Telegram Web Link
በነገው ዕለት ​መስከረም 05/01/2013 ዓ.ም

በዕለቱ ቅዳሴ ሰዓት የሚነበቡ
መልዕክታት፣ወንጌልና ምስባክ

ዘነግህ
📖ምስባክ
መዝ ፴፱፥፭(39፥5)
ብዙኅ ገበርከ እግዚኦ አምላኪየ መንክረከ
ወአልቦ ዘይመስሎ ለሕሊናከ
አይዳዕኩ ወነገርኩ ወበዝኀ እምኁልቍ


📖ወንጌል
ወንጌል ዘዮሐንስ ፩፥፲፭-፳፭(1፥15-25)
ዮሐንስ ሰማዕቱ በእንቲአ…


ምንባባት ዘቅዳሴ

👉 ዲያቆን
📖ኀበ ጢሞቴዎስ ፩ ም ፭፥፩-፯(5፥1-7)
ሊቃናተ ኢታመጕጽ…


👉ንፍቅ ዲያቆን
📖ጴጥሮስ ፩ ም ፫፥፭-፲(3፥5-10)
ወከማሁ ትካትኒ ቅዱሳት አንስት…



👉ንፍቅ ካህን
📖ግብረሐዋርያት ፲፮፥፰-፲፮(16፥8-16)
ወሐሊፎሙ እምነ ሚስያ…


📜ምስባክ ዘቅዳሴ

አዋልደ ንግሥት ለክብርከ
ወትቀወወም ንግሥት በየማንከ
በአልባሰ ወርቅ ዑፅፍት ወኁብርት


👉ትርጉም

መዝሙረ ዳዊት ም. ፵፭ ቊ. ፱

፱ የንጉሦች ሴት ልጆች ለክብርህ ናቸው፤ በወርቅ ልብስ ተጐናጽፋና ተሸፋፍና ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች።


📜ወንጌል ዘቅዳሴ

የማቴዎስ ወንጌል ም. ፲፫ ቊ. ፴፩ - ፵፬

፴፩ ሌላ ምሳሌ አቀረበላቸው እንዲህም አለ። መንግሥተ ሰማያት ሰው ወስዶ በእርሻው የዘራትን የሰናፍጭ ቅንጣት ትመስላለች፤

፴፪ እርስዋም ከዘር ሁሉ ታንሳለች፥ በአደገች ጊዜ ግን፥ ከአታክልቶች ትበልጣለች የሰማይም ወፎች መጥተው በቅርንጫፎችዋ እስኪሰፍሩ ድረስ ዛፍ ትሆናለች።

፴፫ ሌላ ምሳሌ ነገራቸው እንዲህም አለ። መንግሥተ ሰማያት ሁሉ እስኪቦካ ድረስ ሴት ወስዳ በሦስት መስፈሪያ ዱቄት የሸሸገችውን እርሾ ትመስላለች።

፴፬-፴፭ ኢየሱስም ለሕዝቡ ይህን ሁሉ በምሳሌ ተናገረ፤ በነቢዩም። በምሳሌ አፌን እከፍታለሁ፥ ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ የተሰወረውንም እናገራለሁ የተባለው ይፈጸም ዘንድ ያለ ምሳሌ አልተናገራቸውም።

፴፮ በዚያን ጊዜ ሕዝቡን ትቶ ወደ ቤት ገባ። ደቀ መዛሙርቱም ወደ እርሱ ቀርበው። የእርሻውን እንክርዳድ ምሳሌ ተርጕምልን አሉት።

፴፯ እርሱም መልሶ እንዲህ አላቸው። መልካምን ዘር የዘራው የሰው ልጅ ነው፤ እርሻውም ዓለም ነው፤

፴፰ መልካሙም ዘር የመንግሥት ልጆች ናቸው፤

፴፱ እንክርዳዱም የክፉው ልጆች ናቸው፥ የዘራውም ጠላት ዲያብሎስ ነው፤ መከሩም የዓለም መጨረሻ ነው፥ አጫጆችም መላእክት ናቸው።

፵ እንግዲህ እንክርዳድ ተለቅሞ በእሳት እንደሚቃጠል፥ በዓለም መጨረሻ እንዲሁ ይሆናል።

፵፩ የሰው ልጅ መላእክቱን ይልካል፥ ከመንግሥቱም እንቅፋትን ሁሉ ዓመፃንም የሚያደርጉትን ይለቅማሉ፥

፵፪ ወደ እቶነ እሳትም ይጥሉአቸዋል፤ በዚያ ልቅሶና ጥርስ ማፋጨት ይሆናል።

፵፫ በዚያን ጊዜ ጻድቃን በአባታቸው መንግሥት እንደ ፀሐይ ይበራሉ። የሚሰማ ጆሮ ያለው ይስማ።

፵፬ ደግሞ መንግሥተ ሰማያት በእርሻ ውስጥ የተሰወረውን መዝገብ ትመስላለች፤ ሰውም አግኝቶ ሰወረው፥ ከደስታውም የተነሣ ሄዶ ያለውን ሁሉ ሸጠና ያን እርሻ ገዛ።


📜ቅዳሴ


👉ዘሰለስቱ ምዕት (ግሩም)

@mehereni_dngl
@mehereni_dngl
@mehereni_dngl

follow
👇👇👇
http://tiktok.com/@mehereni_dngl
05 meskerem awalide nigest.wma
898.5 KB
በነገው ዕለት መስከረም 05/01/2013 ዓ.ም

ዘነግህ
📖ምስባክ
መዝ ፴፱፥፭(39፥5)
ብዙኅ ገበርከ እግዚኦ አምላኪየ መንክረከ
ወአልቦ ዘይመስሎ ለሕሊናከ
አይዳዕኩ ወነገርኩ ወበዝኀ እምኁልቍ

📜ምስባክ ዘቅዳሴ

አዋልደ ንግሥት ለክብርከ
ወትቀወወም ንግሥት በየማንከ
በአልባሰ ወርቅ ዑፅፍት ወኁብርት

📜ቅዳሴ


👉ዘሰለስቱ ምዕት (ግሩም)

@mehereni_dngl
@mehereni_dngl
@mehereni_dngl

Follow
👇👇👇
http://tiktok.com/@mehereni_dngl
Forwarded from 𝓟𝓪𝓫𝓵𝓸 via @SuperQualitybot
ነይ ነይ እምዬ ማርያም 🥰

❤️ ለኦርቶዶክሳውያን ምርጥ ቻናል ነዉ
join በማለት ቤተሰብ እንዲሆኑ በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን ።መዝሙሮቹ በkb size ስለሆኑ ምንም ካርድ አያሳስብም።መዝሙር, መዝሙሮች በፅሁፍ ,የመዝሙር ጥናቶች መፅሀፍ ቅዱስ በትረካ ሁሉም አለን ተቀላቀሉ👇
                                                        @ney_ney_emye_maryam
✞ እሰይ እልል በሉ ✞
የመዝሙር ግጥሞች
​​እሳይ እልል በሉ

እሰይ እልል በሉ
ተገኘ መስቀሉ (፪)

የጥል ግድግዳ - አበባ -የፈረሰበት -አበባ
ሰው ከእግዚአብሔር ጋር -አበባ -የታረቀበት -አበባ
የእግዚአብሔር ልጅ - አበባ -የነገሰበት -አበባ
የሞት አበጋዝ - አበባ -የወደቀበት- አበባ
አዝ=====
አይሁድ በቅናት -አበባ -መስቀሉን ቀብረው - አበባ
ቢከድኑት እንኳን - አበባ -በቆሻሻቸው - አበባ
ጌታን መቃወም - ስለማይችሉ - አበባ
ይኸው ተገኘ - አበባ -ወጣ መስቀሉ አበባ
አዝ=====
ደጉ ኪራኮስ - አበባ -ሽማግሌው -አበባ
እሌኒን መራ - አበባ - በደመራው - አበባ
ጌታ በሱ ላይ - አበባ - በመሰቀሉ - አበባ
ጢሱ ሰገደ - አበባ - ወደ መስቀሉ - አበባ
አዝ=====
የእምነት ምልክት - አበባ - መስቀል ነውና - አበባ
ተራራው ሜዳ - አበባ - ሆነ እንደገና - አበባ
እንደ ተነሳው - አበባ -ጌታ እንደቃሉ - አበባ
ከጉድጓድ ወጣ - አበባ - እፀ መስቀሉ - አበባ
አዝ=====
እኛም በመስቀል - አበባ -እንመካለን - አበባ
በእግዚአብሔር ጥበብ - አበባ -መች እናፍራለን - አበባ
ሞኝነት እንኳን - አበባ -ቢሆን ለዓለም - አበባ
ኃይል እፀ ወይን ነው - አበባ - ለዘላለም - አበባ
አዝ=====
ግድግዳው ፈርሷል -- አበባ - የልዩነቱ - አበባ
ምድርና ሰማይ - አበባ - ሆኑ እንደ ጥንቱ - አበባ
ነፍስና ስጋ - አበባ - በሱ ታርቀዋል - አበባ
ሕዝብና አሕዛብ -አበባ - ወንድም ሆነዋል - አበባ

መዝሙር
ዘማሪ ዲያቆን አበበ ታዬ

ከ የመዝሙር ግጥሞች ቻናል የተወሰደ

@mehereni_dngl
@mehereni_dngl
🌼እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ አደረሳችሁ !🌼

መሐርኒ ድንግል

በሰላም እና በጤና ለሚመጣ ዓመት ያድርሰን !
እግዚአብሔር ሀገራችንን ሰላሟን ይስጣት !

አዲስ bot ላስተዋውቃችሁ ስሙም Nice creative ይባላል እና ለግሩፕ ወይም ለቻናል የሚሆኑ መንፈሳዊ እና አለማዊ logo በነፃ የሚሰራ ነው እና ሊንኩ 👉 @nice_creative_bot


🌼መልካም በዓል 🌼


@mehereni_dngl
@mehereni_dngl
ብፁዕ አቡነ ሰላማ ከዚህ ዓለም ድካም አረፉ።

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የሕዝብ ግንኙነት መምሪያ " ጸሎተኛው ፣ ደጉ፣ ርህሩሁና ታጋሹ አረጋዊው አባት ብፁዕ አቡነ ሰላማ ዛሬ መስከረም 18 ቀን 2015 ዓ.ም ከዚህ ዓለም ድካም አርፈዋል " ብሏል።

ብፁዕነታቸው ባደረባቸው ህመም ምክንያት በአዲስ አበባ ሀሌሉያ ሆስፒታል በህክምና ላይ እንዳሉ ከዚህ ዓለም ድካም እንዳረፉ ተገልጿል።

የብፁዕነታቸውን ሽኝት መርሐ ግብር በተመለከተ በቋሚ ሲኖዶስ ተወስኖ ይፋ ይደረጋል ተብሏል።
@mehereni_dngl
Forwarded from ስልክ መግቫና መሸጫ (𝓟𝓪𝓫𝓵𝓸)
ከ5k በላይ የሆነ የኦርቶዶክስ የቻናል ባለቤቶች wave መግባት የምትፈልጉ @kingo8 አናግሩኝ

@kingo8
"ዛሬን ለሰይጣን ነገን ደግሞ ለእግዚአብሔር አትስጡ!"
ታላቁ ቅዱስ ጎሮጎርዮስ
"ወርቅ በእሳት እንደሚፈተን ሁሉ የክርስቶስንም ፀጋና ክብር ሳይፈተኑ ማግኘት አይቻልም የዚህ ዓለም ፈተናና እሳት ቶሎ ያልፋል ይጠፋል ኃጢያተኞች የሚገቡበት የገሀነም እሳት ግን ለዘላለም እንደ ነደደ ይኖራል።"
#ቅዱስ_ሚናስ
#አዲስ_መረጃ

የgroup & የchannel Logo ስራልን ብላችሁ የጠየቃችሁ ! Nice creative ሰርቶ ስላበቀ ከነገ 20/1/2016 ዓ.ም ጀምሮ መጠየቅ ትችላላችሁ !

አሁን ቢሆን በነፃ ለ group ወይም ለ channel ማሰራት የምትፈልጉ 👉 @nice_creative_bot ያናግሩን ::
2024/06/25 06:14:13
Back to Top
HTML Embed Code: