Telegram Web Link
ምዕመናን ግሩፑ እየጠፋብኝ ነው 😂🙈
@ahaduamlak1227 ስለፕሮፋይሉ ይሄንን ልጅ አመስግኑልኝ 😍
እንደልማዳችን የሙስሊም ድርቅ መትቷናል 😭

ኧረ ጃል ተው በናፍቆታቸው እንዳይሞት ጥሯቸው አምጦቸው
ሐገሩ ሁሉ ማሜ ሆኖል ጃል 😂

ጭራሽ አባት ሐገር አማሪካ ላይማ ብሶል 😂
ወገን በሎጎ ጥማት ተቃጥላችኋል ?

እንግዲያውስ የሎጎ ጥማትዎትን ሊያረሰርስ
@ahaduamlak1227 መጥቷላችኋል ።

ለቅድስት ቤተክርስቲያን ልጆች
#በነፃ መሆኑ ለየት ያደርገዋል ። ዛሬውኑ በ username ሰላም በሉት "ፏ" ያለ ሎጎ ያጠናዳችኋል ።😜
ሳይንስና ማሜይዝም 😂
Forwarded from ልባም ሴት 😍
“በመጥፎና በጠማማ ትውልድ መካከል ያለ ነቀፋ የዋሆችም ነውርም የሌለባቸው የእግዚአብሔር ልጆች እንድትሆኑ ሳታንጐራጉሩ ክፉም ሳታስቡ ሁሉን አድርጉ፤”
— ፊልጵስዩስ 2፥14-15
#ማሜ_አያልቅበትም #ክፍል_6
ማሜ ማለት እኮ እጅጉን ግሩም ሰው ነው 😂 አይሁድ ሲረግሙት አይሻ ደግሞ ለሱ አሽቃብጣ ስትሳደብ ተይ አይሻዬ ብዙ አትድከሚ በምህፃረ ቃል ስደቢያቸው የሚል የገሩ የአላህ ገር ነቢይ 😂🙈

Hadith

"حَدَّثَنَا عَبْدُ اللَّهِ بْنُ مُحَمَّدٍ، حَدَّثَنَا هِشَامٌ، أَخْبَرَنَا مَعْمَرٌ، عَنِ الزُّهْرِيِّ، عَنْ عُرْوَةَ، عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ قَالَتْ كَانَ الْيَهُودُ يُسَلِّمُونَ عَلَى النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم يَقُولُونَ السَّامُ عَلَيْكَ‏.‏ فَفَطِنَتْ عَائِشَةُ إِلَى قَوْلِهِمْ فَقَالَتْ عَلَيْكُمُ السَّامُ وَاللَّعْنَةُ‏.‏ فَقَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم ‏"‏ مَهْلاً يَا عَائِشَةُ، إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الرِّفْقَ فِي الأَمْرِ كُلِّهِ ‏"‌‏.‏ فَقَالَتْ يَا نَبِيَّ اللَّهِ أَوَلَمْ تَسْمَعْ مَا يَقُولُونَ قَالَ ‏"‏ أَوَلَمْ تَسْمَعِي أَنِّي أَرُدُّ ذَلِكَ عَلَيْهِمْ فَأَقُولُ وَعَلَيْكُمْ ‏"‌‏.‏"

Narrated
Aisha:
The Jews used to greet the Prophet (ﷺ) by saying, "As-Samu 'Alaika (i.e., death be upon you), so I understood what they said, and I said to them, "As-Samu 'alaikum wal-la'na (i.e. Death and Allah's Curse be upon you)." The Prophet (ﷺ) said, "Be gentle and calm, O
Aisha, as Allah likes gentleness in all affairs." I said, "O Allah's Prophet! Didn't you hear what they said?" He said, "Didn't you hear me answering them back by saying, #'Alaikum (i.e., #the_same_be_upon_you)?"

Sahih

Sahih al-Bukhari, 6395
In-Book Reference: Book 80, Hadith 90
USC-MSA web (English) reference: Vol. 8, Book 75, Hadith 404 (deprecated numbering scheme)
“ጸቃውዕ ይውኅዝ እምከናፍርኪ፤ ሀሊበ ወመዓር እምታሕተ ልሳንኪ፤ወይቤላ ንዒ ንሑር ኀበ ደብረ ከርቤ ውስተ አውግረ ስሂን"
ቅዱስ ያሬድ

እንኳን አደረሳችሁ
በዓታ ለማርያም
"ድንግል ሆይ አንገታቸውን እንደሚያገዝፉ እንደ ዕብራውያን ሴቶች ልጆች በዋዛ ያደግሽ አይደለም፤ በንጽሕና በቅድስና በቤተ መቅደስ ኖርሽ እንጂ፤ ድንግል ሆይ ምድራዊ ኅብስትን የተመገብሽ አይደለም፤ ከሰማየ ሰማያት የበሰለ ሰማያዊ ኅብስትን ነው እንጂ፤ ድንግል ሆይ ምድራዊ መጠጥን የጠጣሽ አይደለም፤ ከሰማየ ሰማያት የተቀዳ ሰማያዊ መጠጥን ነው እንጂ፤ ድንግል ሆይ ከአንቺ አስቀድሞ ከአንቺም በኋላ እንዳሉ ሴቶች መተዳደፍን የምታውቂ አይደለም፤ በንጽሕና በቅድስና ያጌጥሽ ነሽ እንጂ፤ ድንግል ሆይ የሚያታልሉ ጐልማሶች ያረጋጉሽ አይደለም የሰማይ መላእክት ጐበኙሽ እንጂ እንደተነገረ ካህናትና የካህናት አለቆች አመሰገኑሽ እንጂ....."

(አባ ሕርያቆስ - ቅዳሴ ማርያም)
ዛሬ የአረብኛ ቋንቋ ቀን ነው አሉ ። ከአሽቃባጭነታችን የተነሳ በመሐል ሐገረ አዲስ አበባ ሲከበር ውሏል አሉ ።

ለግዕዝ ግን ....😡
ምስል ብዙ ነገር እንደሚናገር ድሮ ነበር የማውቀው የዚህ ግን ጠና 😂
Forwarded from ልባም ሴት 😍
ዛሬ በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ 3:00 ሰዓት ይጀመራል ።

https://www.tg-me.com/lebam_set
ቲክቶክ በአሜሪካ ለመዘጋት ጥቂት ጊዜያት ቀረተውታል ። ምን ሊመጣችሁ ነው ጃል😂🙈
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ይሄንን ቀን ታስታውሱታላችሁ ?😭በእኔ በህፃንነት እዕምሮዬ ተቀርፆ ቀርቷል ።



ማሳሰቢያ ፦ እውነት ስለሆነ ከፈራችሁ አትዩት ከአስራ ስምንት በታች ለሆኑት ይበልጥ አይመከርም።
💥 “ሰላም ለአርሴማ ሥርጉተ አፍኣ ወውስጥ
በምግባር ፍጹም ወበሃይማኖት ስሉጥ
አመ ኮነት ሰማዕተ እንበለ ተምያጥ
አሕምሞ ሥጋሃ ኢክህሉ አስዋጥ
ወጸበለ እግራ ለሐሱ አናብስት መሠጥ”

(በፍጹም ምግባርና በፍጹም ሃይማኖት በውስጥና በውጪ ያጌጠች ለኾነች ለአርሴማ ሰላምታ ይገባል፤ ወደ ኋላ ባለመመለስ ሰማዕትን በኾነች ጊዜ ዐለንጎች (መግረፊያዎች) ሥጋዋን ማሳመም አልቻሉም፤ ነጣቂዎች አናብስትም የእግሯን ዐቧራ ላሱ)  ይላል።


   ፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ሰሞንን እየተግባባን አልነበረም ጃል

https://vm.tiktok.com/ZMkYqnsxF/
2025/07/06 18:53:11
Back to Top
HTML Embed Code: