Telegram Web Link
+ 70 ነፍሳት ወደ ቤተ ክርስቲያን ተጨመሩ +

| ጃንደረባው ሚድያ | ኅዳር 2017 ዓ.ም.|
አዲስ አበባ - ኢትዮጵያ

በኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ትውልድ - ጃን ማዕተብ በኩል 70 ወጣቶች ወደ ኦርቶዶክሳዊት ቤተክርስቲያን በልጅነት ጥምቀትና በቄደር ጥምቀት ተመለሱ::

ጃን ማዕተብ ሥራ ከጀመረ ጊዜ አንሥቶ በአንድ ለአንድ (የገፅ ለገፅ) የትምህርት መንገድ የተማሩት እነዚህ ንዑሰ ክርስቲያን ከእስልምና ከፕሮቴስታንት ከካቶሊክ እና እምነት የለሽነት የተመለሱ መሆናቸውን የጃን ማዕተብ የንዑሰ ክርስቲያን ክትትል አስተባባሪ ዶ/ር ቤተልሔም ገልጻለች::

"በወላጆቻቸው ፣ በትዳር አጋሮቻቸውና በወዳጆቻቸው ጥቆማ ወደ እኛ የሚመጡትን ወጣቶች በመጀመሪያ ያሉበትን የግንዛቤ ደረጃ የመመዘኛ ቃለ መጠይቅ ካደረግንላቸው በኋላ በየርእሰ ጉዳዩ በጠነቀቁ (specialize ባደረጉ) መምህራን አንድ ለአንድ እንዲማሩ በማድረግ መምህረ ንስሓ በማገናኘት እስከጥምቀት ድረስ የማብቃትና የመከታተል ሥራዎችን ስንሠራ ቆይተናል" ያሉት የጃን ማዕተብ ሰብሳቢ ዲ/ን እርሱባለው ኩምሳ "ከተጠመቁት መካከል በሚገባ ተምረው በንዑሰ ክርስቲያን አገልግሎት ላይ ከእኛ ጋር ማገልገል የጀመሩም አሉ" በማለት ገልጸዋል::

ወደ ቤተ ክርስቲያን ማኅበር የተቀላቀሉት ወጣቶች መካከል በሔዱባቸው ቦታዎች እስከ ሰባኪነት የደረሱና አንዳንዶቹም "የተሐድሶ" ሥልጠና ሠጪዎች የነበሩም እንዳሉበትና ለወራት በአንድ ለአንድ ትምህርትና ሱባኤ ጉባኤ በመማር ላይ እንደሚገኙ ተገልጾአል::
ጃን ማዕተብ በብዙ ድካም የሠራውን የፕሮጀክት ምክረ ሃብ በመተግበርም በቀጣይ ጉዳይ ተኮር የሆኑ የዕቅበተ እምነት ጉባኤያትና ዐውደ ጥናቶችን በማዘገጀት ሒደት ላይ መሆኑን የገለጸው ዲ/ን እርሱባለው "ተቅዋማዊ ዕቅበተ እምነት" ላይ ማተኮርና የንዑሰ ክርስቲያን የመግቢያ ትምህርት ዶክመንት የማዘጋጀት ሥራዎችም እየተሠሩ መሆኑን ገልጾአል::

በጃን ማዕተብ የተሰናዳው "ወደ ኦርቶዶክስ (ወደ ቀናችው ሃይማኖት) መመለስ" የተሰኘ ዕቅበተ እምነታዊ ዘጋቢ ፊልም ዛሬ ማታ በጃንደረባው ሚድያ ቻናል ይለቀቃል:: 

#የሚከለክለኝ_ምንድን_ነው
#በፍጹም_ልብህ_ብታምን_ተፈቅዶአል
ሙሐመድ በሽምግልናው ዘመን አሻንጉሊት ምትጫወት ሕፃን ሲያገባ 🤣😂

ኡርዋ እንደተረከው " ነብዩ ﷺ አይሻን እንዲድርለት አቡበከርን ጠየቁ" "አቡበክርም እንዲህ አለው "እኔኮ ወንድምህ ነኝ" ነብዩም ﷺ እንዲህ አሉ በአላህ ኃይማኖትና በአላህ መጽሃፍ ወንድሜ ነህ , ነገር ግን እሷን (አይሻን) ማግባት ለእኔ የተፈቀደች ናት" አሉ።"

حَدَّثَنَا عَبْدُ اللَّهِ بْنُ يُوسُفَ، حَدَّثَنَا اللَّيْثُ، عَنْ يَزِيدَ، عَنْ عِرَاكٍ، عَنْ عُرْوَةَ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم خَطَبَ عَائِشَةَ إِلَى أَبِي بَكْرٍ فَقَالَ لَهُ أَبُو بَكْرٍ إِنَّمَا أَنَا أَخُوكَ، فَقَالَ ‏ "‏ أَنْتَ أَخِي فِي دِينِ اللَّهِ وَكِتَابِهِ وَهْىَ لِي حَلاَلٌ ‏"‌‏.‏
Reference
: Sahih al-Bukhari 5081
In-book reference
: Book 67, Hadith 19
USC-MSA web (English) reference
: Vol. 7, Book 62, Hadith 18
(deprecated numbering scheme

ዓኢሻ (ረዐ) እንዲህ አለች፡-
" የአላህ መልእክተኛ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም
የስድስት አመት ልጅ እያለሁ ታጩኝ  በ9 አመቴ ወደ እኔ ገቡብኝ ያኔም በአሻንጉሊት እጫወት ነበር
أَخْبَرَنَا مُحَمَّدُ بْنُ آدَمَ، عَنْ عَبْدَةَ، عَنْ هِشَامٍ، عَنْ أَبِيهِ، عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ تَزَوَّجَنِي رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم وَأَنَا بِنْتُ سِتٍّ وَدَخَلَ عَلَىَّ وَأَنَا بِنْتُ تِسْعِ سِنِينَ وَكُنْتُ أَلْعَبُ بِالْبَنَاتِ ‏.‏
Grade:  Sahih (Darussalam)
Reference  : Sunan an-Nasa'i 3378
In-book reference  : Book 26, Hadith 183
English translation  : Vol. 4, Book 26, Hadith 3380

በተጨማሪም ሙሐመድ አይሻን ሲያገባት ገና አሻኝጉሊት ትጫወት ነበር
Sahih al-Bukhari 6130
Ustaze Yusuf Elyas
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ጌታ ከእንደዚህ አይነት የቅሌት ውርደት ይጠብቃችሁ 😂😂😂😂
አልወጣም ከቤቴ ክፍል 11 የመጨረሻ ክፍል 😔
ማሜ ቋ አድርጎ ይጠጣ ነበር
ማሜ የተምር አረቄም ጠምቆ ጠጥቷል 😂
ክፍል 11

ይህ ነገር ሁሉ እንደ ታሪክ እንዳለፈና አዲስ ህይወትን ከእግዚአብሔር ጋር መጀመር እንዳለበት አሰበ ከእዚያም ወዲያው ከተቀመጠበት ተነሳና ቤቱን እንዳልነበር አድርጎ አስተካከለው እጅጉን የሚያምር ጸሎት ቤት አዘጋጀ በጸሎት ቤቱ ፊት ለፊትም ትልቅ መስቀል አዘጋጀ የክርስቲያን ቤትም አስመሰለው።

ስራውንም እንደጨረሰ ልቡ እጅጉን ሀሴት አደረገች ወደፊት ሊኖረው የሚችለውን ህይወት በማሰብ እጅጉን መደሰት ጀመረ እንዲህም እያለ በቤቱ ውስጥ ራሱን በማስተዳደር ሳምንት ሞላው።

ቀን ከቀን መንፈሳዊ ህይወትን መኖር እያጠናከረ ነበርና በሰባተኛ ቀኑ ለውጡን አስተዋለው ህይወቱን እጅጉን ወደደው ወደ ፀሎት ቤት እየተግደረደረ በመሄድ ትልቁ መስቀል ስር ተንበረከከ እንዲህም አለ

" የአለም ህይወት ይለፈኝ
ሀብት ንብረት ይጥፋኝ
ብቻ ከአንተ ጋር ልቀላቀል
በዘመኔ ሳነግስህም ልኑር
ይህ ነው የዘወትር ምኞቴ
የመጣው ይምጣ አልወጣም ከቤቴ
ላንተ እኖራለሁ ይልብ መድሀኒቴ
ቃሎችህም ናቸው የህይወት መሰረቴ
አንተን በማንገስ እኖራለሁ በቤቴ "

ከእግዚአብሔርም ጋር በመቀላቀል አምላኩን እያመሰገነ ሰላማዊ ህይወትን መኖር ጀመረ።

    ~ ተፈፀመ ~~~~

             ፀሀፊ፡- እህታችሁ ስምረተ ገብርኤል
@nubeberhanuenmelales
ኑ ለእስልምና መፈጠር ምክኒያት ለሆነችው ለአይሻ ቀሚስ ምስጋና እናድርስ 😂🧎‍♀🧎🧎‍♂🧎‍♂
ማንን ነው የምናምነው ?

ሁሉ ካለቀ ከደቀቀ ከተፈጨ በኋላ መጥቷ የሚጮህን ያልተማረ ፍየል አጋጅ ወይስ ህይወቱን እስከሞቱ ያዩትን ...?
we don't care 😂
እንኳን አደረሳችሁ 😍
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ወደ አምላኩ ልካው ነበርኮ ልጇን አይ ሜንጤ ልጃችሁን እስክትገድሉ ድረስ ልባችሁን አጥታችሁ የአጋንንት መጫወቻ ሆናችሁ😕
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ማምዬ ማሚቱ ከሺህ አመታት በፊት ቂጡን የጠረገበት ድንጋይ ነው እርዚቁ በረከቱ በእናንተ ላይ ይደር ሙስሊም ሙስሊማት😂😂😂😂
እንደዚህ ነው ሙስሊሞች የሚያደርቁን😔
The term "Logos" (Greek: Λόγος) has a rich and multifaceted meaning, particularly in philosophical, theological, and literary contexts. Here's an overview of its significance:

▎1. Philosophical Context:

   • In ancient Greek philosophy, particularly in the works of Heraclitus, "Logos" referred to a principle of order and knowledge. Heraclitus used it to describe the rational structure of the universe, suggesting that there is a reason or logic that governs all things.

   • Later, Stoic philosophers expanded on this idea, using "Logos" to denote the rational principle that permeates the cosmos, linking it to divine reason or intelligence.

▎2. Theological Context:

   • In Christian theology, particularly in the Gospel of John, "Logos" takes on a specific and profound meaning. John 1:1 begins with "In the beginning was the Word (Logos), and the Word was with God, and the Word was God." Here, "Logos" refers to Jesus Christ as the pre-existent divine Word through whom all things were created.

   • The use of "Logos" emphasizes both the divinity of Christ and His role as the mediator between God and humanity. It encapsulates the idea that Jesus is not only a messenger from God but is also fully divine Himself.

▎3. Cultural Context:

   • The term "Logos" also had resonance in Hellenistic culture, where it was associated with concepts of reason, speech, and discourse. This allowed early Christians to communicate their beliefs about Jesus in a way that resonated with contemporary philosophical ideas.

▎4. Relation to Creation:

   • In John 1:3, it states, "Through him all things were made; without him nothing was made that has been made." This underscores the belief that the Logos is integral to creation, affirming that Jesus is both the agent of creation and foundational to the existence of all things.

▎Summary:

In summary, "Logos" signifies the divine reason or word that underlies and unifies the cosmos, particularly in Christian theology as it pertains to Jesus Christ. It highlights His pre-existence, divinity, role in creation, and His function as the ultimate revelation of God to humanity. The concept bridges ancient philosophical thought with Christian doctrine, making it a central theme in understanding the nature of Christ.
2025/07/06 04:24:20
Back to Top
HTML Embed Code: