Forwarded from ልባም ሴት 😍
ሚካኤል ሚካኤል ስምህን ስጠራ
ይወገዳል ሸክሜ ይርቃል መከራ
አሁንም "ሚካኤል" ወዳጄ እና ቅርቤ
ፈዋሼ ፣ ታጋሼ ፣ቅርቧ ነህ ለልቤ
"ሚካኤል" "ሚካኤል" "ሚካኤል" ነህ ስንቄ
መንገዴን ጠራጊ ለድካሜ ትጥቄ
ሚካኤል ምርኩዜ የኃዘኔ መርሻ
ክፉን ቀን ማለፊያ ጭንቄን ማስታገሻ
ሚካኤል ሚካኤል ስምህን ስጠራ
ቀለል ይላል ሃዘን ይርቃል መከራ
እንኳን አደረሳችሁ ።
ይወገዳል ሸክሜ ይርቃል መከራ
አሁንም "ሚካኤል" ወዳጄ እና ቅርቤ
ፈዋሼ ፣ ታጋሼ ፣ቅርቧ ነህ ለልቤ
"ሚካኤል" "ሚካኤል" "ሚካኤል" ነህ ስንቄ
መንገዴን ጠራጊ ለድካሜ ትጥቄ
ሚካኤል ምርኩዜ የኃዘኔ መርሻ
ክፉን ቀን ማለፊያ ጭንቄን ማስታገሻ
ሚካኤል ሚካኤል ስምህን ስጠራ
ቀለል ይላል ሃዘን ይርቃል መከራ
እንኳን አደረሳችሁ ።
አልወጣም ከቤቴ!
ክፍል 9
ሳሙኤልም መሀመድን ቤቱ ካደረሰው በኋላ ወደ ቤቱ ገባ መክሰሱንም በላና ሳይመሽበት ወደ ቤተ ክርስቲያን ሄደ ።
መንግስተ አብ የተባሉትም ካህን ቁጭ ብለው እየጠበቁት ነበር ሳሙኤልም እንደደረሰ
ሳሙኤል፡- እንደምን ዋሉ አባ
መንግስተ አብ፡- እግዚአብሔር ይመስገን እንደምን ዋልክ ልጄ ናቁጭ በል
ሳሙኤል፡- እሺ አመሰግናለሁ
አላቸውና ቁጭ አለ። ነገሩን ከየት መጀመር እንዳለበት እንኳ ግራ ገብቶት አይኑን ከግራ ወደ ቀኝ ላት ታች ያደርገው ጀመር። ካህኑም ውስጡ ያለውን ሀሳብ ተረድተው
መንግስተ አብ፡- ልጄ ያደረግኸውን ነገር ሁሉ ንገረኝ
ሳሙኤል፡- እሺ አባ ከአህዛብ ጋር ቤተሰብ መስርቻለሁ እና አሁን ምን ማድረግ እንዳለብኝ አላውቅም የሚስቴም አባት ብዙ ጊዜ እየተገናኘኝ እኔን ለመቀየር ይሞክራል እና ምን ማድረግ እንዳለብኝ አላውቅም በእዚህ በኩል ከእግዚአብሔር ጋር ህብረት እንዳለኝ አስባለሁ በዛ በኩል ደግሞ ትዳሬ እንዳይፈርስ እፈልጋለሁ ከአህዛብ ጋር እየኖርኩኝ እንዴት ከእግዚአብሔር ጋር መቀላቀል እችላለሁ?"
መንግስተ አብ፡- መልካም ልጄ ከጥፋትህ ስንጀምር መጀመሪያ ያጠፋኸው ጥፋት ከአህዛብ ጋር ቤተሰብ መመስረትህ ነው አንተ ብርሀን ሆነህ ሳለህ ከጭለማ ጋር ህብረት ማድረግህ ነው ግን አሁን ከሁለት አንድ ሆናችኋል አንተና ባለቤትህ ሁለት ሳትሆኑ አንድ ናችሁ አንድ የሆነን ነገር ማናጠል እንደ መምህርነቴም ህሊናዬም ቢሆን አይፈቅድም ልጄ ይህ የአንተ ውሳኔ ነው የሚሆነው ጥፋት ሰርተሀል ያን ጥፋት ግን ማሻሻል ያለብህ አንተው ነህ ወይ ክርስቶስን ወይ ባለቤትህን ምረጥ ስለ አለም ነፍሱን የሚሰጥ ያጠፋታል ልጄ ግን ነፍሱን ስለክርስቶስ የሚያጠፋ ፈፅሞ ያድናታል።
ሳሙኤል፡- እሺ አባ አመሰግናለሁ ጥሩ ምክር መክረውኛል እግዚአብሔር ያክብርልኝ በእውነት እራሴን እንድመረምር አድርገውኛል
መንግስተ አብ፡- መልካም የእኔ ልጅ ተባረክልኝ ያልኩህ ነገር ግን በደንብ ገብቶሀል አይደል?
ሳሙኤል፡- አዎ አባ አመሰግናለሁ
መንግስተ አብ፡- እሺ ልጄ በማንኛውም ሰአት እዚሁ ቤተ ክርስቲያን ልታገኘኝ ትችላለህ
ሳሙኤል፡- እሺ ሰላም አምሹ አባ መሄዴ ነው
መንግስተ አብ፡- እሺ ልጄ ሰላም ሁንልኝ
ሳሙኤልም አናግሯቸው ወደ ቤቱ እየተመለሰ ብዙ ነገር አሰበ
"አሁን ግራ ተጋብተሐል ሳሙኤል በመጀመሪያም ከአህዛብ ጋር ቤተሰብ መመስረትህ ትክክል ባይሆንም ግን ስለ ክርስቶስ መመስከርህ ትልቅ የፅድቅ ስራ ሆኖልሀል።
ነገር ግን እስከመቼ ነው በእዚህ ሁኔታ የምትቀጥለው? ወደ ውሳኔ መቅረብ አለብህ ወይ ፈዲላን ወይ አምላክህን ምረጥ!" አለና ወደ ቤቱ ገባ መሽቶም ስለነበር ፈዲላን ጥሏት እራቱን በልቶ እንቅልፉን ተኛ። ብዙም ሳትቆይ ወደ ቤት መጣች ግን ሳሙኤል እንቅልፍ ወስዶት ነበር።
ሳትቀሰቅሰው ቀስ ብላ ወደ አልጋው ወጣችና አጠገቡ ተኛች።
አምስተኛ ቀን
ሳሙኤልም ከእንቅልፉ ተነሳ ሀሳቡ ወደ ስራ ሳይሆን ወደ ቤተ ክርስቲያን መሄድ ነበር። ልብሱንም ለባብሶ ወደ ቤተ ክርስቲያን ሄደ ከእግዚአብሔርም ጋር በጣም ብዙ ነገር ተነጋገረ በመጨረሻም ፈዲላን ለመፍታትና ከእግዚአብሔር ጋር ለመኖር ወስኖ ወደ ቤቱ ተመለሰ።
ፈዲላም ጣፋጭ ቁርስ ሰርታ ጠበቀችው አብረው በሰላምም በሉ እንደጨረሱም ፈዲላን ስለ አንድ ነገር ሊያነጋግራት እንደሚፈልግ ነገራት ለውይይቱ እስክትዘጋጅ ቢሮው ቁጭ ብሎ ጠበቃት።
እሷም "ምን ሊለኝ ይሆን በሚል ሀሳብ" በፍርሀት በሩን አንኳኩታ ጠራችውና ሶፋ ላይ ቆጭ ብላ ጠበቀችው እሱም ወደ ሳሎን ተመልሶ ሶፋው ላይ ቁጭ አለ።
እሷም ወዲያው "እሺ ሳሚ ስለምን ጉዳይ ልትወያየኝ ነበር የፈለከው?"
ሳሙኤል፡- እንደምታውቂው ሁለታችንም የተለያየ ሀይማኖት ተከታዮች ነን
ፈዲላ፡- አዎን
ሳሙኤል፡- ስንጋባም ይህ ነገር በህይወታችን ላይ የሚፈጥረው ችግር አይኖርም ብለን ነበር
ፈዲላ፡- አዎን ነበር ብቻ ሳይሆን እስካሁን የፈጠረው ችግር የለም አይኖርምም አይደል?
ሳሙኤል፡- ብዙ የፈጠረው ችግር አለ
ፈዲላ፡- ምን?
ሳሙኤል፡- አዎን! እየውልሽ ነገሮችን እያበዛው ግራ አላጋባሽ ፍቺ እፈልጋለሁ ፈዲላ
ፈዲላ፡- ምን ማለት ነው?
ሳሙኤል፡- እንድንፋታ እፈልጋለሁ ፈዲላ ከእዚህ በላይ ፈጣሪዬን ማስቀየም አልፈልግም!
ፈዲላ፡- ቆይ ከእኔ ምን አጥተህ ነው ?
ሳሙኤል፡- እንደ ሚስትነት ያልሰጠሽኝ ነገር የለም እርሱን አውቃለሁ ግን እሱ አይደለም ችግሩ
ፈዲላ፡- ታዲያ ምንድነው ችግሩ
ሳሙኤል፡- ይህንን አባትሽን ለምን አትጠይቂውም? ከእኔ በላይ ያስረዳሻል!
ፈዲላ፡- ሳሚ የእኔና አንተ ነገር በእዚህ መጠናቀቅ ነበረበት?
ሳሙኤል፡- ፈዲላ እባክሽን ተረጋጊ እና ማለት የፈለኩትን ተረጂኝ?
ፈዲላ፡- ከእዚህ በላይ እንዴት ልረዳ? ልፋታ አልከኝ! ቆይ እኔ ያንተ ሚስት ለመሆን የሚጎድለኝ ነገር ምንድነው?
ሳሙኤል፡- እባክሽ ለመረጋጋት ሞክሪ እኔ ለሚስትነት አነስሽ አላልኩም!
ፈዲላ፡- እሺ ተረጋጋሁ! በል አስረዳኛ? እኔ ለሚስትነት ካላነስኩ ከኔ ጋር ለመፋታት ያነሳሳህ ምክንያት ምንድነው??
ሳሙኤል፡- ሁለታችንም የተለያየ ሀይማኖት ውስጥ ሆነን አብረን መቆየት አንችልም! ካንቺ ጋር መሆኔ ክርስቶስን እያሳዘንኩት እንደሆነ ስለተሰማኝ አሁን አዲስ የንሰሐ ህይወት እፈልጋለሁ
ፈዲላ፡- አንተም እኔም በሀይማኖታችን መኖር እንችላለን
ሳሙኤል፡- ይህ ይሁን ብዬ አብሬሽ መኖር ጀምሬ ነበር ግን አባትሽ አንቺ እንደምታስቢው አያስብም ሁሌም ሊለውጠኝ ይሞክራል..... አይሆንም! አልክድም ክርስቶስን አልወጣም ከቤቴ! ይህንን ማሳየት ያለብኝ በከፊሉ እርሱን ባለመካድ ብቻ ሳይሆን ስጋዬንም ለሱ በማስገዛት ነው ስለዚህ ይህንን ለማድረግ የግድ መፋታት ይኖርብናል!
ፈዲላ፡- ተው ሳሚ አትጨክንብኝ በኋላ ይቆጭሀል
ሳሙኤል፡- አሁን የምወጣው ከአለማዊ ቤቴ ነው ፈዲላ ግን ከዘላለማዊ ቤቴ መቼም አልወጣም!
አላትና ወደ መኝታ ቤት ሄደ እሷም ሶፋው ላይ ቁጭ እንዳለች ስቅስቅ ብላ ማልቀስ ጀመረች። እየሮጠችም ወደ መኝታ ቤት ገብታ "ከአንተ ጋር እንድሆን የሚያስደርገኝ ነገር ኢሳን ማምለክ ከሆነ አመልከዋለሁ ሳሚ ጥለኸኝ አትሂድ!"
ሳሙኤልም ሁኔታዋ በጣም አሳዘነው ልቡም ደማ "አይ! ፈዲላ ተይ እባክሽ ለእኔ ብለሽ ሀይማኖትሽን መቀየር የለብሽም እንዲህም እንድታደርጊ እኔ አልፈቅድልሽም ኢየሱስን ምታመልኪው ከእኔ ጋር ለመሆን ሳይሆን እውን አምላክ ነው ብለሽና ህይወት እንደሚሰጥሽ በማመን ነው።"
ይቀጥላል........
@nubeberhanutemelalesu
ክፍል 9
ሳሙኤልም መሀመድን ቤቱ ካደረሰው በኋላ ወደ ቤቱ ገባ መክሰሱንም በላና ሳይመሽበት ወደ ቤተ ክርስቲያን ሄደ ።
መንግስተ አብ የተባሉትም ካህን ቁጭ ብለው እየጠበቁት ነበር ሳሙኤልም እንደደረሰ
ሳሙኤል፡- እንደምን ዋሉ አባ
መንግስተ አብ፡- እግዚአብሔር ይመስገን እንደምን ዋልክ ልጄ ናቁጭ በል
ሳሙኤል፡- እሺ አመሰግናለሁ
አላቸውና ቁጭ አለ። ነገሩን ከየት መጀመር እንዳለበት እንኳ ግራ ገብቶት አይኑን ከግራ ወደ ቀኝ ላት ታች ያደርገው ጀመር። ካህኑም ውስጡ ያለውን ሀሳብ ተረድተው
መንግስተ አብ፡- ልጄ ያደረግኸውን ነገር ሁሉ ንገረኝ
ሳሙኤል፡- እሺ አባ ከአህዛብ ጋር ቤተሰብ መስርቻለሁ እና አሁን ምን ማድረግ እንዳለብኝ አላውቅም የሚስቴም አባት ብዙ ጊዜ እየተገናኘኝ እኔን ለመቀየር ይሞክራል እና ምን ማድረግ እንዳለብኝ አላውቅም በእዚህ በኩል ከእግዚአብሔር ጋር ህብረት እንዳለኝ አስባለሁ በዛ በኩል ደግሞ ትዳሬ እንዳይፈርስ እፈልጋለሁ ከአህዛብ ጋር እየኖርኩኝ እንዴት ከእግዚአብሔር ጋር መቀላቀል እችላለሁ?"
መንግስተ አብ፡- መልካም ልጄ ከጥፋትህ ስንጀምር መጀመሪያ ያጠፋኸው ጥፋት ከአህዛብ ጋር ቤተሰብ መመስረትህ ነው አንተ ብርሀን ሆነህ ሳለህ ከጭለማ ጋር ህብረት ማድረግህ ነው ግን አሁን ከሁለት አንድ ሆናችኋል አንተና ባለቤትህ ሁለት ሳትሆኑ አንድ ናችሁ አንድ የሆነን ነገር ማናጠል እንደ መምህርነቴም ህሊናዬም ቢሆን አይፈቅድም ልጄ ይህ የአንተ ውሳኔ ነው የሚሆነው ጥፋት ሰርተሀል ያን ጥፋት ግን ማሻሻል ያለብህ አንተው ነህ ወይ ክርስቶስን ወይ ባለቤትህን ምረጥ ስለ አለም ነፍሱን የሚሰጥ ያጠፋታል ልጄ ግን ነፍሱን ስለክርስቶስ የሚያጠፋ ፈፅሞ ያድናታል።
ሳሙኤል፡- እሺ አባ አመሰግናለሁ ጥሩ ምክር መክረውኛል እግዚአብሔር ያክብርልኝ በእውነት እራሴን እንድመረምር አድርገውኛል
መንግስተ አብ፡- መልካም የእኔ ልጅ ተባረክልኝ ያልኩህ ነገር ግን በደንብ ገብቶሀል አይደል?
ሳሙኤል፡- አዎ አባ አመሰግናለሁ
መንግስተ አብ፡- እሺ ልጄ በማንኛውም ሰአት እዚሁ ቤተ ክርስቲያን ልታገኘኝ ትችላለህ
ሳሙኤል፡- እሺ ሰላም አምሹ አባ መሄዴ ነው
መንግስተ አብ፡- እሺ ልጄ ሰላም ሁንልኝ
ሳሙኤልም አናግሯቸው ወደ ቤቱ እየተመለሰ ብዙ ነገር አሰበ
"አሁን ግራ ተጋብተሐል ሳሙኤል በመጀመሪያም ከአህዛብ ጋር ቤተሰብ መመስረትህ ትክክል ባይሆንም ግን ስለ ክርስቶስ መመስከርህ ትልቅ የፅድቅ ስራ ሆኖልሀል።
ነገር ግን እስከመቼ ነው በእዚህ ሁኔታ የምትቀጥለው? ወደ ውሳኔ መቅረብ አለብህ ወይ ፈዲላን ወይ አምላክህን ምረጥ!" አለና ወደ ቤቱ ገባ መሽቶም ስለነበር ፈዲላን ጥሏት እራቱን በልቶ እንቅልፉን ተኛ። ብዙም ሳትቆይ ወደ ቤት መጣች ግን ሳሙኤል እንቅልፍ ወስዶት ነበር።
ሳትቀሰቅሰው ቀስ ብላ ወደ አልጋው ወጣችና አጠገቡ ተኛች።
አምስተኛ ቀን
ሳሙኤልም ከእንቅልፉ ተነሳ ሀሳቡ ወደ ስራ ሳይሆን ወደ ቤተ ክርስቲያን መሄድ ነበር። ልብሱንም ለባብሶ ወደ ቤተ ክርስቲያን ሄደ ከእግዚአብሔርም ጋር በጣም ብዙ ነገር ተነጋገረ በመጨረሻም ፈዲላን ለመፍታትና ከእግዚአብሔር ጋር ለመኖር ወስኖ ወደ ቤቱ ተመለሰ።
ፈዲላም ጣፋጭ ቁርስ ሰርታ ጠበቀችው አብረው በሰላምም በሉ እንደጨረሱም ፈዲላን ስለ አንድ ነገር ሊያነጋግራት እንደሚፈልግ ነገራት ለውይይቱ እስክትዘጋጅ ቢሮው ቁጭ ብሎ ጠበቃት።
እሷም "ምን ሊለኝ ይሆን በሚል ሀሳብ" በፍርሀት በሩን አንኳኩታ ጠራችውና ሶፋ ላይ ቆጭ ብላ ጠበቀችው እሱም ወደ ሳሎን ተመልሶ ሶፋው ላይ ቁጭ አለ።
እሷም ወዲያው "እሺ ሳሚ ስለምን ጉዳይ ልትወያየኝ ነበር የፈለከው?"
ሳሙኤል፡- እንደምታውቂው ሁለታችንም የተለያየ ሀይማኖት ተከታዮች ነን
ፈዲላ፡- አዎን
ሳሙኤል፡- ስንጋባም ይህ ነገር በህይወታችን ላይ የሚፈጥረው ችግር አይኖርም ብለን ነበር
ፈዲላ፡- አዎን ነበር ብቻ ሳይሆን እስካሁን የፈጠረው ችግር የለም አይኖርምም አይደል?
ሳሙኤል፡- ብዙ የፈጠረው ችግር አለ
ፈዲላ፡- ምን?
ሳሙኤል፡- አዎን! እየውልሽ ነገሮችን እያበዛው ግራ አላጋባሽ ፍቺ እፈልጋለሁ ፈዲላ
ፈዲላ፡- ምን ማለት ነው?
ሳሙኤል፡- እንድንፋታ እፈልጋለሁ ፈዲላ ከእዚህ በላይ ፈጣሪዬን ማስቀየም አልፈልግም!
ፈዲላ፡- ቆይ ከእኔ ምን አጥተህ ነው ?
ሳሙኤል፡- እንደ ሚስትነት ያልሰጠሽኝ ነገር የለም እርሱን አውቃለሁ ግን እሱ አይደለም ችግሩ
ፈዲላ፡- ታዲያ ምንድነው ችግሩ
ሳሙኤል፡- ይህንን አባትሽን ለምን አትጠይቂውም? ከእኔ በላይ ያስረዳሻል!
ፈዲላ፡- ሳሚ የእኔና አንተ ነገር በእዚህ መጠናቀቅ ነበረበት?
ሳሙኤል፡- ፈዲላ እባክሽን ተረጋጊ እና ማለት የፈለኩትን ተረጂኝ?
ፈዲላ፡- ከእዚህ በላይ እንዴት ልረዳ? ልፋታ አልከኝ! ቆይ እኔ ያንተ ሚስት ለመሆን የሚጎድለኝ ነገር ምንድነው?
ሳሙኤል፡- እባክሽ ለመረጋጋት ሞክሪ እኔ ለሚስትነት አነስሽ አላልኩም!
ፈዲላ፡- እሺ ተረጋጋሁ! በል አስረዳኛ? እኔ ለሚስትነት ካላነስኩ ከኔ ጋር ለመፋታት ያነሳሳህ ምክንያት ምንድነው??
ሳሙኤል፡- ሁለታችንም የተለያየ ሀይማኖት ውስጥ ሆነን አብረን መቆየት አንችልም! ካንቺ ጋር መሆኔ ክርስቶስን እያሳዘንኩት እንደሆነ ስለተሰማኝ አሁን አዲስ የንሰሐ ህይወት እፈልጋለሁ
ፈዲላ፡- አንተም እኔም በሀይማኖታችን መኖር እንችላለን
ሳሙኤል፡- ይህ ይሁን ብዬ አብሬሽ መኖር ጀምሬ ነበር ግን አባትሽ አንቺ እንደምታስቢው አያስብም ሁሌም ሊለውጠኝ ይሞክራል..... አይሆንም! አልክድም ክርስቶስን አልወጣም ከቤቴ! ይህንን ማሳየት ያለብኝ በከፊሉ እርሱን ባለመካድ ብቻ ሳይሆን ስጋዬንም ለሱ በማስገዛት ነው ስለዚህ ይህንን ለማድረግ የግድ መፋታት ይኖርብናል!
ፈዲላ፡- ተው ሳሚ አትጨክንብኝ በኋላ ይቆጭሀል
ሳሙኤል፡- አሁን የምወጣው ከአለማዊ ቤቴ ነው ፈዲላ ግን ከዘላለማዊ ቤቴ መቼም አልወጣም!
አላትና ወደ መኝታ ቤት ሄደ እሷም ሶፋው ላይ ቁጭ እንዳለች ስቅስቅ ብላ ማልቀስ ጀመረች። እየሮጠችም ወደ መኝታ ቤት ገብታ "ከአንተ ጋር እንድሆን የሚያስደርገኝ ነገር ኢሳን ማምለክ ከሆነ አመልከዋለሁ ሳሚ ጥለኸኝ አትሂድ!"
ሳሙኤልም ሁኔታዋ በጣም አሳዘነው ልቡም ደማ "አይ! ፈዲላ ተይ እባክሽ ለእኔ ብለሽ ሀይማኖትሽን መቀየር የለብሽም እንዲህም እንድታደርጊ እኔ አልፈቅድልሽም ኢየሱስን ምታመልኪው ከእኔ ጋር ለመሆን ሳይሆን እውን አምላክ ነው ብለሽና ህይወት እንደሚሰጥሽ በማመን ነው።"
ይቀጥላል........
@nubeberhanutemelalesu
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አንድም ያልተጨመረ ፣ ያልተቀነሰ ፣ ለማሜ የተሰጠው ያልተበረዘው ቁርዓን በሸሆች እይታ(AKA most respected scholars )
አልወጣም ከቤቴ!
ክፍል 10
ፈዲላም እየሮጠች በመውጣት ለአባቷ ደውላ የተፈጠረውን ነገር ሁሉ ነገረችው መሀመድም በፍጥነት መኪናውን አስተስቶ ወደነ ፈዲላ ቤት ሄደ። ሳሙኤልም ቁጭ ብሎ ቀጥሎም ምን ሊፈጠር እንደሚችል ያስብ ነበር። ፈዲላም ልቧ እጅጉን ተሰብሮ እዛው በረንዳ ደረጃው ላይ ቁጭ ብላ ታለቅስ ነበር።
መሀመድም እንደደረሰ "ልጄ! .... " እያለ ወደ በረንዳአ በፍጥነት ደረሰ ፈዲላም መሀመድ ላይ ጥምጥም ብላ "አባ ሳሚ ጥሎኝ ሊሄድ ነው!" ብላ ስቅስቅ ብላ አለቀሰች ።
መሀመድ፡- አታልቅሺ ልጄ ለምን ታለቅሻለሽ ሳሚ ጥሎሽ ወዴትም አይሄድም
ፈዲላም፡- አይ አባ ሊሄድ ነው ይህም ያንተ ምክንያት ነው አንተ ስለ ሀይማኖት ባታነሳበት ኖሮ እንዲህ ባላደረገ ነበር።" ብላ ጮኸችበት
መሀመድ፡- ተረጋጊ ልጄ ቆይ ሳሚን ላናግረው
አላትና ወደ ቤት ገባ ሳሎን ማንም የለም ነበርና መኝታ ቤት ይሆናል ብሎ ሲሄድ አገኘው።
መሀመድ፡- ሰላም ነው ሳሙኤል እንደምን አደርክ?
ሳሙኤል፡- ውይ አባ መጣህ እንዴ? እግዚአብሔር ይመስገን
መሀመድ፡- ጥሩ ሳሙኤል ከፈዲላ የምሰማው ነገር ምንድነው?
ሳሙኤል፡- አዎን አባ እኔና ፈዲላ ልንፋታ ነው!
መሀመድ፡- ለምን?
ሳሙኤል፡- ከእዚህ በላይ አምላኬን ላሳዝነው አልፈልግም
መሀመድ፡- ይህ ምን ማለት ነው?
ሳሙኤል፡- ይህ ማለት ከዛሬ ጀምሮ የንሰሀ ይወት ልጀምር ነው ማለት ነው
መሀመድ፡- ይህንማ እኔ ልሰጥህ ነበር ድክመትህ ነው እንጂ ማምለክ ያለብህን የአለማትን አምላክ ላሳውቅህ ነበር
ሳሙኤል፡- አየህ አባ አንዱም ይህ ነው ከፈዲላ ጋር እንድፋታ የሚያደርገኝ ነገር
መሀመድ፡- እሺ እሺ ተወው በቃ ልጅ ሳሙኤል! ከፈዲላ ጋር እርቅ አውርዱ
ሳሙኤል፡- መጀመሪያውንም አልተጣላንም አባ መፋታት ማለት መጣላት አይደለም
መሀመድ፡- እሺ አትፋቱ
ሳሙኤል፡- አልችልም!
መሀመድ፡- የፍቅር መስዋእት እስከዚህ ድረስ ነው በቃ?
ሳሙኤል፡- የፍቅርን መስዋእትማ በመስቀል ከተሰዋው በላይ ያሳየኝ የለም እኔም ስለሱ እሰዋ ዘንድ ነፍሴን እጠብቃለሁ
መሀመድ፡- አይ ልጅ ሳሙኤል ተረጋግተህ አስብበት በኋላ ሊከነክንህ ይችላል
ሳሙኤል፡- አስብቤታለሁ አሁን ሻንጣዬን ላዘጋጅ ነው ካላስቸገርኩህ ሄደህ ፈዲላን በወረቀቱ ላይ የፍቺን ፌርማ እንትፈርም አስማማት
መሀመድ፡- ኧረ ልጅ ሳሙኤል ተው! እንደ አባትነት ነው ምመክርህ ለትንሽ ነገር ብለህ ትዳርን የሚያህል ነገር አታፍርስ
ሳሙኤል፡- ለኔ ትንሹ ነገር የእዚህ አለም ህይወት ነው እኔ ለእዚህ አለም እንግዳ ነኝ እንግዳም በሰው ቤት አይቆይም ሌላ የሚሄድበት ቤት አለው በእንግዳነት ባለበት ቤት ሆኖ ሳለ ግን የሚጠብቀውን ቤቱን ከረሳው ከዛ ቤት ተባሯል
መሀመድ፡- ከምትለው አንዳችም አልገባኝም ግን እሺ ይሁን ፈዲላ ጋር ልሂድ
ሳሙኤልም ሻንጣ አዘጋጀና ቁምሳጥን ውስጥ ያሉትን ልብሶቹን ወደ ሻንጣው ይከት ጀመር። መሀመድም ወደ ፈዲላ ሄደ ቁጭ ብላ ትተክዝ ነበር
መሀመድ፡- ልጄ ተይ እንጂ
ፈዲላ፡- ሳሚ ጥሎኝ ሊሄድ ነው
መሀመድ፡- ይሂዳ በአለም ውስጥ ሳሙኤል ብቻ አይደለም ወንድ ያለው እራስሽን እሱ ላይ ጥገኛ አታድርጊ ልጄ አሁን ቀጥሎ ሊመጣ ላለው ነገር አስቢ
ፈዲላ፡- አባ ነግሬህ ነበር አይደል? ይህ የማን ጥፋት ነው?
መሀመድ፡- ተይ ልጄ ጥፋቱን በእኔ አታድርጊው ሳሙኤል ሊፋታሽ የፈለገው አምላኩን ማሳዘን ማቆም እንዳለበት አስቦ እንጂ እኔ ስለ ሀይማኖት ስላነሳሁበት አይደለም እሱንም ነግሮኛል
ፈዲላ፡- እሺ አሁን ምን ሊውጠኝ ነው?
መሀመድ፡- ምንም የሚያስፈራ ነገር የለም ነይ ተነሺ ልጄ ተረጋጊ ያለ ነገር ነው።
ፈዲላ፡- እሺ አባ
መሀመድ፡- እኛ ጋር ትቆያለሽ ወይንስ?
ፈዲላ፡- መፋታት ካለብን እሱ ሳይሆን እኔ ነኝ ከቤት መውጣት ያለብኝ ምክንያቱም ቤቱን እኔን ከማግባቱ በፊት በላቡ የሰራው ነው
መሀመድ፡- እንደሱ ካልሽም ጥሩ ልጄ እኛ ቤት እስከፈለግሽበት ቀን ድረስ መቆየት ትችያለሽ
አላትና ወደ ቤት ይዟት ገባ። ሳሙኤልም ልብሱን ከቶ ከጨረሰ በኋላ ወደ ሳሎን ሻንጣውን እየነዳ መጣ ፈዲላም ስታዬው በድጋሚ ፊቷ በእምባ ተመላ።
መሀመድ፡- ልጄ ቁጭ ብለህ ግን ብታስብበት አይሻልም?
ሳሙኤል፡- መናገር ያለብኝን ተናግሬያለው አባ ፈዲላ ከእኔ ጋር በመፋታቷ እንዲህ ስሜቷ ሊጎዳ አይገባም በእዚህ ፀባዩኣ ከእኔ የተሻለ ጥሩ ባል ታገኛለች........ ተይ ፈዲላ የምትወጂኝ ከሆነ የጥፋተኝነት ስሜት እንዲሰማኝ አታድርጊ ምክንያቴ ሰልችተኝ ወይም አስጠልተሽኝ እንዳልሆነ ደጋግሜ ነግሬሻለሁ ልቦናሽም ያውቀዋል!
መሀመድ፡- አዎ ልጄ እንዲህ ልትጎጂ አይገባም
ፈዲላ፡- እሺ ግን አንተ ሳትሆን እኔ ነኝ ከእዚህ ቤት መውጣት ያለብኝ ይህ ያንተ ቤት ነው
ሳሙኤል፡- ተይ ፈዲላ እኔ ሆቴል አርፋለሁ ችግር የለውም ይህን ቤት እንደ ስጦታ ቁጠሪው
ፈዲላ፡- አይሆንም ! ና አባ ልብስን በመክተት አግዘኝ
አለችና ወደ መኝታ ቤት ገባች አባቷም ተከትሏት ገባ። ሳሙኤልም በእዚህ ሁኔታዋ ሊከራከራት ስላልፈለገ ሶፋው ላይ ቁጭ አለ። ልብሷንም ከአባቷ ጋር አዘገጃጅታ ከጨረሰች በኋላ ወደ ሳሎን ሻንጣውን እየነዳች መጣች።
ፈዲላም ልቧ እየተሰበረ "ለነበረን ጊዜ ሁሉ አመሰግናለሁ" አለችና እያለቀሰች ወደ ውጪ ወጣች። መሀመድም ሻንጣውን እየነዳ "በል ልጅ ሳሙኤል ሰላም ሁን ውሳኔህ ወደ መጥፎ ነገር እንደማይመራህ ተስፋ አደርጋለሁ"።
ሳሙኤልም እዛው ቁጭ እንዳለ ስለ ብዙ ነገር አሰበብ
ይቀጥላል.............
@nubeberhanuenmelales
ክፍል 10
ፈዲላም እየሮጠች በመውጣት ለአባቷ ደውላ የተፈጠረውን ነገር ሁሉ ነገረችው መሀመድም በፍጥነት መኪናውን አስተስቶ ወደነ ፈዲላ ቤት ሄደ። ሳሙኤልም ቁጭ ብሎ ቀጥሎም ምን ሊፈጠር እንደሚችል ያስብ ነበር። ፈዲላም ልቧ እጅጉን ተሰብሮ እዛው በረንዳ ደረጃው ላይ ቁጭ ብላ ታለቅስ ነበር።
መሀመድም እንደደረሰ "ልጄ! .... " እያለ ወደ በረንዳአ በፍጥነት ደረሰ ፈዲላም መሀመድ ላይ ጥምጥም ብላ "አባ ሳሚ ጥሎኝ ሊሄድ ነው!" ብላ ስቅስቅ ብላ አለቀሰች ።
መሀመድ፡- አታልቅሺ ልጄ ለምን ታለቅሻለሽ ሳሚ ጥሎሽ ወዴትም አይሄድም
ፈዲላም፡- አይ አባ ሊሄድ ነው ይህም ያንተ ምክንያት ነው አንተ ስለ ሀይማኖት ባታነሳበት ኖሮ እንዲህ ባላደረገ ነበር።" ብላ ጮኸችበት
መሀመድ፡- ተረጋጊ ልጄ ቆይ ሳሚን ላናግረው
አላትና ወደ ቤት ገባ ሳሎን ማንም የለም ነበርና መኝታ ቤት ይሆናል ብሎ ሲሄድ አገኘው።
መሀመድ፡- ሰላም ነው ሳሙኤል እንደምን አደርክ?
ሳሙኤል፡- ውይ አባ መጣህ እንዴ? እግዚአብሔር ይመስገን
መሀመድ፡- ጥሩ ሳሙኤል ከፈዲላ የምሰማው ነገር ምንድነው?
ሳሙኤል፡- አዎን አባ እኔና ፈዲላ ልንፋታ ነው!
መሀመድ፡- ለምን?
ሳሙኤል፡- ከእዚህ በላይ አምላኬን ላሳዝነው አልፈልግም
መሀመድ፡- ይህ ምን ማለት ነው?
ሳሙኤል፡- ይህ ማለት ከዛሬ ጀምሮ የንሰሀ ይወት ልጀምር ነው ማለት ነው
መሀመድ፡- ይህንማ እኔ ልሰጥህ ነበር ድክመትህ ነው እንጂ ማምለክ ያለብህን የአለማትን አምላክ ላሳውቅህ ነበር
ሳሙኤል፡- አየህ አባ አንዱም ይህ ነው ከፈዲላ ጋር እንድፋታ የሚያደርገኝ ነገር
መሀመድ፡- እሺ እሺ ተወው በቃ ልጅ ሳሙኤል! ከፈዲላ ጋር እርቅ አውርዱ
ሳሙኤል፡- መጀመሪያውንም አልተጣላንም አባ መፋታት ማለት መጣላት አይደለም
መሀመድ፡- እሺ አትፋቱ
ሳሙኤል፡- አልችልም!
መሀመድ፡- የፍቅር መስዋእት እስከዚህ ድረስ ነው በቃ?
ሳሙኤል፡- የፍቅርን መስዋእትማ በመስቀል ከተሰዋው በላይ ያሳየኝ የለም እኔም ስለሱ እሰዋ ዘንድ ነፍሴን እጠብቃለሁ
መሀመድ፡- አይ ልጅ ሳሙኤል ተረጋግተህ አስብበት በኋላ ሊከነክንህ ይችላል
ሳሙኤል፡- አስብቤታለሁ አሁን ሻንጣዬን ላዘጋጅ ነው ካላስቸገርኩህ ሄደህ ፈዲላን በወረቀቱ ላይ የፍቺን ፌርማ እንትፈርም አስማማት
መሀመድ፡- ኧረ ልጅ ሳሙኤል ተው! እንደ አባትነት ነው ምመክርህ ለትንሽ ነገር ብለህ ትዳርን የሚያህል ነገር አታፍርስ
ሳሙኤል፡- ለኔ ትንሹ ነገር የእዚህ አለም ህይወት ነው እኔ ለእዚህ አለም እንግዳ ነኝ እንግዳም በሰው ቤት አይቆይም ሌላ የሚሄድበት ቤት አለው በእንግዳነት ባለበት ቤት ሆኖ ሳለ ግን የሚጠብቀውን ቤቱን ከረሳው ከዛ ቤት ተባሯል
መሀመድ፡- ከምትለው አንዳችም አልገባኝም ግን እሺ ይሁን ፈዲላ ጋር ልሂድ
ሳሙኤልም ሻንጣ አዘጋጀና ቁምሳጥን ውስጥ ያሉትን ልብሶቹን ወደ ሻንጣው ይከት ጀመር። መሀመድም ወደ ፈዲላ ሄደ ቁጭ ብላ ትተክዝ ነበር
መሀመድ፡- ልጄ ተይ እንጂ
ፈዲላ፡- ሳሚ ጥሎኝ ሊሄድ ነው
መሀመድ፡- ይሂዳ በአለም ውስጥ ሳሙኤል ብቻ አይደለም ወንድ ያለው እራስሽን እሱ ላይ ጥገኛ አታድርጊ ልጄ አሁን ቀጥሎ ሊመጣ ላለው ነገር አስቢ
ፈዲላ፡- አባ ነግሬህ ነበር አይደል? ይህ የማን ጥፋት ነው?
መሀመድ፡- ተይ ልጄ ጥፋቱን በእኔ አታድርጊው ሳሙኤል ሊፋታሽ የፈለገው አምላኩን ማሳዘን ማቆም እንዳለበት አስቦ እንጂ እኔ ስለ ሀይማኖት ስላነሳሁበት አይደለም እሱንም ነግሮኛል
ፈዲላ፡- እሺ አሁን ምን ሊውጠኝ ነው?
መሀመድ፡- ምንም የሚያስፈራ ነገር የለም ነይ ተነሺ ልጄ ተረጋጊ ያለ ነገር ነው።
ፈዲላ፡- እሺ አባ
መሀመድ፡- እኛ ጋር ትቆያለሽ ወይንስ?
ፈዲላ፡- መፋታት ካለብን እሱ ሳይሆን እኔ ነኝ ከቤት መውጣት ያለብኝ ምክንያቱም ቤቱን እኔን ከማግባቱ በፊት በላቡ የሰራው ነው
መሀመድ፡- እንደሱ ካልሽም ጥሩ ልጄ እኛ ቤት እስከፈለግሽበት ቀን ድረስ መቆየት ትችያለሽ
አላትና ወደ ቤት ይዟት ገባ። ሳሙኤልም ልብሱን ከቶ ከጨረሰ በኋላ ወደ ሳሎን ሻንጣውን እየነዳ መጣ ፈዲላም ስታዬው በድጋሚ ፊቷ በእምባ ተመላ።
መሀመድ፡- ልጄ ቁጭ ብለህ ግን ብታስብበት አይሻልም?
ሳሙኤል፡- መናገር ያለብኝን ተናግሬያለው አባ ፈዲላ ከእኔ ጋር በመፋታቷ እንዲህ ስሜቷ ሊጎዳ አይገባም በእዚህ ፀባዩኣ ከእኔ የተሻለ ጥሩ ባል ታገኛለች........ ተይ ፈዲላ የምትወጂኝ ከሆነ የጥፋተኝነት ስሜት እንዲሰማኝ አታድርጊ ምክንያቴ ሰልችተኝ ወይም አስጠልተሽኝ እንዳልሆነ ደጋግሜ ነግሬሻለሁ ልቦናሽም ያውቀዋል!
መሀመድ፡- አዎ ልጄ እንዲህ ልትጎጂ አይገባም
ፈዲላ፡- እሺ ግን አንተ ሳትሆን እኔ ነኝ ከእዚህ ቤት መውጣት ያለብኝ ይህ ያንተ ቤት ነው
ሳሙኤል፡- ተይ ፈዲላ እኔ ሆቴል አርፋለሁ ችግር የለውም ይህን ቤት እንደ ስጦታ ቁጠሪው
ፈዲላ፡- አይሆንም ! ና አባ ልብስን በመክተት አግዘኝ
አለችና ወደ መኝታ ቤት ገባች አባቷም ተከትሏት ገባ። ሳሙኤልም በእዚህ ሁኔታዋ ሊከራከራት ስላልፈለገ ሶፋው ላይ ቁጭ አለ። ልብሷንም ከአባቷ ጋር አዘገጃጅታ ከጨረሰች በኋላ ወደ ሳሎን ሻንጣውን እየነዳች መጣች።
ፈዲላም ልቧ እየተሰበረ "ለነበረን ጊዜ ሁሉ አመሰግናለሁ" አለችና እያለቀሰች ወደ ውጪ ወጣች። መሀመድም ሻንጣውን እየነዳ "በል ልጅ ሳሙኤል ሰላም ሁን ውሳኔህ ወደ መጥፎ ነገር እንደማይመራህ ተስፋ አደርጋለሁ"።
ሳሙኤልም እዛው ቁጭ እንዳለ ስለ ብዙ ነገር አሰበብ
ይቀጥላል.............
@nubeberhanuenmelales
"አንተ ትጾማለህ፥ ሰይጣንም አይበላም። አንተ ትተጋለህ፥ ሰይጣንም እንቅልፍ አያውቅም። ሰይጣንን ድል ልትነሣበት የምትችለው በእርሱ ዘንድ የሌለ ነገር ትሕትና ብቻ ነው።"
(አባ ሙሴ ጸሊም)
🌷ጾሙን የበረከት ያድርግልን🙏
(አባ ሙሴ ጸሊም)
🌷ጾሙን የበረከት ያድርግልን🙏
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አረብኛ የሚችል ሰው ይተርጉምልን እንግሊዝኛውን ኦውነሩ እኔ አለሁ😂😂😂
ምን ያክል ሳላውቅ እስልምናን ማሜን እና ትምህርቶቹን እከተል እንደነበር ... እያለ ይህ ሰው ይነግረናል
Just look how ...
ምን ያክል ሳላውቅ እስልምናን ማሜን እና ትምህርቶቹን እከተል እንደነበር ... እያለ ይህ ሰው ይነግረናል
Just look how ...
“አንተ ሰው የበደለህን ይቅር ሳትል ወደ ጾም አትግባ፡፡ አንተን በበደለህ ሰው ላይ በቁጣ እያለህ የምትጾመው ጾም ከንቱ ነው፤ እግዚአብሔርም አይቀበለውም፡፡
ጾምህን በፍቅርና እርሱን ተስፋ በማድረግ በእምነት ካላደረግኸው አንተን ፈጽሞ ሊረዳህ አይችልም፡፡ በጠብ ሆኖና በውስጡ ጠላትነትን አንግሦ የሚጾም ጸዋሚ እግዚአብሔርን ይጠላዋል፤ ከመዳንም ፈጽሞ የራቀ ነው፡፡"
(ቅዱስ ኤፍሬም)
ጾምህን በፍቅርና እርሱን ተስፋ በማድረግ በእምነት ካላደረግኸው አንተን ፈጽሞ ሊረዳህ አይችልም፡፡ በጠብ ሆኖና በውስጡ ጠላትነትን አንግሦ የሚጾም ጸዋሚ እግዚአብሔርን ይጠላዋል፤ ከመዳንም ፈጽሞ የራቀ ነው፡፡"
(ቅዱስ ኤፍሬም)
✟ የተባረከች አይን የእግዚሐብሔርን ቃል በማንበብ ትጠመዳለች፤
✟ የተባረከች ጆሮ የንስሀ መዝሙር በመስማት እራሷን ታንጻለች፤
✟ የተባረከ ጉሮሮ ላይ የተቀደሰ ውሀ ይንቆረቆርበታል፤
✟ የተባረከች ምላስ የአምላኳን ስጋና ደምን ትቀበላለች፤
✟ የተባረከ አንደበት ላይ እግዚሐብሔር ይመስገን የሚል ቃል አይጠፋበትም፤
✟ የተባረከች አንገት የአምልኮ ደም የፈሰሰበትን ቅዱስ መስቀል ትሸከማለች፤
✟ የተባረከች ልብ ኢየሱስን እስከ እናቱ አንግሳ በፍቅር ትሞላለች፤
✟ የተባረከች እጅ የቀረበላትን ምግብ በአምልኮ ስም ትባርካለች፤
✟ የተባረከች እግር ጠዋትና ማታ የአምላኳን መቅደስ ትረግጣለች፤
"እኔ እግዚሐብኤር አምላካቹ ነኝና ሰውነታችሁን ቀድሱ ቅዱስም ሁኑ እኔ ቅዱስ ነኝና" ዘሌ. 11፥44
አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ
✟ የተባረከች ጆሮ የንስሀ መዝሙር በመስማት እራሷን ታንጻለች፤
✟ የተባረከ ጉሮሮ ላይ የተቀደሰ ውሀ ይንቆረቆርበታል፤
✟ የተባረከች ምላስ የአምላኳን ስጋና ደምን ትቀበላለች፤
✟ የተባረከ አንደበት ላይ እግዚሐብሔር ይመስገን የሚል ቃል አይጠፋበትም፤
✟ የተባረከች አንገት የአምልኮ ደም የፈሰሰበትን ቅዱስ መስቀል ትሸከማለች፤
✟ የተባረከች ልብ ኢየሱስን እስከ እናቱ አንግሳ በፍቅር ትሞላለች፤
✟ የተባረከች እጅ የቀረበላትን ምግብ በአምልኮ ስም ትባርካለች፤
✟ የተባረከች እግር ጠዋትና ማታ የአምላኳን መቅደስ ትረግጣለች፤
"እኔ እግዚሐብኤር አምላካቹ ነኝና ሰውነታችሁን ቀድሱ ቅዱስም ሁኑ እኔ ቅዱስ ነኝና" ዘሌ. 11፥44
አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ
Telegram
ቤተ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
በዚህ ቻናል የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ትምህርቶች እና የአበው ቀደምት የተናገሯቸው መንፈሳዊ ንግግሮች እንዲሁም ልዩ ልዩ ሐይማኖታዊ ትምህርቶችና መልዕክቶች ይተላለፉበታል፡፡
The boy who chose to be martyred than be a Muslim
St. Pelagius
This boy martyr of Spain lived in the days when the Moors ruled part of his homeland. The Moors were fighting the Spanish Christians. Pelagius was only ten when his uncle had to leave him as a hostage with the Moors in the city of Cordova. He would not be allowed to go free until his uncle sent him what the Moors demanded.
Three years passed and still the young Christian remained a prisoner. By this time, he was a handsome, lively boy of thirteen. Although many of his fellow prisoners were men who had acquired evil habits, Pelagius would not imitate their example. Even though he was young, he had a strong will and knew how to keep himself good.
St. Pelagius
This boy martyr of Spain lived in the days when the Moors ruled part of his homeland. The Moors were fighting the Spanish Christians. Pelagius was only ten when his uncle had to leave him as a hostage with the Moors in the city of Cordova. He would not be allowed to go free until his uncle sent him what the Moors demanded.
Three years passed and still the young Christian remained a prisoner. By this time, he was a handsome, lively boy of thirteen. Although many of his fellow prisoners were men who had acquired evil habits, Pelagius would not imitate their example. Even though he was young, he had a strong will and knew how to keep himself good.
The ruler of the Moors heard good reports about Pelagius. He sent for the boy. Pelagius was handsome and well-behaved. The ruler felt generous and wanted to get him out of prison. After all, he was only a boy. Pelagius was offered his freedom, plus fine clothes to wear. Not only that, he would receive beautiful horses and money. All of these would be his if he would give up his faith and become a Muslim like his captors.
"All those things you named mean nothing to me," answered the boy firmly. "I have been a Christian. I am a Christian now. I shall continue to be a Christian." The ruler was surprised. He changed his approach. Instead of promises came threats, but none had any effect.
Thirteen-year-old Pelagius died a martyr in the year 925.
In our daily lives, what does my commitment to Christ mean to me? When I am unable to withstand pressures and problems that come my way, may this time be a maturing of our faith and growing in the love of Christ.
"All those things you named mean nothing to me," answered the boy firmly. "I have been a Christian. I am a Christian now. I shall continue to be a Christian." The ruler was surprised. He changed his approach. Instead of promises came threats, but none had any effect.
Thirteen-year-old Pelagius died a martyr in the year 925.
In our daily lives, what does my commitment to Christ mean to me? When I am unable to withstand pressures and problems that come my way, may this time be a maturing of our faith and growing in the love of Christ.