Telegram Web Link
ማኅበረ ቅዱሳን በተለያዩ 7 ቋንቋዎች የተዘጋጁ 261 መዝሙራትን ብጹዓን ሊቃነ ጳጳሳት ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶችና ምእመናን በተገኙበት የካቲት 24/2016 ዓ.ም አስመረቀ።

የተመረቁት መዝሙራት አጠቃላይ 261 ሲሆኑ በዝርዝርም በኮንሶኛ 51፣ በአሊኛ 51፣ በሲዳምኛ 22፣ በደራሺኛ 52፣ በጋሞኛ 45፣ በአማርኛ 21 እና በእንግሊዘኛ 19 መዝሙራት ናቸው፡፡

መዝሙራቱ በብጹዕ አቡነ ቀውስጦስ የሰላሌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና በብጹዕ አቡነ ኤልያስ የጋሞ ጎፋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ቡራኬ የተመረቁ ሲሆን ሊቃነ ጳጳሳቱ  አገልግሎቱ ብዙ ሥራ ስለሚጠይቅ ተጠናክሮ እንዲቀጥልም አባታዊ መልእክት አስተላልፈዋል፡፡

የማኅበረ ቅዱሳን ሰብሳቢ ቀሲስ ዶ/ር ሙሉጌታ ሥዩምም ማኅበረ ቅዱሳን በተለያዩ ቋንቋዎች የመዝሙር አገልግሎትን ከዚህ በፊትም መሥራቱንና ተደራሽ ማድረጉን በመግለጽ ወደፊትም ምእመናን በሚሰሟቸው ቋንቋዎች የቤተክርስቲያንን ድምፅ የበለጠ ለማዳረስ አገልግሎቱ የበለጠ ትኩረት ተሰጥቶት እንደሚጠናከር ገልጸዋል፡፡

በመርሐ ግብሩ ላይ ስለ ኦርቶዶክሳዊ መዝሙር ሥርዓትና ድንበር በሊቀ ሊቃውንት ሥሙር አላምረው ትምህርተ ወንጌል የተሰጠ ሲሆን፣ ስለ ቋንቋ መዝሙራት አገልግሎት አስፈላጊነትና ሚና ደግሞ በመምህር ሕሊና በለጠ ዳሰሳና ገለጻ ቀርቧል በተለያዩ ቋንቋዎችም በማኅበሩ ዘማርያን መዝሙራት ቀርበዋል፡፡

በመጨረሻም በተለያዩ ቋንቋዎች የሚፈጸም የመዝሙራት አገልግሎት በቀላሉ ስብከተ ወንጌልንና ዕቅበተ እምነትን ለማስፋትና ለማጠናከር ሚናው ከፍተኛ በመሆኑና ወጭውም ከባድ በመሆኑ ወደፊት በማኅበረ ቅዱሳን ለሚፈጸሙት አጠቃላይ 52 በላይ የተለያዩ ቋንቋዎች መዝሙራት ዝግጅት ፕሮጀክት ምእመናን ተገቢውን ድጋፍ  እንዲያደርጉ በማኅበረ ቅዱሳን መዝሙርና ኪነጥበባት አገልግሎት ማስተባበሪያ ጥሪ ተላልፏል፡፡
ኑ! ለወገኖቻችን ፈጥነን እንድረስ!
መጋቢት 15 ቀን 2016 ዓ.ም በሚሊኒየም አዳራሽ፣
+++
ገቢው በሀገራችን በተለያዩ አካባቢዎች ባጋጠመው ማኅበራዊ ቀውስና ድርቅ የተጎዱ ወገኖቻችንን፣ ገዳማትና አብነት ት/ቤቶች ለመደገፍ የሚውል።
የመግቢያ ትኬቱን፡-
1. በማኅበረ ቅዱሳን ሕንጻ 4ኛ ወለል (ቤተ አብርሃም)
2. በወረዳ ማእከላት ጽ/ቤቶች
3. በማኅበረ ቅዱሳን ንዋያተ ቅድሳት መሸጫ ሱቆች
4. በማኅበረ ቅዱሳን ሕንጻ የዕለት ገንዘብ መሰብሰቢያዎች
5. በአሐዱ ባንክ ሁሉም ቅርንጫፎች
6. በሰ/ት/ቤት ጽ/ቤቶች
ለበለጠ መረጃ
• 09 44 71 82 82
• 09 42 40 76 60

ማኅበረ ቅዱሳን
አደራ አለብኝ!

የ 2016 ዓ.ም 2ኛ ዙር ጉባኤ

ዓለም ዓቀፍ የግቢ ጉባኤ ምሩቃን መርሐ ግብር

• ቀን፡ መጋቢት 08/2016 ዓ.ም
• ሰዓት፡ ከ 7፡00 ጀምሮ
• ቦታ፡ በጠቅላይ ቤተ ክህነት አዳራሽ
ኑ! ለወገኖቻችን ፈጥነን እንድረስ!
መጋቢት 15 ቀን 2016 ዓ.ም በሚሊኒየም አዳራሽ፣
+++
ገቢው በሀገራችን በተለያዩ አካባቢዎች ባጋጠመው ማኅበራዊ ቀውስና ድርቅ የተጎዱ ወገኖቻችንን፣ ገዳማትና አብነት ት/ቤቶች ለመደገፍ የሚውል።
የመግቢያ ትኬቱን፡-
1. በማኅበረ ቅዱሳን ሕንጻ 4ኛ ወለል (ቤተ አብርሃም)
2. በወረዳ ማእከላት ጽ/ቤቶች
3. በማኅበረ ቅዱሳን ንዋያተ ቅድሳት መሸጫ ሱቆች
4. በማኅበረ ቅዱሳን ሕንጻ የዕለት ገንዘብ መሰብሰቢያዎች
5. በአሐዱ ባንክ ሁሉም ቅርንጫፎች
6. በሰ/ት/ቤት ጽ/ቤቶች
ለበለጠ መረጃ
• 09 44 71 82 82
• 09 42 40 76 60

ማኅበረ ቅዱሳን
ኑ! ቸርነት እናድርግ!
መጋቢት 15 ቀን 2016 ዓ.ም በሚሊኒየም አዳራሽ፣
+++
ገቢው በሀገራችን በተለያዩ አካባቢዎች ባጋጠመው ማኅበራዊ ቀውስና ድርቅ የተጎዱ ወገኖቻችንን፣ ገዳማትና አብነት ት/ቤቶች ለመደገፍ የሚውል።
የመግቢያ ትኬቱን፡-
1. በማኅበረ ቅዱሳን ሕንጻ 4ኛ ወለል (ቤተ አብርሃም)
2. በወረዳ ማእከላት ጽ/ቤቶች
3. በማኅበረ ቅዱሳን ንዋያተ ቅድሳት መሸጫ ሱቆች
4. በማኅበረ ቅዱሳን ሕንጻ የዕለት ገንዘብ መሰብሰቢያዎች
5. በአሐዱ ባንክ ሁሉም ቅርንጫፎች
6. በሰ/ት/ቤት ጽ/ቤቶች
ለበለጠ መረጃ
• 09 44 71 82 82
• 09 42 40 76 60

ማኅበረ ቅዱሳን
  " . አድዋ የወሰነው የመላውን ዓለም የነፃነት ዕጣ ፈንታ እንጂ የአንዲት አገር  ዕድል ብቻ አልነበረም "(ገጽ-፲፫)

ርእሰ፦ሐመር መጽሔት ፴፩ኛ ዓመት  ቁጥር  ፫
  የህትመት ዘመን ፦ መጋቢት  ፳፻፲፮ ዓ.ም
አዘጋጅ ፦በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ  ቤተ ክርስቲያን ማኀበረ ቅዱሳን በልማት ተቋማት አስተዳደር  በመጽሔት ዝግጅት ክፍል የሚዘጋጅ ትምህርታዊ መጽሔት
•  ገጽ ብዛት፦፳፰
   ዋጋ ፦፵ ብር 
   •  ሐመር  መጽሔት  የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ትምህርተ ሃይማኖት  ሥርዓትና ትወፊት ጠብቃ በልማት ተቋማት አስተዳደር  በመጽሔት ዝግጅት ክፍል  በየወሩ የምትወጣ መንፈሳዊ መጽሔት ናት፡፡
      •  ሐመር መጽሔት ፴፩ኛ ዓመት  ቁጥር ፫   መጋቢት ፳፻፲፮ ዓ.ም በመልዕክት ዐምድ "#ኢየሩሳሌም ሆይ ብረሳሽ ቀኜ ትርሳኝ " በማለት ኃይለ ቃሉ ትንቢታዊ ገጽታ ያለው መሆኑን  በመጥቀስ የአድዋን በዓል ስናስብ ለአፍታም ቢሆን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ማንም ቢሆን ሊዘነጋ እንደማይገባው ፣በአድዋ ድል ቤተ ክርስቲያን የነበራት ጉልህ ሱታፌ ሊዘከር እንደሚገባ  ያሳያል፡፡
.ዐውደ ስብከት  ሥር”  #ደስታዬን ፈጽሙልኝ"  በሚል ርእስ   ደስታ የክርስቲያኖች መተባበር  እኖደሆነ፣ ለመለያየት ምክንያቶችን መፈለግ እንዴት አለመታደል እንደሆነ ፣ ክርስቲያኖች ሲተባበሩ እግዚከብሔር በመካከላቸው እንደሚገኝ ፣መለያየት የሰይጣን ነጥሎ መምቻ መሳሪያም መንገድም እንደሆነ ይዳስሳል።
2024/09/29 20:15:20
Back to Top
HTML Embed Code: