Telegram Web Link
የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከሁለተኛ ሳምንት ጨዋታዎች በኋላ የደረጃ ሰንጠረዥ ⤵️
ቀጣይ የ3ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የጨዋታ መርሃ ግብር ⤵️
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ክለባችን ሀዋሳ ከተማ ትላንት በእዮብ አለማየሁ ድንቅ ጎል ሻሸመኔን የረታበት የጎል ሀይላይት ☝️
የኢትዮጲያ ሴቶች ብሄራዊ ቡድን ከናይጄሪያ ላለበት የአለም ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታ ከሀዋሳ ከተማ የተመረጡ ተጫዋቾች

ግብ ጠባቂ | ቤተልሔም ዮሐንስ

ተከላካይ | ቅድስት ዘለቀ

አማካይ | መዓድን ሳህሉ

አጥቂዎች | ረድኤት አስረሳኸኝ ፣ቱሪስት ለማ እና እሙሽ ዳንኤል

@hawassakenemafc
@hawassakenemafc
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የሶስተኛ ሳምንት የጨዋታ ውጤቶች ፣ ቀጣይ የጨዋታ መርሀግብር ፣ ከፍተኛ የጎል አግቢ እና የደረጃ ሰንጠረዥ በምስሉ ላይ ከላይ ተያይዟል !

ክለባችን በዚህ የሶስተኛ ሳምንት ጨዋታውን ከድሬዳዋ ከተማ ጋር 0ለ0 መፈፀሙ ይታወሳል።

☝️
የጨዋታ ቀን MATCH DAY

ሀዋሳ ከነማ ከ ኢትዮጲያ መድን

9:00 ሰዓት

ድል ለክለባችን💙💙💙
hawassa City sport club
የጨዋታ ቀን MATCH DAY ሀዋሳ ከነማ ከ ኢትዮጲያ መድን 9:00 ሰዓት ድል ለክለባችን💙💙💙
FULL TIME

ሀዋሳ 0 - 0 ኢትዮጲያ መድን

በአራት የፕሪሜር ሊግ ጨዋታ ሶስት አቻ አንድ ድል ምንም ሽንፈት ስድስት ነጥብ።

💙💙💙

@hawassakenemafc
@hawassakenemafc
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ4ኛ ሳምንት ውጤቶች ፣ የደረጃ ሰንጠረዥ ፣ ቀጣይ ጨዋታዎች እና የከፍተኛ የጎል አስቆጣሪዎች ዝርዝር በምስሉ ከላይ ተያይዟል።

ክለባችን ሀዋሳ በዚህ ሳምንት ከኢትዮጵያ መድን ጋር ነጥብ መጋራቱ ይታወሳል።

@Soccer_Ethiopia
ሀዋሳ ድል ተቀዳጅቷል!!

ዘጠኝ ሰዓት ጀምሮ ከደቂቃዎች በፊት በተጠናቀቀው የኢትዮጲያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ በእዮብ አለማየሁ ብቸኛ ጎል ሲዳማ ቡናን አንድ ለባዶ ማሸነፍ ችሏል።

ድሉን ተከትሎ በ5 ጨዋታ 2 ድል 3 አቻ 0 ሽንፈት 9 ነጥብ ማስመዝገብ ችሏል።

@hawassakenemafc
@hawassakenemafc
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ5ኛ ሳምንት ጨዋታ ውጤቶች ፣ የደረጃ ሰንጠረዥ ፣ የከፍተኛ ጎል አግቢዎች እና ሊጉ ከኢንተርናሽናል ጨዋታዎች እና ከኢትዮጵያ ዋንጫ ጨዋታዎች በኋላ ህዳር 20 በስድስተኛ ሳምንት ጨዋታዎች ሲመለስ ያሉትን መርሀግብር ከላይ ይመልከቱ ☝️

© Soccer Ethiopia
2025/02/06 19:03:44
Back to Top
HTML Embed Code: