አንተ ዐመት ኾይ
የእንስሳ ደም ሳይፈስብኽ እንደጀመርክ፥ የሰው ደምም ሳይፈስብኽ እለቅ!
የእንስሳ አራጆችን ቢላዋ እንዳስጣልክ የተኳሾችንም ነፍጥ አስጥለኽ፥ የፈነዳ አበባ እንጂ የሚፈነዳ የጦር መሳርያ የማናይብኽ ዐመት ኹን፡፡
IMF ለድኻ አገሮች የማያበድረው ሀብት፥ ሰላምና ፍቅር ነው፡፡ የሰላም አለቃ መድኀኔዐለም ያሕይወነ በፍሥሓ፡፡
ከመምህር ስሙር አላምረው
የእንስሳ ደም ሳይፈስብኽ እንደጀመርክ፥ የሰው ደምም ሳይፈስብኽ እለቅ!
የእንስሳ አራጆችን ቢላዋ እንዳስጣልክ የተኳሾችንም ነፍጥ አስጥለኽ፥ የፈነዳ አበባ እንጂ የሚፈነዳ የጦር መሳርያ የማናይብኽ ዐመት ኹን፡፡
IMF ለድኻ አገሮች የማያበድረው ሀብት፥ ሰላምና ፍቅር ነው፡፡ የሰላም አለቃ መድኀኔዐለም ያሕይወነ በፍሥሓ፡፡
ከመምህር ስሙር አላምረው
ለሙስሊሞች ተስፋ ስለተሰጠችው ፤ በቀያማ ቀን ሰሰለምትገለጠው ... ስለ አላህ የግራ እግር ባት ስንቶቻችሁ ታውቃላችሁ ???!👿
ስለሽንት ቤት ከተነሳ ሙስሊሞች በድንገት ቀኝ እግራችሁ ቀድሞ ሽንት ቤት ቢገባ ምንድን ነው የምታደርጉት ??
ያው ቅድሚያ ለግራ እግር እንድታደርጉ ስለታዘዘ ብዬ ነው 😂
ያው ቅድሚያ ለግራ እግር እንድታደርጉ ስለታዘዘ ብዬ ነው 😂
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አሏህ አክበር😂😂😂😂😂
እንኳን አደረሳችሁ🙏
እንኳን አደረሳችሁ🙏
Forwarded from ልባም ሴት 😍 (አላትዮን)
**➥. “ለሠራተኛ የድካሙ ትርፍ ምንድር ነው?”
— መክብብ 3፥9
🏵️🌸 በእውነት በዐረቡ አገራት ያላችኹ እኅቶቼ ዓመታትን በቸርነቱ አሳልፎ ፥ ከመከራ ሥጋ ከመከራ ነፍስ ጠብቆ እንኳን ለዚኽች ዕለትና ዓመት አደረሳችሁ ።
**➥. ብትጣሩ አቤት የሚላችኹ ፣ ብትጮኹ የሚሰማችኹ ፣ ብታለቅሱ ዕንባ የሚያብስላችኹ ፣ ብትታመሙ የሚያስታምማችኹ ፣ ብታዝኑ የሚያጽናናችኹ ፣ ብትከፉ የሚያባብላችኹ ፣ በሌለበት በባዕድ አገር ላላችኹ እግዚአብሔር ከእናተ ጋር ነውና ደስስ ይበላችኹ ። ጉልበታችኹንጂ እናንተን በማይፈልጉት መካከል ማዳም ማለቴ "" ማ ድ ያ ት "" ከሸመቀችው ተንኮልና ክፋት በሥውር የጠበቃችኹን አምላክ ዛሬም ከእናንተ ጋር ነውና አመስግኑት ።
ልቡናችኹን አይለውጥባችኹ እናንተም ታምናችኹ ኑሩ ሥሩም ። በሃይማኖት ፣ በምግባርና በሥርዐት ትኖሩ ዘንድ የስዱዳን ምርጉዝ ፤ እመአምላክ ምልጃና ጸሎት አይለያችኹ ።
ድካማችኹን ባልጠግንም ፥ ባላጽናናችኹም ኀዘንና ደስታችኹን ለመካፈል ያኽል የፍቅሬን አልሁ እንጂ ፤ እናም መልካም ዘመን ይኹንላችኁ ። እወዳችኋለሁ ።
#ወደ_ምሥራቅ_እንመልከት
✝️ ⛪️◈◈⛪️ ✝️
#ንነጽር_አዳም_ወሔዋን_ወንለቡ
ከነፅር ገፅ የተወሰደ
— መክብብ 3፥9
🏵️🌸 በእውነት በዐረቡ አገራት ያላችኹ እኅቶቼ ዓመታትን በቸርነቱ አሳልፎ ፥ ከመከራ ሥጋ ከመከራ ነፍስ ጠብቆ እንኳን ለዚኽች ዕለትና ዓመት አደረሳችሁ ።
**➥. ብትጣሩ አቤት የሚላችኹ ፣ ብትጮኹ የሚሰማችኹ ፣ ብታለቅሱ ዕንባ የሚያብስላችኹ ፣ ብትታመሙ የሚያስታምማችኹ ፣ ብታዝኑ የሚያጽናናችኹ ፣ ብትከፉ የሚያባብላችኹ ፣ በሌለበት በባዕድ አገር ላላችኹ እግዚአብሔር ከእናተ ጋር ነውና ደስስ ይበላችኹ ። ጉልበታችኹንጂ እናንተን በማይፈልጉት መካከል ማዳም ማለቴ "" ማ ድ ያ ት "" ከሸመቀችው ተንኮልና ክፋት በሥውር የጠበቃችኹን አምላክ ዛሬም ከእናንተ ጋር ነውና አመስግኑት ።
ልቡናችኹን አይለውጥባችኹ እናንተም ታምናችኹ ኑሩ ሥሩም ። በሃይማኖት ፣ በምግባርና በሥርዐት ትኖሩ ዘንድ የስዱዳን ምርጉዝ ፤ እመአምላክ ምልጃና ጸሎት አይለያችኹ ።
ድካማችኹን ባልጠግንም ፥ ባላጽናናችኹም ኀዘንና ደስታችኹን ለመካፈል ያኽል የፍቅሬን አልሁ እንጂ ፤ እናም መልካም ዘመን ይኹንላችኁ ። እወዳችኋለሁ ።
#ወደ_ምሥራቅ_እንመልከት
✝️ ⛪️◈◈⛪️ ✝️
#ንነጽር_አዳም_ወሔዋን_ወንለቡ
ከነፅር ገፅ የተወሰደ
Forwarded from ልባም ሴት 😍 (꧁༒☬አላትዮን☬༒꧂)
꧁༒☬አላትዮን☬༒꧂:
ብዙ የእንኳን አደረሰህ መልዕክቶች ደርሰውኛል ይሄ ግን የልቤን ነው የነገረኝ
ዘመን ማን ነው? ዘመን ማለት እኛ ነን..ስንከፋ የሚከፋ ደግ ስንሆን ደግ የሚሆን የእኛው ነጸብራቅ ነው ዘመን። ለዚህ ነው አበው በአንጋረ ፈላስፋ "ዘመን ማለት አንተ ነህ፡፡ አንተ ሰላማዊ ስትሆን ሰላማዊ ትሆናለች፡፡ አንተ የከፋህ እንደሆነ ትከፋለች፡፡" በማለት የተናገሩት።
እናም ዘመን እኛ እኛም ዘመን ነንና ሊቁ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ እንዳለው በዕሜያችን ስንት ጊዜ እያለፈ እንደ ኾነ እያሰብን ራሳችንን እንዲህ ብልን እንጠይቅ፡- “ቀናት እየሮጡ ነው፣ ዓመታቱም እየነጐዱ ነው፣ የዕድሜዬ መንገድም እየተጋመሰ ነው፤ ታዲያ ምን በጎ ምግባር ያዝኩ? ከዚህ ምድር የማልፍበት ቀን እየቀረበ ነው፤ ታዲያ ምን የጽድቅ ሥራ ሠራሁ? በዚህ ዕድሜዬ (ዘመኔ) መሥራት የነበረብኝ ምግባር ትሩፋት ዕድሜዬ ሲገፋ ማድረግ አልችልም፤ ታዲያ ዕድሜዬ (ዘመኔ) ሲገፋ ማድረግ የማልችላቸውን የጽድቅ ሥራዎች (ፆም፣ ጸሎት፣ ስግደት፣ አገልግሎት፣… ዕድሜ ሲገፋ ይከብዳሉና) እንደ አቅሜ እያደረግኩ ነውን?” በማለት ልቡናችንን እንጠይቅ።"
“አቤቱ፥ ወደ አንተ መልሰን እኛም እንመለሳለን፤ ዘመናችንን እንደ ቀድሞ አድስ።” ሰቆ.ኤር 5፥21
መልካም ኢየሱስን ክርስቶስን የመውደድ ዘመን ይሁንልዎ
***ሮቤል*
ብዙ የእንኳን አደረሰህ መልዕክቶች ደርሰውኛል ይሄ ግን የልቤን ነው የነገረኝ
ዘመን ማን ነው? ዘመን ማለት እኛ ነን..ስንከፋ የሚከፋ ደግ ስንሆን ደግ የሚሆን የእኛው ነጸብራቅ ነው ዘመን። ለዚህ ነው አበው በአንጋረ ፈላስፋ "ዘመን ማለት አንተ ነህ፡፡ አንተ ሰላማዊ ስትሆን ሰላማዊ ትሆናለች፡፡ አንተ የከፋህ እንደሆነ ትከፋለች፡፡" በማለት የተናገሩት።
እናም ዘመን እኛ እኛም ዘመን ነንና ሊቁ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ እንዳለው በዕሜያችን ስንት ጊዜ እያለፈ እንደ ኾነ እያሰብን ራሳችንን እንዲህ ብልን እንጠይቅ፡- “ቀናት እየሮጡ ነው፣ ዓመታቱም እየነጐዱ ነው፣ የዕድሜዬ መንገድም እየተጋመሰ ነው፤ ታዲያ ምን በጎ ምግባር ያዝኩ? ከዚህ ምድር የማልፍበት ቀን እየቀረበ ነው፤ ታዲያ ምን የጽድቅ ሥራ ሠራሁ? በዚህ ዕድሜዬ (ዘመኔ) መሥራት የነበረብኝ ምግባር ትሩፋት ዕድሜዬ ሲገፋ ማድረግ አልችልም፤ ታዲያ ዕድሜዬ (ዘመኔ) ሲገፋ ማድረግ የማልችላቸውን የጽድቅ ሥራዎች (ፆም፣ ጸሎት፣ ስግደት፣ አገልግሎት፣… ዕድሜ ሲገፋ ይከብዳሉና) እንደ አቅሜ እያደረግኩ ነውን?” በማለት ልቡናችንን እንጠይቅ።"
“አቤቱ፥ ወደ አንተ መልሰን እኛም እንመለሳለን፤ ዘመናችንን እንደ ቀድሞ አድስ።” ሰቆ.ኤር 5፥21
መልካም ኢየሱስን ክርስቶስን የመውደድ ዘመን ይሁንልዎ
***ሮቤል*
እዚህ ቡድን ከፍተኛ የሆነ የተወያይ ሙስሊሞች እና ቤንጤዎች ቁጥር እጥረት እየተፈጠረ ነው ።
እንደው በሞቴ አሉ አሉ የምትሏቸውን የቤንጤ ባስተሮችን እና የአብዱል ኡስታዞችን add አድርጉልን ።
ወረታውን እንመልሳለን
እንደው በሞቴ አሉ አሉ የምትሏቸውን የቤንጤ ባስተሮችን እና የአብዱል ኡስታዞችን add አድርጉልን ።
ወረታውን እንመልሳለን
ዛሬ አሁን ማንኛውም ሙስሊም ማንኛንም አይነት ጥያቄ ለእኛ ለክርስቲያኖች ማቅረብ ይችላል ላይቭ ላይ ነን
https://www.tg-me.com/nubeberhanutemelalesu?videochat=1deab565f802955e50
https://www.tg-me.com/nubeberhanutemelalesu?videochat=1deab565f802955e50
Telegram
ኑ በብርሃኑ እንመላለስ
🌼እንኳን በሰላም መጣችሁ እህት ወንድሞችን 🌼
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ዙሪያ ላላችሁ ጥያቄ መልስ የምታገኙበት እናንተም የምትጠየቁበት ማህበር ነው ።
👉በተጨማሪም ተከታታይ ትምህርቶች
👉ውይይቶች ይኖራሉ
በሚደረጉ ሐይማኖታዊ ውይይቶች ላይ
👉አንዱ የሌላውን እምነት ማናናቅ ❌
👉የሌሎችን ፅሁፍ ቀድቶ መገልበጥ❌
👉...በጥብቅ የከለከለ ነው ።
🍀መልካም የውይይት ጊዜ🍀
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ዙሪያ ላላችሁ ጥያቄ መልስ የምታገኙበት እናንተም የምትጠየቁበት ማህበር ነው ።
👉በተጨማሪም ተከታታይ ትምህርቶች
👉ውይይቶች ይኖራሉ
በሚደረጉ ሐይማኖታዊ ውይይቶች ላይ
👉አንዱ የሌላውን እምነት ማናናቅ ❌
👉የሌሎችን ፅሁፍ ቀድቶ መገልበጥ❌
👉...በጥብቅ የከለከለ ነው ።
🍀መልካም የውይይት ጊዜ🍀
Forwarded from J.CHRISTIAN
One of the none sense things in islam a man slaping the angel of death 🤦♂
How come
Is it metaphorical literature 🤔
Hadith
"حَدَّثَنَا مَحْمُودٌ، حَدَّثَنَا عَبْدُ الرَّزَّاقِ، أَخْبَرَنَا مَعْمَرٌ، عَنِ ابْنِ طَاوُسٍ، عَنْ أَبِيهِ، عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ " أُرْسِلَ مَلَكُ الْمَوْتِ إِلَى مُوسَى ـ عَلَيْهِمَا السَّلاَمُ ـ فَلَمَّا جَاءَهُ صَكَّهُ فَرَجَعَ إِلَى رَبِّهِ فَقَالَ أَرْسَلْتَنِي إِلَى عَبْدٍ لاَ يُرِيدُ الْمَوْتَ. فَرَدَّ اللَّهُ عَلَيْهِ عَيْنَهُ وَقَالَ ارْجِعْ فَقُلْ لَهُ يَضَعُ يَدَهُ عَلَى مَتْنِ ثَوْرٍ، فَلَهُ بِكُلِّ مَا غَطَّتْ بِهِ يَدُهُ بِكُلِّ شَعْرَةٍ سَنَةٌ. قَالَ أَىْ رَبِّ، ثُمَّ مَاذَا قَالَ ثُمَّ الْمَوْتُ. قَالَ فَالآنَ. فَسَأَلَ اللَّهَ أَنْ يُدْنِيَهُ مِنَ الأَرْضِ الْمُقَدَّسَةِ رَمْيَةً بِحَجَرٍ ". قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " فَلَوْ كُنْتُ ثَمَّ لأَرَيْتُكُمْ قَبْرَهُ إِلَى جَانِبِ الطَّرِيقِ عِنْدَ الْكَثِيبِ الأَحْمَرِ "."
Narrated Abu Huraira:
The angel of death was sent to Moses and when he went to him, Moses slapped him severely, spoiling one of his eyes. The angel went back to his Lord, and said, "You sent me to a slave who does not want to die." Allah restored his eye and said, "Go back and tell him (i.e. Moses) to place his hand over the back of an ox, for he will be allowed to live for a number of years equal to the number of hairs coming under his hand." (So the angel came to him and told him the same). Then Moses asked, "O my Lord! What will be then?" He said, "Death will be then." He said, "(Let it be) now." He asked Allah that He bring him near the Sacred Land at a distance of a stone's throw. Allah's Messenger (ﷺ) said, "Were I there I would show you the grave of Moses by the way near the red sand hill."
Sahih
Sahih al-Bukhari, 1339
In-Book Reference: Book 23, Hadith 94
USC-MSA web (English) reference: Vol. 2, Book 23, Hadith 423 (deprecated numbering scheme)
How come
Is it metaphorical literature 🤔
Hadith
"حَدَّثَنَا مَحْمُودٌ، حَدَّثَنَا عَبْدُ الرَّزَّاقِ، أَخْبَرَنَا مَعْمَرٌ، عَنِ ابْنِ طَاوُسٍ، عَنْ أَبِيهِ، عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ " أُرْسِلَ مَلَكُ الْمَوْتِ إِلَى مُوسَى ـ عَلَيْهِمَا السَّلاَمُ ـ فَلَمَّا جَاءَهُ صَكَّهُ فَرَجَعَ إِلَى رَبِّهِ فَقَالَ أَرْسَلْتَنِي إِلَى عَبْدٍ لاَ يُرِيدُ الْمَوْتَ. فَرَدَّ اللَّهُ عَلَيْهِ عَيْنَهُ وَقَالَ ارْجِعْ فَقُلْ لَهُ يَضَعُ يَدَهُ عَلَى مَتْنِ ثَوْرٍ، فَلَهُ بِكُلِّ مَا غَطَّتْ بِهِ يَدُهُ بِكُلِّ شَعْرَةٍ سَنَةٌ. قَالَ أَىْ رَبِّ، ثُمَّ مَاذَا قَالَ ثُمَّ الْمَوْتُ. قَالَ فَالآنَ. فَسَأَلَ اللَّهَ أَنْ يُدْنِيَهُ مِنَ الأَرْضِ الْمُقَدَّسَةِ رَمْيَةً بِحَجَرٍ ". قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " فَلَوْ كُنْتُ ثَمَّ لأَرَيْتُكُمْ قَبْرَهُ إِلَى جَانِبِ الطَّرِيقِ عِنْدَ الْكَثِيبِ الأَحْمَرِ "."
Narrated Abu Huraira:
The angel of death was sent to Moses and when he went to him, Moses slapped him severely, spoiling one of his eyes. The angel went back to his Lord, and said, "You sent me to a slave who does not want to die." Allah restored his eye and said, "Go back and tell him (i.e. Moses) to place his hand over the back of an ox, for he will be allowed to live for a number of years equal to the number of hairs coming under his hand." (So the angel came to him and told him the same). Then Moses asked, "O my Lord! What will be then?" He said, "Death will be then." He said, "(Let it be) now." He asked Allah that He bring him near the Sacred Land at a distance of a stone's throw. Allah's Messenger (ﷺ) said, "Were I there I would show you the grave of Moses by the way near the red sand hill."
Sahih
Sahih al-Bukhari, 1339
In-Book Reference: Book 23, Hadith 94
USC-MSA web (English) reference: Vol. 2, Book 23, Hadith 423 (deprecated numbering scheme)
ኑ በብርሃኑ እንመላለስ
One of the none sense things in islam a man slaping the angel of death 🤦♂ How come Is it metaphorical literature 🤔 Hadith "حَدَّثَنَا مَحْمُودٌ، حَدَّثَنَا عَبْدُ الرَّزَّاقِ، أَخْبَرَنَا مَعْمَرٌ، عَنِ ابْنِ طَاوُسٍ، عَنْ أَبِيهِ، عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ…
ሳድግ እንደ ሙሳ መሆን ነው የምፈልገው ብሏል አንዱ ሸህ😂
ልምድ አለኝ ባይ አብዱልን እየጨመቅን ነው 😂😂
ኑ በብርሃኑ እንመላለስ
አሰልች ውይይት ነው ።
እኔ የሚቆጨኝ ይገባዋል ብዬ package ገዝቼ መበላቴ 😒
እኔ የሚቆጨኝ ይገባዋል ብዬ package ገዝቼ መበላቴ 😒