እና ክርስቲያኖች ሊፈርዱበት የሚገባ መጽሐፍ እንደሆነ በእርሱ የማይዳኙ ከሆነ ደግሞ ስህተት ውስጥ እንደሆኑ ይነግረናል ።
Jami` at-Tirmidhi, 2653
In-Book Reference: Book 41, Hadith 9
English Reference: Vol. 5, Book 39, Hadith 2653 Grade-sahih
Authority
Al-Ma'idah 5:43
وَكَيْفَ يُحَكِّمُونَكَ وَعِندَهُمُ ٱلتَّوْرَىٰةُ فِيهَا حُكْمُ ٱللَّهِ ثُمَّ يَتَوَلَّوْنَ مِنۢ بَعْدِ ذَٰلِكَۚ وَمَآ أُو۟لَٰٓئِكَ بِٱلْمُؤْمِنِينَ
English - Sahih International
But how is it that they come to you for judgement while they have the Torah, in which is the judgement of Allah? Then they turn away, [even] after that; but those are not [in fact] believers.
Amharic - Sadiq/Sani Habib
በእነርሱም ዘንድ ተውራት እያለች በውስጧ የአላህ ፍርድ ያለባት ስትኾን እንዴት ያስፈርዱሃል! ከዚያም ከዚህ በኋላ እንዴት ይሸሻሉ! እነዚያም በፍጹም ምእምናን አይደሉም፡፡ እዚህ ክፍል ላይ መሐመድ ዷን አይሁዶች ፍርድ ስጠን ሲሉት እንመለከታለን አላህ ግን በአንጻሩ ተውራት የእኔ የአላህ እውነት በመጽሐዱ እያለ አንተን ፍረድልን ማለት አያስፈልጋቸውም ። ቁርዓንንም መጠቀም አይጠበቅባቸውም(ሱናን አቡ ዳዉድ 4449 ደረጃ ሳሂህ ) እያለን ነው ። ከእዚህም በተጨማሪ ስለ ተውራት የአይሁድ መጽሐፍት እንዲህ ይለናል :-
Al-Ma'idah 5:44
إِنَّآ أَنزَلْنَا ٱلتَّوْرَىٰةَ فِيهَا هُدًى وَنُورٌۚ يَحْكُمُ بِهَا ٱلنَّبِيُّونَ ٱلَّذِينَ أَسْلَمُوا۟ لِلَّذِينَ هَادُوا۟ وَٱلرَّبَّٰنِيُّونَ وَٱلْأَحْبَارُ بِمَا ٱسْتُحْفِظُوا۟ مِن كِتَٰبِ ٱللَّهِ وَكَانُوا۟ عَلَيْهِ شُهَدَآءَۚ فَلَا تَخْشَوُا۟ ٱلنَّاسَ وَٱخْشَوْنِ وَلَا تَشْتَرُوا۟ بِـَٔايَٰتِى ثَمَنًا قَلِيلًاۚ وَمَن لَّمْ يَحْكُم بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ فَأُو۟لَٰٓئِكَ هُمُ ٱلْكَٰفِرُونَ
English - Sahih International
Indeed, We sent down the Torah, in which was guidance and light. The prophets who submitted [to Allah] judged by it for the Jews, as did the rabbis and scholars by that with which they were entrusted of the Scripture of Allah, and they were witnesses thereto. So do not fear the people but fear Me, and do not exchange My verses for a small price [i.e., worldly gain]. And whoever does not judge by what Allah has revealed – then it is those who are the disbelievers.
Amharic - Sadiq/Sani Habib
እኛ ተውራትን በውስጥዋ መምሪያና ብርሃን ያለባት ስትኾን አወረድን፡፡ እነዚያ ትዕዛዝን የተቀበሉት ነቢያት በእነዚያ አይሁዳውያን በኾኑት ላይ በርሷ ይፈርዳሉ፡፡ ሊቃውንቱና ዐዋቂዎቹም ከአላህ መጽሐፍ እንዲጠብቁ በተደረጉትና በርሱም ላይ መስካሪዎች በኾኑት (ይፈርዳሉ)፡፡ ሰዎችንም አትፍሩ፡፡ ፍሩኝም፡፡ በአንቀጾቼም አነስተኛን ዋጋ አትለውጡ፡፡ አላህም ባወረደው ነገር ያልፈረደ ሰው እነዚያ ከሓዲዎቹ እነርሱ ናቸው፡፡
➤ የአይሁዶች መጽሐፍ (ብሉይ ኪዳን ) እውነት ብርሐን እና የፈጣሪ መጽሐፍ ተብሎ ተጠቅሷል በእርሱ የማይዳኝም ከሐዲ ነው ይለናል አላህ ፣ ቁርዓን እና መሐመድ ። የክርስቲያኖች መጽሐፍ ሐዲስ ኪዳንስ ?
Al-Ma'idah 5:46
وَقَفَّيْنَا عَلَىٰٓ ءَاثَٰرِهِم بِعِيسَى ٱبْنِ مَرْيَمَ مُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلتَّوْرَىٰةِۖ وَءَاتَيْنَٰهُ ٱلْإِنجِيلَ فِيهِ هُدًى وَنُورٌ وَمُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلتَّوْرَىٰةِ وَهُدًى وَمَوْعِظَةً لِّلْمُتَّقِينَ
English - Sahih International
And We sent, following in their footsteps, Jesus, the son of Mary, confirming that which came before him in the Torah; and We gave him the Gospel, in which was guidance and light and confirming that which preceded it of the Torah as guidance and instruction for the righteous.
Amharic - Sadiq/Sani Habib
በፈለጎቻቸውም (በነቢያቶቹ ፈለግ) ላይ የመርየምን ልጅ ዒሳን ከተውራት በስተፊቱ ያለውን አረጋጋጭ ሲኾን አስከተልን፡፡ ኢንጂልንም በውስጡ ቀጥታና ብርሃን ያለበት በስተፊቱ ያለችውን ተውራትንም የሚያረጋግጥ ለጥንቁቆችም መሪና ገሳጭ ሲኾን ሰጠነው፡፡
Al-Ma'idah 5:47
وَلْيَحْكُمْ أَهْلُ ٱلْإِنجِيلِ بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ فِيهِۚ وَمَن لَّمْ يَحْكُم بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ فَأُو۟لَٰٓئِكَ هُمُ ٱلْفَٰسِقُونَ
English - Sahih International
And let the People of the Gospel judge by what Allah has revealed therein. And whoever does not judge by what Allah has revealed – then it is those who are the defiantly disobedient.
Amharic - Sadiq/Sani Habib
የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ፡፡ አላህም ባወረደው የማይፈርድ ሰው እነዚያ አመጸኞች እነርሱ ናቸው፡፡
➤ የክርስቲያኖችም መጽሐፍ እውነት (ቀጥተኛ) ብርሃን ያለበት እና ክርስቲያኖች ሊፈርዱበት የሚገባ መጽሐፍ እንደሆነ በእርሱ የማይዳኙ ከሆነ ደግሞ ስህተት ውስጥ እንደሆኑ ይነግረናል ።
۞ وَالْمُحْصَنَاتُ مِنَ النِّسَاءِ إِلَّا مَا مَلَكَتْ أَيْمَانُكُمْ ۖ كِتَابَ اللَّهِ عَلَيْكُمْ ۚ وَأُحِلَّ لَكُم مَّا وَرَاءَ ذَٰلِكُمْ أَن تَبْتَغُوا بِأَمْوَالِكُم مُّحْصِنِينَ غَيْرَ مُسَافِحِينَ ۚ فَمَا اسْتَمْتَعْتُم بِهِ مِنْهُنَّ فَآتُوهُنَّ أُجُورَهُنَّ فَرِيضَةً ۚ وَلَا جُنَاحَ عَلَيْكُمْ فِيمَا تَرَاضَيْتُم بِهِ مِن بَعْدِ الْفَرِيضَةِ ۚ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَلِيمًا حَكِيمًا
ከሴቶችም (በባል) ጥብቆቹ እጆቻቸሁ (በምርኮ) የያዙዋቸው ሲቀሩ በእናንተ ላይ እርም ናቸው፡፡ (ይህን) አላህ በናንተ ላይ ጻፈ፡፡ ከዚሃችሁም (ከተከለከሉት) ወዲያ ጥብቆች ኾናችሁ ዝሙተኞች ሳትኾኑ በገንዘቦቻችሁ ልትፈልጉ ለእናንተ ተፈቀደ፡፡ ከእነሱም በርሱ (በመገናኘት) የተጠቀማችሁባቸውን ሴቶች መህሮቻቸውን ግዴታ ሲኾን ስጧቸው፡፡ ከመወሰንም በኋላ በተዋደዳችሁበት ነገር በእናንተ ላይ ኀጢአት የለም፡፡ አላህ ዐዋቂ ጥበበኛ ነውና፡፡
ከሴቶችም (በባል) ጥብቆቹ እጆቻቸሁ (በምርኮ) የያዙዋቸው ሲቀሩ በእናንተ ላይ እርም ናቸው፡፡ (ይህን) አላህ በናንተ ላይ ጻፈ፡፡ ከዚሃችሁም (ከተከለከሉት) ወዲያ ጥብቆች ኾናችሁ ዝሙተኞች ሳትኾኑ በገንዘቦቻችሁ ልትፈልጉ ለእናንተ ተፈቀደ፡፡ ከእነሱም በርሱ (በመገናኘት) የተጠቀማችሁባቸውን ሴቶች መህሮቻቸውን ግዴታ ሲኾን ስጧቸው፡፡ ከመወሰንም በኋላ በተዋደዳችሁበት ነገር በእናንተ ላይ ኀጢአት የለም፡፡ አላህ ዐዋቂ ጥበበኛ ነውና፡፡
ኩን ፈየኩንና የኢሳ ፈጣሪነት ጉዳይ
ኑ በብርሃኑ እንመላለስ
በኑ በብርሃኑ እንመላለስ ማህበራችን የተደረገ ድንቅ የንፅፅር ትምህርት
መምህር :- ታላቁ ጅብሪል (ኡስታዝ)
መንዙማ በአይሻ (ሃቢብቲ)
መልካም ቆይታ
መምህር :- ታላቁ ጅብሪል (ኡስታዝ)
መንዙማ በአይሻ (ሃቢብቲ)
መልካም ቆይታ
ሰለፊስት እስላሞች ሊያጀግኑት የሚፈልጉት ወይም 'ጀግናችን' የሚሉት አህመድን ጀበል በሴራ ትንተናው ከፖለቲከኞች የበሳ በግልብ ሞቲቬሽናል ቲኦሪዎች ላይ የተመሠረተ ሰው ነው፡፡
በነገራችን ሰለፊዝም ከሃይማኖታዊነቱ ይልቅ ፖለቲካ የሚጫነው በሃይማኖታዊ ጥልቀቱ የሶፊስቶች ጫፍ መድረስ የማይችል ኮንቴምፖራሪ እስላማዊ እንቅስቃሴ ነው፡፡ ይኸ ሌላውን በጠላትነት ፈርጆ የሚነሣ፣ እንቅስቃሴ ትርፍ ያስገኙልኛል ያላቸውን ኢ ሃይማኖታዊ አካሄዶች ሁሉ ሄዶ በፕሮፖጋንዳ በልጦ ለመታየት ቢላላጥ አያስገርምም፡፡ የእነ እህመድንም ጸረ ሀገር፣ ጸረ ኅብረ ሃይማኖታዊ፣ ጸረ ሌሎች የሆነ እንቅስቃሴ በዚህ ማሕቀፍ ነው መታየት የሌለበት፡፡ ይኸ የአህመድን ሰለፊስት ስብስብ ብዙኃኑና የሰከነውን ሱፊስት ሙስሊም የማይወክል ቢሆንም ሰላም ለማደፍረስና ሀገር ለመረበሽ ሲሆን ግን የማይናቅ አፍራሽ ኃይል ያለው ስብስብ ነው፡፡
አህመድን ጀበል 'ክርስቲያኖችን እንዴት በልጦ መገኘትና ማበሳጨት እንዳለባቸው' በሰጠው ሥልጠና ላይ እንደሚታየው 'መከተል ያለብን አምስት መንገዶች፣ ትግላቸውን ለመቀለበስ የሚያስችሉን ስምንት ስልቶች፣ ሚዲያውን ለመቆጣጠር መጠቀም ያለብን 10 ማደናቀፊያዎች' ወዘተ የሚሉ ተራ ማኪያቬሊያኒዝምን በአግባቡ ያልተረዱ የሴራ ጉንጎናዎች ነው በማቅረብ የሚታወቀው፡፡ የትግል ምልክታቸው ሆኖ ለመውጣት የቻለውም በዚህ ሲመረመርና ሲፈተሽ ግልብና ሳይንሳዊ ተፈጻሚነት በሌለው ሽረባ ነው፡፡ እነዚህን ስልቶች ሲዘረዝር ከ15 ዐመታት በላይ ይለፉት እንጂ አንዱንም አሳክቶ ስለመሆኑ አይናገርም፡፡ አሁንም ድሮ ሲሸርበው የነበረውንና ያልተሳካለትን በመተንተን ነው ሊያሞኛቸው የሚሞክረው፡፡
በነገራን ላይ አቀራረቡን በምሳሌ ለማሳየት ያህል ድሮ ከአራት ኪሎ እስከ ስድስት ኪሎ መጻሕፍት ከሚያዞሩ ልጆች የማታጧቸውን 'ሴትን ልጅ ለማማለን የሚያገለግሉ ስድስት ስልቶች፣ ሀብት የማፍራት ስምንት ጥበቦች፣ በሰዎች ለመፈቀር የሚረዱ 10 መንገዶች' የሚሉ ጅላንፎ መጻሕፍትን የመሰለ አቀራረብን የሚከተል አምታች ነው፡፡ 'ሀብታም ሆኖ ለመገኘት የሚያስችሉ 10 ምክንያቶች' የሚል መጸሐፍ ጽፎ የሚሸጥ ሰው አሁንም ለምን ድሃ ሆኖ እንደሚኖር የሚጠይቀው መጥፋቱ ሁሌም ያስገርመኛል፡፡ የአህመድንም በቁጥር የሚገለጡ '10 ስልቶች' ድሃ ሆኖ ሃብታም ለመሆኑ የሚጠቅሙ 10 ስልቶችን እንደሚሸጠው ነጋዴ ዐይነት ናቸው፡፡
ማኅበራዊ መስተጋብርም ይሁን ሕይወት እንዲህ አምስት፣ ዐራት፣ ሰባት በሚባል ረስፒ የሚመራ ሳይሆን ጥልቅ ማሰላሰልና በቁጥር የማይገለጥ በምልዐት ያለ መረዳትን የሚጠይቅ ነው፡፡
በተመሳሳይም በክርስትና እስልምና ተዋስኦ በልጦ ለመገኘትም ይሁን ጠንካራ ሰዎችን ለማውጣት የምትጠቀመው ሶ ኮልድ 10 የሚባል ስልት የለም፣ ሊኖርም አይችልም፡፡ ይኸ መሰሉ ፉታይል ሙከራ ደካሞች ምሁር መስለው ለመታየትና የተራቀቁ መስለው ለመሣል የሚያደርጉት ትርጉም አልባ መላላጥ ነው፡፡
የሚዲያ ክንፋቸው የሚመራው 'ይሳቅ' እሸቱም ያንንኑ 'ሃብታም ለመሆን የሚያገለግሉ 10 ፍቱን ስልቶች' በማለት ድሃው ጸሐፊ የጻፏቸውን መጻሕፍት በዐራት ኪሎ ጎዳናዎች ዘርግተው በመሸጥ ሕይወታቸውን የሚመሩ መጻሕፍት አዟሪዎችን ይመስላል፡፡
ይኸው ነው፡፡
©አረጋ አባተ
በነገራችን ሰለፊዝም ከሃይማኖታዊነቱ ይልቅ ፖለቲካ የሚጫነው በሃይማኖታዊ ጥልቀቱ የሶፊስቶች ጫፍ መድረስ የማይችል ኮንቴምፖራሪ እስላማዊ እንቅስቃሴ ነው፡፡ ይኸ ሌላውን በጠላትነት ፈርጆ የሚነሣ፣ እንቅስቃሴ ትርፍ ያስገኙልኛል ያላቸውን ኢ ሃይማኖታዊ አካሄዶች ሁሉ ሄዶ በፕሮፖጋንዳ በልጦ ለመታየት ቢላላጥ አያስገርምም፡፡ የእነ እህመድንም ጸረ ሀገር፣ ጸረ ኅብረ ሃይማኖታዊ፣ ጸረ ሌሎች የሆነ እንቅስቃሴ በዚህ ማሕቀፍ ነው መታየት የሌለበት፡፡ ይኸ የአህመድን ሰለፊስት ስብስብ ብዙኃኑና የሰከነውን ሱፊስት ሙስሊም የማይወክል ቢሆንም ሰላም ለማደፍረስና ሀገር ለመረበሽ ሲሆን ግን የማይናቅ አፍራሽ ኃይል ያለው ስብስብ ነው፡፡
አህመድን ጀበል 'ክርስቲያኖችን እንዴት በልጦ መገኘትና ማበሳጨት እንዳለባቸው' በሰጠው ሥልጠና ላይ እንደሚታየው 'መከተል ያለብን አምስት መንገዶች፣ ትግላቸውን ለመቀለበስ የሚያስችሉን ስምንት ስልቶች፣ ሚዲያውን ለመቆጣጠር መጠቀም ያለብን 10 ማደናቀፊያዎች' ወዘተ የሚሉ ተራ ማኪያቬሊያኒዝምን በአግባቡ ያልተረዱ የሴራ ጉንጎናዎች ነው በማቅረብ የሚታወቀው፡፡ የትግል ምልክታቸው ሆኖ ለመውጣት የቻለውም በዚህ ሲመረመርና ሲፈተሽ ግልብና ሳይንሳዊ ተፈጻሚነት በሌለው ሽረባ ነው፡፡ እነዚህን ስልቶች ሲዘረዝር ከ15 ዐመታት በላይ ይለፉት እንጂ አንዱንም አሳክቶ ስለመሆኑ አይናገርም፡፡ አሁንም ድሮ ሲሸርበው የነበረውንና ያልተሳካለትን በመተንተን ነው ሊያሞኛቸው የሚሞክረው፡፡
በነገራን ላይ አቀራረቡን በምሳሌ ለማሳየት ያህል ድሮ ከአራት ኪሎ እስከ ስድስት ኪሎ መጻሕፍት ከሚያዞሩ ልጆች የማታጧቸውን 'ሴትን ልጅ ለማማለን የሚያገለግሉ ስድስት ስልቶች፣ ሀብት የማፍራት ስምንት ጥበቦች፣ በሰዎች ለመፈቀር የሚረዱ 10 መንገዶች' የሚሉ ጅላንፎ መጻሕፍትን የመሰለ አቀራረብን የሚከተል አምታች ነው፡፡ 'ሀብታም ሆኖ ለመገኘት የሚያስችሉ 10 ምክንያቶች' የሚል መጸሐፍ ጽፎ የሚሸጥ ሰው አሁንም ለምን ድሃ ሆኖ እንደሚኖር የሚጠይቀው መጥፋቱ ሁሌም ያስገርመኛል፡፡ የአህመድንም በቁጥር የሚገለጡ '10 ስልቶች' ድሃ ሆኖ ሃብታም ለመሆኑ የሚጠቅሙ 10 ስልቶችን እንደሚሸጠው ነጋዴ ዐይነት ናቸው፡፡
ማኅበራዊ መስተጋብርም ይሁን ሕይወት እንዲህ አምስት፣ ዐራት፣ ሰባት በሚባል ረስፒ የሚመራ ሳይሆን ጥልቅ ማሰላሰልና በቁጥር የማይገለጥ በምልዐት ያለ መረዳትን የሚጠይቅ ነው፡፡
በተመሳሳይም በክርስትና እስልምና ተዋስኦ በልጦ ለመገኘትም ይሁን ጠንካራ ሰዎችን ለማውጣት የምትጠቀመው ሶ ኮልድ 10 የሚባል ስልት የለም፣ ሊኖርም አይችልም፡፡ ይኸ መሰሉ ፉታይል ሙከራ ደካሞች ምሁር መስለው ለመታየትና የተራቀቁ መስለው ለመሣል የሚያደርጉት ትርጉም አልባ መላላጥ ነው፡፡
የሚዲያ ክንፋቸው የሚመራው 'ይሳቅ' እሸቱም ያንንኑ 'ሃብታም ለመሆን የሚያገለግሉ 10 ፍቱን ስልቶች' በማለት ድሃው ጸሐፊ የጻፏቸውን መጻሕፍት በዐራት ኪሎ ጎዳናዎች ዘርግተው በመሸጥ ሕይወታቸውን የሚመሩ መጻሕፍት አዟሪዎችን ይመስላል፡፡
ይኸው ነው፡፡
©አረጋ አባተ
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
ሴቶች ጀነት እንዲገቡ ከአይሁዶች እና ከክርስቲያኖች መስዋዕትነት ውጪ ባሏን በደንብ #ማርካት #አለባት በእንትን ጀነት እንድትገባ ካስፈለገ
It was narrated that from Musawir Al Himyari from his mother that: she heard Umm Salamah say: “I heard the Messenger of Allah say: 'Any #woman who #dies when her #husband is pleased with her, will #enter #Paradise.' ”
"ከሙሳዊር አል ሂምያሪ ከእናቱ እንደተተረከው፡-
ኡሙ ሰላማህ እንዲህ ስትል ሰማሁ፡- የአላህ መልእክተኛ (ﷺ) እንዲህ ሲሉ ሰምቻለሁ፡- #ማንኛውም #ሴት ባሏ በእሷ #ተደስቶባት ብትሞት #ጀነት #ትገባለች።"
حَدَّثَنَا أَبُو بَكْرِ بْنُ أَبِي شَيْبَةَ، حَدَّثَنَا مُحَمَّدُ بْنُ فُضَيْلٍ، عَنْ أَبِي نَصْرٍ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَبْدِ الرَّحْمَنِ، عَنْ مُسَاوِرٍ الْحِمْيَرِيِّ، عَنْ أُمِّهِ، قَالَتْ سَمِعْتُ أُمَّ سَلَمَةَ، تَقُولُ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ يَقُولُ " أَيُّمَا امْرَأَةٍ مَاتَتْ وَزَوْجُهَا عَنْهَا رَاضٍ دَخَلَتِ الْجَنَّةَ " .
Grade: Hasan (Darussalam)
Reference : Sunan Ibn Majah 1854In-book reference : Book 9, Hadith 10English translation : Vol. 3, Book 9, Hadith 1854
It was narrated that from Musawir Al Himyari from his mother that: she heard Umm Salamah say: “I heard the Messenger of Allah say: 'Any #woman who #dies when her #husband is pleased with her, will #enter #Paradise.' ”
"ከሙሳዊር አል ሂምያሪ ከእናቱ እንደተተረከው፡-
ኡሙ ሰላማህ እንዲህ ስትል ሰማሁ፡- የአላህ መልእክተኛ (ﷺ) እንዲህ ሲሉ ሰምቻለሁ፡- #ማንኛውም #ሴት ባሏ በእሷ #ተደስቶባት ብትሞት #ጀነት #ትገባለች።"
حَدَّثَنَا أَبُو بَكْرِ بْنُ أَبِي شَيْبَةَ، حَدَّثَنَا مُحَمَّدُ بْنُ فُضَيْلٍ، عَنْ أَبِي نَصْرٍ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَبْدِ الرَّحْمَنِ، عَنْ مُسَاوِرٍ الْحِمْيَرِيِّ، عَنْ أُمِّهِ، قَالَتْ سَمِعْتُ أُمَّ سَلَمَةَ، تَقُولُ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ يَقُولُ " أَيُّمَا امْرَأَةٍ مَاتَتْ وَزَوْجُهَا عَنْهَا رَاضٍ دَخَلَتِ الْجَنَّةَ " .
Grade: Hasan (Darussalam)
Reference : Sunan Ibn Majah 1854In-book reference : Book 9, Hadith 10English translation : Vol. 3, Book 9, Hadith 1854
• ተጀምሯል…
"…በጅማ ዞን ጋቲራ በምትባል ከተማ ውስጥ የሚኖሩ የመካነ ኢየሱስ አማኝ ጴንጤዎች ላይ አክራሪው የኦሮሞ ወሀቢይ በምታዩት መልኩ ጥቃት መፈጸሙ ተዘግቧል።
"…ጥቃቱ ሐሙስ ለሊት 9:00 ሰዓት ጀምሮ የተፈጸመ ሲሆን በጅማ ዞን ጋቲራ ከተማ የመካነ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን የአምልኮ ስፍራ እና የምዕመናን ቤቶች፣ እንዲሁም በምዕመናኖቿ ላይም ነው ጥቃቱ የተፈጸመው። ጥቃት አድራሾቹ የተደራጁ ሰዎች መሆናቸውን ቤተ ክርስቲያኗ ይፋዊ በሆነ የፌስቡክ ገጿ አሳውቃለች።
"…ቤተ ክርስቲያኗ የኦሮሚያ ክልል መንሥት የጅማ ዞን አስተዳደር እና የጋቲራ ከተማ አስተዳደር ይሄንን ድርጊት ምርመራ አድርገው መልስ እንዲሰጡ ጠይቃለች። ምዕመናንም አጥብቀው እንዲጸልዩ አሳስባለች። እንኳን እግዚአብሔር አተረፋችሁ።
"…ፖለቲካል ኢስላሙ የሚምረው የለም ብለን አስቀድመን ተናግረናል። ቢያንስ ስላላረዷችሁ ተመስገን በሉ። እሱም ቢሆን በቅርቡ አይቀርም። በሀገራችን ኢሳን ኢየሱስ፣ ሙሳን ሙሴ፣ ዳውድን ዳዊት፣ መርየምን ማርያም፣ ቢይ ኢሳን ጌታ፣ አምላክ የሚል ከሀገራችን ይውጣ ብለዋል። እነርሱ የደበቁት ምንም ነገር የለም።
"…በጅማ ዞን ጋቲራ በምትባል ከተማ ውስጥ የሚኖሩ የመካነ ኢየሱስ አማኝ ጴንጤዎች ላይ አክራሪው የኦሮሞ ወሀቢይ በምታዩት መልኩ ጥቃት መፈጸሙ ተዘግቧል።
"…ጥቃቱ ሐሙስ ለሊት 9:00 ሰዓት ጀምሮ የተፈጸመ ሲሆን በጅማ ዞን ጋቲራ ከተማ የመካነ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን የአምልኮ ስፍራ እና የምዕመናን ቤቶች፣ እንዲሁም በምዕመናኖቿ ላይም ነው ጥቃቱ የተፈጸመው። ጥቃት አድራሾቹ የተደራጁ ሰዎች መሆናቸውን ቤተ ክርስቲያኗ ይፋዊ በሆነ የፌስቡክ ገጿ አሳውቃለች።
"…ቤተ ክርስቲያኗ የኦሮሚያ ክልል መንሥት የጅማ ዞን አስተዳደር እና የጋቲራ ከተማ አስተዳደር ይሄንን ድርጊት ምርመራ አድርገው መልስ እንዲሰጡ ጠይቃለች። ምዕመናንም አጥብቀው እንዲጸልዩ አሳስባለች። እንኳን እግዚአብሔር አተረፋችሁ።
"…ፖለቲካል ኢስላሙ የሚምረው የለም ብለን አስቀድመን ተናግረናል። ቢያንስ ስላላረዷችሁ ተመስገን በሉ። እሱም ቢሆን በቅርቡ አይቀርም። በሀገራችን ኢሳን ኢየሱስ፣ ሙሳን ሙሴ፣ ዳውድን ዳዊት፣ መርየምን ማርያም፣ ቢይ ኢሳን ጌታ፣ አምላክ የሚል ከሀገራችን ይውጣ ብለዋል። እነርሱ የደበቁት ምንም ነገር የለም።