የሀዋሳ ከተማ ስፖርት ክለብ ያጋጠመውን የውጤት ማጣትን አስመልክቶ የክለቡ የበላይ ጠባቂ አቶ መኩሪያ ማርሻዬ በተገኙበት ዛሬ ውይይት አድርጓል
በዚህም የሀዋሳ ከተማ የፊት አመራርና የስፖርት ክለቡ ጠባቂ በጋራ በመሆን ለክለቡ ውጤታማነት መክረዋል።
የስፖርት ክለቡ በቀጣይ ያለውን ውጤት አስጠብቆ መቀጠል በሚያሰረችለው ጉዳይ ላይ በመምከርም ነው ውይይት የተደረገው። ውሳኔዎችን በቀጣይ የምናሳውቃችሁ ይሆናል።
በዚህም የሀዋሳ ከተማ የፊት አመራርና የስፖርት ክለቡ ጠባቂ በጋራ በመሆን ለክለቡ ውጤታማነት መክረዋል።
የስፖርት ክለቡ በቀጣይ ያለውን ውጤት አስጠብቆ መቀጠል በሚያሰረችለው ጉዳይ ላይ በመምከርም ነው ውይይት የተደረገው። ውሳኔዎችን በቀጣይ የምናሳውቃችሁ ይሆናል።