በሀዋሳ የሚገኙ ሜዳዎች ግንባታቸው ምልከታ ተደርጎበታል
በሀዋሳ ከተማ የሚገኙ የእግር ኳስ መጫወቻ ሜዳዎችን የከተማ አስተዳደሩ እያደረገ ያለውን ግንባታ እና የሳር ንጣፍ የምልከታ መርሀግብር በዛሬው ዕለት ተደርጓል። የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ አቶ መኩሪያ መርሻዬን ጨምሮ ስፖርቱን የሚመሩ አካላት በተገኙበት ዛሬ ከሰዓት በነበረው ሂደት በቀጣይ በሁለተኛው ዙር የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግን እንደሚያስተናግድ የሚጠበቀውን የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም የተደረገውን የሳር ማንጠፍ ተግባር መጠናቀቁን አስቀድመው ከንቲባውን ጨምሮ ከፍተኛ አመራሮች ታዝበዋል።
ለቀጣዩ የፕሪምየር ሊግ ዝግጅት ታስቦ የተወሰነው የሜዳ ክፍል በጋዜጠኛ መኳንን በሪሄ ከሀንጋሪ ቡዳፔስት ባመጣው የእግር ኳስ መጫወቻ ሳር የለበሰ ሲሆን የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባም እንዳሉት በቀጣዮቹ ቀናት የሀዋሳ ከተማ እግር ኳስ ክለብ የመጫወቻ ሜዳ የሆነው አርቴፊሻል ሜዳውን ሙሉ በሙሉ በማንሳት በጋዜጠኛ መኳንንት በርሄ አማካኝነት ዘመናዊ የመጫወቻ ሳር እንደሚለብስ ከንቲባው በጉብኝት ፕሮግራሙ ላይ ተናግረዋል። በመቀጠል በሀዋሳ ከተማ የሚገኙ የተለያዩ ሜዳዎች በመዟዟር ምልከታ የተደረገ ሲሆን የማሻሻያ ስራ የሚጠይቀ ሜዳዎች በቀጣይ ስራዎቻቸው ተፈፃሚ እንደሚሆን እና በተለምዶ ጨፌ ተብሎ የሚገኘው ሜዳን ለክለቡም ሆነ ለሌሎች ከተማዋ ላይ ለሚመጡ ክለቦች ምቹ ይሆን ዘንድ የግንባታ ሂደቱ መከናወን ጀምሯል።
በሀዋሳ ከተማ የሚገኙ የእግር ኳስ መጫወቻ ሜዳዎችን የከተማ አስተዳደሩ እያደረገ ያለውን ግንባታ እና የሳር ንጣፍ የምልከታ መርሀግብር በዛሬው ዕለት ተደርጓል። የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ አቶ መኩሪያ መርሻዬን ጨምሮ ስፖርቱን የሚመሩ አካላት በተገኙበት ዛሬ ከሰዓት በነበረው ሂደት በቀጣይ በሁለተኛው ዙር የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግን እንደሚያስተናግድ የሚጠበቀውን የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም የተደረገውን የሳር ማንጠፍ ተግባር መጠናቀቁን አስቀድመው ከንቲባውን ጨምሮ ከፍተኛ አመራሮች ታዝበዋል።
ለቀጣዩ የፕሪምየር ሊግ ዝግጅት ታስቦ የተወሰነው የሜዳ ክፍል በጋዜጠኛ መኳንን በሪሄ ከሀንጋሪ ቡዳፔስት ባመጣው የእግር ኳስ መጫወቻ ሳር የለበሰ ሲሆን የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባም እንዳሉት በቀጣዮቹ ቀናት የሀዋሳ ከተማ እግር ኳስ ክለብ የመጫወቻ ሜዳ የሆነው አርቴፊሻል ሜዳውን ሙሉ በሙሉ በማንሳት በጋዜጠኛ መኳንንት በርሄ አማካኝነት ዘመናዊ የመጫወቻ ሳር እንደሚለብስ ከንቲባው በጉብኝት ፕሮግራሙ ላይ ተናግረዋል። በመቀጠል በሀዋሳ ከተማ የሚገኙ የተለያዩ ሜዳዎች በመዟዟር ምልከታ የተደረገ ሲሆን የማሻሻያ ስራ የሚጠይቀ ሜዳዎች በቀጣይ ስራዎቻቸው ተፈፃሚ እንደሚሆን እና በተለምዶ ጨፌ ተብሎ የሚገኘው ሜዳን ለክለቡም ሆነ ለሌሎች ከተማዋ ላይ ለሚመጡ ክለቦች ምቹ ይሆን ዘንድ የግንባታ ሂደቱ መከናወን ጀምሯል።
በወንዶችም በሴቶችም የኢትዮጲያ ፕሪሜር ሊግ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪነትን እየመሩ የሚገኙት የክለባችን ሀዋሳ ከተማ ተጫዋቾች ናቸው።
አሊ ሱሌይማን በ11 ጎሎች
እሙሽ ዳንኤል በ12 ጎሎች
👏🔥
የማትጠቀሙበት ጉሩፕ ካላችሁ ለመሸጥ @ermias_ks አዋሩኝ
አሊ ሱሌይማን በ11 ጎሎች
እሙሽ ዳንኤል በ12 ጎሎች
👏🔥
የማትጠቀሙበት ጉሩፕ ካላችሁ ለመሸጥ @ermias_ks አዋሩኝ
ዛሬ ወደ ድሬዳዋ ያመራሉ
አንጋፋው ክለባችን ሀዋሳ ከተማ በ2017 ለሚያደርገው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር በአሰልጣኝ ዘርአይ ሙሉ እና ረዳቶቹ አዲስ እና ነባር ተጫዋቾች ይዞ ሲያደርግ የነበረውን ዝግጅት ፈፅሞ ዛሬ ውድድሩ ወደ ሚደረግበት ድሬዳዋ ከተማ ያቀናል። ትላንት ምሽት የክለቡ አመራሮች እና የደጋፊ ማህበር በተጨማሪነት የከተማው እግር ኳስ ፌድሬሽን እና ደጋፊዎች በተገኙበት ለቡድኑ ሽኝት ተደርጎለታል።
አንጋፋው ክለባችን ሀዋሳ ከተማ በ2017 ለሚያደርገው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር በአሰልጣኝ ዘርአይ ሙሉ እና ረዳቶቹ አዲስ እና ነባር ተጫዋቾች ይዞ ሲያደርግ የነበረውን ዝግጅት ፈፅሞ ዛሬ ውድድሩ ወደ ሚደረግበት ድሬዳዋ ከተማ ያቀናል። ትላንት ምሽት የክለቡ አመራሮች እና የደጋፊ ማህበር በተጨማሪነት የከተማው እግር ኳስ ፌድሬሽን እና ደጋፊዎች በተገኙበት ለቡድኑ ሽኝት ተደርጎለታል።