የጨዋታ ቀን MATCH DAY
ሀዋሳ ከነማ ከ ኢትዮጲያ መድን
9:00 ሰዓት
ድል ለክለባችን💙💙💙
ሀዋሳ ከነማ ከ ኢትዮጲያ መድን
9:00 ሰዓት
ድል ለክለባችን💙💙💙
hawassa City sport club
የጨዋታ ቀን MATCH DAY ሀዋሳ ከነማ ከ ኢትዮጲያ መድን 9:00 ሰዓት ድል ለክለባችን💙💙💙
FULL TIME
ሀዋሳ 0 - 0 ኢትዮጲያ መድን
በአራት የፕሪሜር ሊግ ጨዋታ ሶስት አቻ አንድ ድል ምንም ሽንፈት ስድስት ነጥብ።
💙💙💙
@hawassakenemafc
@hawassakenemafc
ሀዋሳ 0 - 0 ኢትዮጲያ መድን
በአራት የፕሪሜር ሊግ ጨዋታ ሶስት አቻ አንድ ድል ምንም ሽንፈት ስድስት ነጥብ።
💙💙💙
@hawassakenemafc
@hawassakenemafc
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ4ኛ ሳምንት ውጤቶች ፣ የደረጃ ሰንጠረዥ ፣ ቀጣይ ጨዋታዎች እና የከፍተኛ የጎል አስቆጣሪዎች ዝርዝር በምስሉ ከላይ ተያይዟል።
ክለባችን ሀዋሳ በዚህ ሳምንት ከኢትዮጵያ መድን ጋር ነጥብ መጋራቱ ይታወሳል።
@Soccer_Ethiopia
ክለባችን ሀዋሳ በዚህ ሳምንት ከኢትዮጵያ መድን ጋር ነጥብ መጋራቱ ይታወሳል።
@Soccer_Ethiopia
ሀዋሳ ድል ተቀዳጅቷል!!
ዘጠኝ ሰዓት ጀምሮ ከደቂቃዎች በፊት በተጠናቀቀው የኢትዮጲያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ በእዮብ አለማየሁ ብቸኛ ጎል ሲዳማ ቡናን አንድ ለባዶ ማሸነፍ ችሏል።
ድሉን ተከትሎ በ5 ጨዋታ 2 ድል 3 አቻ 0 ሽንፈት 9 ነጥብ ማስመዝገብ ችሏል።
@hawassakenemafc
@hawassakenemafc
ዘጠኝ ሰዓት ጀምሮ ከደቂቃዎች በፊት በተጠናቀቀው የኢትዮጲያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ በእዮብ አለማየሁ ብቸኛ ጎል ሲዳማ ቡናን አንድ ለባዶ ማሸነፍ ችሏል።
ድሉን ተከትሎ በ5 ጨዋታ 2 ድል 3 አቻ 0 ሽንፈት 9 ነጥብ ማስመዝገብ ችሏል።
@hawassakenemafc
@hawassakenemafc
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ5ኛ ሳምንት ጨዋታ ውጤቶች ፣ የደረጃ ሰንጠረዥ ፣ የከፍተኛ ጎል አግቢዎች እና ሊጉ ከኢንተርናሽናል ጨዋታዎች እና ከኢትዮጵያ ዋንጫ ጨዋታዎች በኋላ ህዳር 20 በስድስተኛ ሳምንት ጨዋታዎች ሲመለስ ያሉትን መርሀግብር ከላይ ይመልከቱ ☝️
© Soccer Ethiopia
© Soccer Ethiopia
የክለባችን ተጫዋች ለብሔራዊ ቡድን ጥሪ ተደርጎለታል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌ በዓለም ዋንጫ ማጣርያ ብሔራዊ ቡድናችን ከሴራ ሊዮን እና ቡርኪና ፋሶ ጋር ለሚያደርጋቸው ጨዋታዎች ዝግጅት ለ30 ተጫዋቾች ጥሪ አስተላልፈዋል።
በዚህም መሰረት የክለባችን የተከላካይ ስፍራ ተጫዋች ማሊዮን ሰለሞን ጥሪ ተደርጎለታል።
@hawassakenemafc
@hawassakenemafc
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌ በዓለም ዋንጫ ማጣርያ ብሔራዊ ቡድናችን ከሴራ ሊዮን እና ቡርኪና ፋሶ ጋር ለሚያደርጋቸው ጨዋታዎች ዝግጅት ለ30 ተጫዋቾች ጥሪ አስተላልፈዋል።
በዚህም መሰረት የክለባችን የተከላካይ ስፍራ ተጫዋች ማሊዮን ሰለሞን ጥሪ ተደርጎለታል።
@hawassakenemafc
@hawassakenemafc
የኢትዮጵያ ዋንጫ ሁለተኛው ዙር ድልድል ይፋ ሆኗል።
በዚህም መሰረት ሀዋሳ ከተማ ከ ቤንች ማጂ ቡና ጋር ተደልድሏል።
ውድድሩ ከህዳር 15-17 ባሉት ቀናት ወደፊት በሚገለፅበት ከተማ ይደረጋል።
ቀሪ ድልድሎችን በምስሉ ላይ ይመልከቱ።
@hawassakenemafc
@hawassakenemafc
በዚህም መሰረት ሀዋሳ ከተማ ከ ቤንች ማጂ ቡና ጋር ተደልድሏል።
ውድድሩ ከህዳር 15-17 ባሉት ቀናት ወደፊት በሚገለፅበት ከተማ ይደረጋል።
ቀሪ ድልድሎችን በምስሉ ላይ ይመልከቱ።
@hawassakenemafc
@hawassakenemafc
የኢትዮጲያ ሴቶች ፕሪሜር ሊግ ዛሬ ይጀምራል
ሀዋሳ ከተማ ከ ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
4:00 ሰዓት
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም
@hawassakenemafc
@hawassakenemafc
ሀዋሳ ከተማ ከ ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
4:00 ሰዓት
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም
@hawassakenemafc
@hawassakenemafc
hawassa City sport club
የኢትዮጲያ ሴቶች ፕሪሜር ሊግ ዛሬ ይጀምራል ሀዋሳ ከተማ ከ ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ 4:00 ሰዓት ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም @hawassakenemafc @hawassakenemafc
የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የ1ኛ ሳምንት የመክፈቻ ጨዋታ ውጤት
ሀዋሳ ከተማ 2-1 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
48' ቱሪስት ለማ | 72' አሪያት ኦዶንግ
51' እሙሽ ዳንኤል
@hawassakenemafc
@hawassakenemafc
ሀዋሳ ከተማ 2-1 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
48' ቱሪስት ለማ | 72' አሪያት ኦዶንግ
51' እሙሽ ዳንኤል
@hawassakenemafc
@hawassakenemafc
የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የ2ተኛ ሳምንት ጨዋታ ውጤት
ሀዋሳ ከተማ 3-1 ቅዱስ ጊዮርጊስ
39'ፀሀይነሽ ጁላ | 90+2 ምስራቅ ዛቶ
55' እሙሽ ዳንኤል
76'ቱሪስት ለማ
@hawassakenemafc
@hawassakenemafc
ሀዋሳ ከተማ 3-1 ቅዱስ ጊዮርጊስ
39'ፀሀይነሽ ጁላ | 90+2 ምስራቅ ዛቶ
55' እሙሽ ዳንኤል
76'ቱሪስት ለማ
@hawassakenemafc
@hawassakenemafc
ለሀዋሳ ከተማ እግር ኳስ ክለብ ደጋፊዎች በሙሉ
የሀዋሳ ከተማ ደጋፊዎች ማህበር ከተቋቋመ ረዘም ያሉ ዓመታትን ያስቆጠረ ሲሆን በርከት ያሉ ስራዎችንም ሲሰራ ቆይቷል። ያለፉትን ዓመታት በአቶ ባዩ ባልጉዳ ፕሬዝዳንትነት እንዲሁም በስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ተዋቅሮ እጅግ አበረታች ስራዎችን ሲሰራ የነበረው ይህ ማህበር በቀጣይም ያሉትን ደካማ እና ጠንካራ ጎን ገምግሞ ካለፉት ዓመታት በተሻለ ደረጃ ላይ እንዲገኝ ለማድረግ ማህበሩ አዳዲስ ሀሳቦች እና ስራዎችን አቅዶ እየተንቀሳቀሰ ሲሆን ለእነኚህም ተግባራት የስራ አስፈፃሚ ምርጫ እና በተጓደሉ አባላት ላይ ተተኪዎችን ለመምረጥ በማሰብ በቅርቡ ማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤን ለማድረግ የወሰነ ሲሆን በስብስባውም ላይ ለመገኘት የክለባችን ደጋፊ ሆናችሁ የማህበሩ አባል በመሆን ክፍያን ፈፅማችሁ መታወቂያ የያዛችሁ አባሎቻችን በቀጣይ የስብሰባውን ቀን እና ቦታ እስክናሳውቅ ድረስ እንድትጠብቁን በአክብሮት እንገልፃለን !
ማሳሰቢያ - ከማህበራችን አሰራርና ደንብ ውጪ በማህበራዊ ሚዲያ የሚለቀቁ የማህበሩን ስም ለማጉደፍ ታስቦ ተልዕኮ አዘል የሚመስሉ የውስን ግለሰቦችን አላስፈላጊ ተግባር የሚያሰራጩትን ማህበሩ እንዲሁም ሰፊው የሀዋሳ ህዝብ እና መላው የክለባችን ደጋፊ የማይታገስ መሆኑን እና ይህንንም ድርጊት ከበስተጀርባ ሆነው ገንዘባቸውን መከታ በማድረግ ለከፋፋይ ተግባር አጋር የሚሆኑትን እንደደረስንባቸው እና ህዝቡ እንደማይታገሳቸው ከወዲሁ ልናሳውቅ እንወዳለን
የሀዋሳ ከተማ እግር ኳስ ክለብ ደጋፊዎች ማህበር !
ዝርዝር መረጃ 👉 https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid02hLZJad34Nhpj1YcS5rAjmkj2k4kSgjD41J1u8VhtEJRjDwM5zimMv27HaxuKyrRdl&id=100063473539789&mibextid=2JQ9oc
የሀዋሳ ከተማ ደጋፊዎች ማህበር ከተቋቋመ ረዘም ያሉ ዓመታትን ያስቆጠረ ሲሆን በርከት ያሉ ስራዎችንም ሲሰራ ቆይቷል። ያለፉትን ዓመታት በአቶ ባዩ ባልጉዳ ፕሬዝዳንትነት እንዲሁም በስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ተዋቅሮ እጅግ አበረታች ስራዎችን ሲሰራ የነበረው ይህ ማህበር በቀጣይም ያሉትን ደካማ እና ጠንካራ ጎን ገምግሞ ካለፉት ዓመታት በተሻለ ደረጃ ላይ እንዲገኝ ለማድረግ ማህበሩ አዳዲስ ሀሳቦች እና ስራዎችን አቅዶ እየተንቀሳቀሰ ሲሆን ለእነኚህም ተግባራት የስራ አስፈፃሚ ምርጫ እና በተጓደሉ አባላት ላይ ተተኪዎችን ለመምረጥ በማሰብ በቅርቡ ማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤን ለማድረግ የወሰነ ሲሆን በስብስባውም ላይ ለመገኘት የክለባችን ደጋፊ ሆናችሁ የማህበሩ አባል በመሆን ክፍያን ፈፅማችሁ መታወቂያ የያዛችሁ አባሎቻችን በቀጣይ የስብሰባውን ቀን እና ቦታ እስክናሳውቅ ድረስ እንድትጠብቁን በአክብሮት እንገልፃለን !
ማሳሰቢያ - ከማህበራችን አሰራርና ደንብ ውጪ በማህበራዊ ሚዲያ የሚለቀቁ የማህበሩን ስም ለማጉደፍ ታስቦ ተልዕኮ አዘል የሚመስሉ የውስን ግለሰቦችን አላስፈላጊ ተግባር የሚያሰራጩትን ማህበሩ እንዲሁም ሰፊው የሀዋሳ ህዝብ እና መላው የክለባችን ደጋፊ የማይታገስ መሆኑን እና ይህንንም ድርጊት ከበስተጀርባ ሆነው ገንዘባቸውን መከታ በማድረግ ለከፋፋይ ተግባር አጋር የሚሆኑትን እንደደረስንባቸው እና ህዝቡ እንደማይታገሳቸው ከወዲሁ ልናሳውቅ እንወዳለን
የሀዋሳ ከተማ እግር ኳስ ክለብ ደጋፊዎች ማህበር !
ዝርዝር መረጃ 👉 https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid02hLZJad34Nhpj1YcS5rAjmkj2k4kSgjD41J1u8VhtEJRjDwM5zimMv27HaxuKyrRdl&id=100063473539789&mibextid=2JQ9oc
የክለባችን ደጋፊዎች መልካም ተግባርን ፈፅመዋል...ዝርዝር 👉 https://www.facebook.com/100063473539789/posts/pfbid02FKPFufGnkgcCc5ED8mAkDxwq1kWxFbHQ2HXsnjN5a514FDKu49Vbt9EdTejC2oHhl/?mibextid=Nif5oz