Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ክለባችን ሀዋሳ ከተማ ትላንት በእዮብ አለማየሁ ድንቅ ጎል ሻሸመኔን የረታበት የጎል ሀይላይት ☝️
የኢትዮጲያ ሴቶች ብሄራዊ ቡድን ከናይጄሪያ ላለበት የአለም ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታ ከሀዋሳ ከተማ የተመረጡ ተጫዋቾች
ግብ ጠባቂ | ቤተልሔም ዮሐንስ
ተከላካይ | ቅድስት ዘለቀ
አማካይ | መዓድን ሳህሉ
አጥቂዎች | ረድኤት አስረሳኸኝ ፣ቱሪስት ለማ እና እሙሽ ዳንኤል
@hawassakenemafc
@hawassakenemafc
ግብ ጠባቂ | ቤተልሔም ዮሐንስ
ተከላካይ | ቅድስት ዘለቀ
አማካይ | መዓድን ሳህሉ
አጥቂዎች | ረድኤት አስረሳኸኝ ፣ቱሪስት ለማ እና እሙሽ ዳንኤል
@hawassakenemafc
@hawassakenemafc
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የሶስተኛ ሳምንት የጨዋታ ውጤቶች ፣ ቀጣይ የጨዋታ መርሀግብር ፣ ከፍተኛ የጎል አግቢ እና የደረጃ ሰንጠረዥ በምስሉ ላይ ከላይ ተያይዟል !
ክለባችን በዚህ የሶስተኛ ሳምንት ጨዋታውን ከድሬዳዋ ከተማ ጋር 0ለ0 መፈፀሙ ይታወሳል።
☝️
ክለባችን በዚህ የሶስተኛ ሳምንት ጨዋታውን ከድሬዳዋ ከተማ ጋር 0ለ0 መፈፀሙ ይታወሳል።
☝️
የጨዋታ ቀን MATCH DAY
ሀዋሳ ከነማ ከ ኢትዮጲያ መድን
9:00 ሰዓት
ድል ለክለባችን💙💙💙
ሀዋሳ ከነማ ከ ኢትዮጲያ መድን
9:00 ሰዓት
ድል ለክለባችን💙💙💙
hawassa City sport club
የጨዋታ ቀን MATCH DAY ሀዋሳ ከነማ ከ ኢትዮጲያ መድን 9:00 ሰዓት ድል ለክለባችን💙💙💙
FULL TIME
ሀዋሳ 0 - 0 ኢትዮጲያ መድን
በአራት የፕሪሜር ሊግ ጨዋታ ሶስት አቻ አንድ ድል ምንም ሽንፈት ስድስት ነጥብ።
💙💙💙
@hawassakenemafc
@hawassakenemafc
ሀዋሳ 0 - 0 ኢትዮጲያ መድን
በአራት የፕሪሜር ሊግ ጨዋታ ሶስት አቻ አንድ ድል ምንም ሽንፈት ስድስት ነጥብ።
💙💙💙
@hawassakenemafc
@hawassakenemafc
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ4ኛ ሳምንት ውጤቶች ፣ የደረጃ ሰንጠረዥ ፣ ቀጣይ ጨዋታዎች እና የከፍተኛ የጎል አስቆጣሪዎች ዝርዝር በምስሉ ከላይ ተያይዟል።
ክለባችን ሀዋሳ በዚህ ሳምንት ከኢትዮጵያ መድን ጋር ነጥብ መጋራቱ ይታወሳል።
@Soccer_Ethiopia
ክለባችን ሀዋሳ በዚህ ሳምንት ከኢትዮጵያ መድን ጋር ነጥብ መጋራቱ ይታወሳል።
@Soccer_Ethiopia
ሀዋሳ ድል ተቀዳጅቷል!!
ዘጠኝ ሰዓት ጀምሮ ከደቂቃዎች በፊት በተጠናቀቀው የኢትዮጲያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ በእዮብ አለማየሁ ብቸኛ ጎል ሲዳማ ቡናን አንድ ለባዶ ማሸነፍ ችሏል።
ድሉን ተከትሎ በ5 ጨዋታ 2 ድል 3 አቻ 0 ሽንፈት 9 ነጥብ ማስመዝገብ ችሏል።
@hawassakenemafc
@hawassakenemafc
ዘጠኝ ሰዓት ጀምሮ ከደቂቃዎች በፊት በተጠናቀቀው የኢትዮጲያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ በእዮብ አለማየሁ ብቸኛ ጎል ሲዳማ ቡናን አንድ ለባዶ ማሸነፍ ችሏል።
ድሉን ተከትሎ በ5 ጨዋታ 2 ድል 3 አቻ 0 ሽንፈት 9 ነጥብ ማስመዝገብ ችሏል።
@hawassakenemafc
@hawassakenemafc
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ5ኛ ሳምንት ጨዋታ ውጤቶች ፣ የደረጃ ሰንጠረዥ ፣ የከፍተኛ ጎል አግቢዎች እና ሊጉ ከኢንተርናሽናል ጨዋታዎች እና ከኢትዮጵያ ዋንጫ ጨዋታዎች በኋላ ህዳር 20 በስድስተኛ ሳምንት ጨዋታዎች ሲመለስ ያሉትን መርሀግብር ከላይ ይመልከቱ ☝️
© Soccer Ethiopia
© Soccer Ethiopia