Telegram Web Link
የምትወዷት አልቅሱላት
😭5😢4👍1🤣1
እስኪ በግጥም እናውራ

አንቺ ጥቁሪቱ የአላህ ውዲቱ
የሙኢመን ሃጢያት አስተሰራይቱ
ኡመቱ በሙሉ ባንቺ እየማለለ
ግማሹ ሲልስሽ ሲስምሽም አለለ
ገሚሱ ራቁቱን ሲዞር የዋለ
እንደው ረበና ምንኛ ረሂሙ አብልጦ ወደደሽ
የሌሎች ድንጋዮች እንዲህ ያከበረሽ
ህዝቡ ሙስሊማቱ ወንዶች እና ሴቱ
በነሽዳውና በመንዙማይቱ
ሁሉ ሚያወድስሽ አንቺ ድንጋይቱ
የረህማ ፍቅር የአይንን ስስቱ
የኔም የምመኝሽ አጥብቄ ከአያቱ
የኔዋ ፍቅሪቱ ጥቁሯ ድንጋይቱ
እመጣለሻለሁ ልልስሽ ልስምሽ
የረህማ ሰላም እንደ ወተት ቅቤ ይፍሰብሽ ልልሽ 😍

i love you ባርች stone 🤭

እስኪ ግጠሙ ጥበብ ይጥራችሁ እንደ እኔ
😁11👍3👌2👏1
ኑ! የመ/ር ኃይለ ማርያም ዘውዱን ቤተሰብ እናግዝ?
.....................................................
መምህሩ ስለ ቀናች ሃይማኖታቸው ሲሉ በእስር ላይ ይገኛሉ። የእስር ጊዜው መራዘሙም ስራ የለላት እና መጫት ባለቤታቸው ቃል ኪዳን ልዑል ሰገድ ከሶስት ህጻናት ልጆቻቸው (ህጻን ናዖድ ኃይለማርያም ዕ - 11 ዓመት ፣ ህጻን ካሌብ ኃይለማርያም ዕ - 3 ዓመት እና ህጻን ሳባ ኃይለማርያም ዕ - 1 ዓመት ከ6 ወር ) ከሆናቸው ጋር በከፋ ችግር ውስጥ እንዲወድቁ አድርጓቸዋል።

ቤተሰቡ ይተዳደር የነበረው በመምህሩ ትቂት ደመወዝ ነበር። አሁን እሳቸው በመታሰራቸው ይህም የለም። ቤተሰቡ የቤት ኪራይ በወር ብር 6000 እየከፈሉ የሚኖሩ ሲሆን፣ ትልቁ ልጃቸው ህጻን ናዖድ ኃይለማርያም በግል ት/ቤት ብር 900 ይከፈልለታል። አሁን ጀምሮ ት/ት ሊያቆም እንደሚችል አረጋግጫለሁ። ቀሪው አጠቃላይ 4 ቤተሰብ በልቶ ለማደር የጊዜው ሁኔታ ይታወቃል።

የታሰሩት መምህራችን እንዲፈቱ መጠየቃችን እንደተጠበቀ ሆኖ በከፋ ችግር ውስጥ የወደቀውን ቤተሰባቸውን ማገዝ የእኛ ድርሻ ነው። መምህር ኃይለማርያም መምህሬ ናቸው የሚል ሰው ሁሉ በተቻለው መጠን ያግዝ። ክርስቲያናዊ መረዳዳት ካለ መከራው ገብስ ነው።

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000395873157 - ቃል ኪዳን ልዑል ሰገድ
ስልክ 🤳 0972453796 ቃል ኪዳን ለዑል ሰገድ

ሼር ያድርጉት!!!
23/09/2015 ዓ.ም
Have ጎድ day
😁6
የታየው አሜን ይበል 🤭
🤯5😁3🤔1
"…የዛሬው የኦሮሞ ብልፅግና የአንዋር መስጊድ ጭፍጨፋ ደግሞ እጅግ የተለየ አረመኔያዊነት የተንጸባረቀበት ነው ተብሏል። ኦሮሙማ ግን ገራሚ ነው። የብራኑ ጁላና የአዳነች አቤቤ ፎሊሶች ደረትና እግር ነው አሉ አነጣጥረው የሚመቱት። ህክምናም ከልክለዋል። ብዙዎች ደም እየፈሰሳቸው መሞታቸው ነው የተነገረው።

• አብይ የተቆጣጠራቸው ኡስታዞች ድራሻቸው ጠፍቷል። ሃጂ ሙፍቲ ግን ከምር ዕድለኛ ናቸው። ይሄ የሆነው በእሳቸው የአመራር ዘመን ቢሆን ኖሮ ሙጂብ አሚኖ ይሄን ጊዜ ሰቅሎ ይበላቸው ነበር። የኦነግ ፔጆች ደግሞ በለው እንዳትለቀው። የሚረብሸው ስልጤና ፎጤ ነው እያሉ ነው።

• የሞቱትን ግን ነፍስ ይማር…!
🤯5😱2
አብዱሎች አያነቡም የምንለው በምክኒያት ነው 😂
🤣5👍2
እንኳን አደረሳችሁ ለበዓለ ጰራቅሊጦስ
9👍3👎2
ፆመ ሐዋርያት ነገ ይገባል ሰኞ
👍5🥰2
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የቴሌቭዥን ሕግ ስለሚከለክለን የብልፅግና መከላከያ ሠራዊት የብራኑ ጁላ፣ የአበባው ታደሰ፣ የአቢይ አህምድ፣ የዶር አብርሃም ሠራዊት በየጫካው፣ በየ ገዳሙ እንዲህ ነው ንፁሐንን የሚረፈርፈው። ለዚህ ነው መከላከያ ሠራዊቱን የኢትዮጵያ ሕዝብ በተለይ ዐማራን ትግሬው አይወክለኝም እያለ ያለው።
😢7
#አስቸኳይ_መረጃ

በቀድሞው ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ስር የነበረውና  በአሁኑ አደረጃጀት በሸገር ከተማ ስር የተከለለው የኢርቱ መድኃኒዓለም ቤተክርስቲያንን የከተማው አፍራሽ ኃይሎች "እናፈርሳለን ህገወጥ ነው ማስረጃ የላችሁም" እያሉ የአጥቢያውን ካህናትና ምእመናን እያዋከቡ ሲሆን የቤተ ክርስቲያኗ የበላይ አካል አስፈላጊውን እርምጃ መውሰድ ካልቻለ በዛሬው እለት ማለትም ግንቦት 28/2015 ዓ/ም  ሊያፈርሱት እንደሚችሉ በአካባቢው ያሉ ምእመናን ያሳወቁን ሲሆን በአስቸኳይ ለሚመለከተው አካል አሳውቁልን ብለዋል::

በባላፉት ጊዜያት በአካባቢው ያሉ መኖሪያ ቤቶችን ሲያፈርሱ ቤተ ክርስቲያኑን ለማፍረስ ሞክረው አጥሩን ብቻ እንዳፈረሱት በህዝበ ክርስቲያኑ ትግል መትረፉ ይታወቃል።
እባካችሁ ይህንን መረጃ አሁኑኑ ለኦርቶዶክሳዊያን አዳርሱ።
#ሼር #share #ወርቃማው_የቤተክርስቲያን_ትውልድ_
👍1
2025/07/13 11:06:46
Back to Top
HTML Embed Code: