ክለባችን ሀዋሳ ከተማ ድል ቀንቶታል
በኢትዮጵያ ቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ የ4ኛ ሳምንት ጨዋታ ዛሬ ተደርጎ ክለባችን ሀዋሳ ከተማ ወልቂጤ ከተማን 4ለ3 አሸንፏል፡፡ ሙጂብ ቃሲም ሶስት ጎሎችን አስቆጥሮ ሀትሪክ ሲሰራ ኤፍሬም አሻሞ የቀሪዋ አንድ ጎል ባለቤት ነው፡፡ ክለባቼን አሁንም ቢሆን በመከላከሉ ላይ በደንብ መስራት እንዳለበት ያለፉት ሁለት ሽንፈቶቻችን እና የዛሬው ጨዋታ ማሳያ ናቸው፡፡
ወልቂጤ ከተማ 3-4 ሀዋሳ ከተማ
31' ብዙአየሁ ሰይፈ | 8' ኤፍሬም አሻሞ
45+1 ጌታነህ ከበደ 17' ሙጂብ ቃሲም
90+6 ጌታነህ ከበደ 53' ሙጂብ ቃሲም
76' ሙጂብ ቃሲም
ሁሌም ስኬት ለአንጋፋው ክለባችን !
በኢትዮጵያ ቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ የ4ኛ ሳምንት ጨዋታ ዛሬ ተደርጎ ክለባችን ሀዋሳ ከተማ ወልቂጤ ከተማን 4ለ3 አሸንፏል፡፡ ሙጂብ ቃሲም ሶስት ጎሎችን አስቆጥሮ ሀትሪክ ሲሰራ ኤፍሬም አሻሞ የቀሪዋ አንድ ጎል ባለቤት ነው፡፡ ክለባቼን አሁንም ቢሆን በመከላከሉ ላይ በደንብ መስራት እንዳለበት ያለፉት ሁለት ሽንፈቶቻችን እና የዛሬው ጨዋታ ማሳያ ናቸው፡፡
ወልቂጤ ከተማ 3-4 ሀዋሳ ከተማ
31' ብዙአየሁ ሰይፈ | 8' ኤፍሬም አሻሞ
45+1 ጌታነህ ከበደ 17' ሙጂብ ቃሲም
90+6 ጌታነህ ከበደ 53' ሙጂብ ቃሲም
76' ሙጂብ ቃሲም
ሁሌም ስኬት ለአንጋፋው ክለባችን !
🇪🇹 8ኛ ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ
⏰ ተጠናቀቀ
ሀዲያ ሆሳዕና 2-2 ሀዋሳ ከተማ
⚽️ 25' ፀጋዬ ብርሃኑ ⚽️ 90+2' ሙጂብ ቃሲም
⚽️ 85' መሰለ ሚሻሞ ⚽️ 90+3' ኤፍሬም አሻሞ
@hawassakenemafc
⏰ ተጠናቀቀ
ሀዲያ ሆሳዕና 2-2 ሀዋሳ ከተማ
⚽️ 25' ፀጋዬ ብርሃኑ ⚽️ 90+2' ሙጂብ ቃሲም
⚽️ 85' መሰለ ሚሻሞ ⚽️ 90+3' ኤፍሬም አሻሞ
@hawassakenemafc
በጠንካራ መዋቅር መሠረቱን የጣለው የክለባችን ሀዋሳ ከተማ ደጋፊዎች ማህበር በነገው ዕለት ወደ አዳማ ለኢትዮጵያ ቤትኪንግ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር ለሚያመራው ለአንጋፋው ክለባችን መልካም የውድድር ጊዜ በማለት አሸኛኘትን በዛሬው ዕለት አመሻሽ በሴንትራል ሀዋሳ ሆቴል በመገኘት ሽኝት አድርጎላቸዋል።
መልካም የውድድር ጊዜን ለአንጋፋው ክለባችን ተመኘን 💪💪💪
ዝርዝር 👉 https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid02Qb6NCE3RZmDJjq52LgsVVAJpEMD8WaGouakSYhYcEgwtEy6PWV1gPRYDCUeaSw4Yl&id=100063473539789&mibextid=Nif5oz
መልካም የውድድር ጊዜን ለአንጋፋው ክለባችን ተመኘን 💪💪💪
ዝርዝር 👉 https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid02Qb6NCE3RZmDJjq52LgsVVAJpEMD8WaGouakSYhYcEgwtEy6PWV1gPRYDCUeaSw4Yl&id=100063473539789&mibextid=Nif5oz
ሀዋሳ ከነማ ከ ፋሲል ከነማ
ነገ ዕሮብ 18/08/2015 ክለባችን ሀዋሳ ከነማ ከ ፋሲል ከነማ ጋር የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ የመጨረሻውን የአዳማ ጉዞ በርካታ ደጋፊዎችን ይዘን እንደምንሄድ እና 3 ባሶችን ለጉዞ እንዳዘጋጀን ማሳወቃችን የሚታወስ ነዉ።
በመሆኑም በርካታ ደጋፊዎች ቀድመን የጉዞዉን ሰዓት እና ቦታ እንድናሳዉቅ በጠየቁን መሰረት እንደሚከተለዉ የምናሳዉቅ ይሆናል ።
መነሻ ቦታ:- አርቴፊሻል /ሎጊታ/ሜዳ
ነገ ዕሮብ 18/08/2015 ማለዳ 12:00 ሰዓት
ለጉዞ መነሻ ሰዓት :-1:00 ሰዓት መሆኑን ከወዲሁ
እየገለፅን ደጋፊዎች በሰዓቱ በቦታው እን
ድትገኙ ለማሳሰብ እንወዳለን ።
ድል እና ድምቀት ለሀዋሳ ከነማ!!
ነገ ዕሮብ 18/08/2015 ክለባችን ሀዋሳ ከነማ ከ ፋሲል ከነማ ጋር የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ የመጨረሻውን የአዳማ ጉዞ በርካታ ደጋፊዎችን ይዘን እንደምንሄድ እና 3 ባሶችን ለጉዞ እንዳዘጋጀን ማሳወቃችን የሚታወስ ነዉ።
በመሆኑም በርካታ ደጋፊዎች ቀድመን የጉዞዉን ሰዓት እና ቦታ እንድናሳዉቅ በጠየቁን መሰረት እንደሚከተለዉ የምናሳዉቅ ይሆናል ።
መነሻ ቦታ:- አርቴፊሻል /ሎጊታ/ሜዳ
ነገ ዕሮብ 18/08/2015 ማለዳ 12:00 ሰዓት
ለጉዞ መነሻ ሰዓት :-1:00 ሰዓት መሆኑን ከወዲሁ
እየገለፅን ደጋፊዎች በሰዓቱ በቦታው እን
ድትገኙ ለማሳሰብ እንወዳለን ።
ድል እና ድምቀት ለሀዋሳ ከነማ!!