Forwarded from የቅድስት ሥላሴ ልጆች (kiya)
መስቀል አደባባይን መጠቀም መብትም ነው፣ የነፃነት ምልክት ነው። ይህ ካልሆነ በባርነት ለመኖር መፍቀድ ነው ይላል አህመዲን ጀበል። ይህን ነገር ሳሰላስል ትምህርቱ የመጣው አርመንን ጨርሶ፣ ቤተክርስቲያናቸውን ወርሶ ያለ ሀፍረት ሲሰግድበት የማያፍረውን የኦቶማን ቱርከል የልጅ ልጅ ኤርዶጋን ሆነብኝ። ይህንን መረጃ በጥሞና አንብቡና አነጻጽሩት። #በመተከል፣ በአጣዬ፣ በዶዶላ፣ በኮፈሌ፣ በሐረርጌ፣ በወለጋ በብሔረሰብ ፖለቲካ ሥር ተሰውሮ እና ከዘረኞች ጋር ተባብሮ ኦርቶዶክሳዊያንን ሲያፈናቅልና ሲጨፈጭፍ የቆየው የመካከለኛው ምስራቅ መንፈስ ወራሽ አዲሱ የጥቂት የውጭ አካላት ተከፋይ አክራሪ ወጣቶች እምነት በዋና ከተማችን እንደ ኤርዶጋን ዘረፋን "መብትና ነፃነት" እያለ ሲሰይመው እናያለን። መንግሥት የአጀንዳው አካል መስሎ ለፍትሕ ሳያቀርበው የፖሊስና የተራ ፀጥታ ጉዳይ ብቻ አስመስሎ ጥፋቱን ወደ መሀል እየሳበ ነው።
መንግሥት ዜጎቹን እንዴት እንደሚያስተዳድር በግልፅ ፍትሐዊ፣ ትውፊታዊ፣ ሃይማኖታዊ ሚዛን ከውጭ ገብ ክፉ አመል መታደግ ነበረበት። ለነጀሩ የመንግሥት የራሱ አካላት ኦርቶዶክስን የመግፋት ከፍተኛ ፍላጎት ስላላቸው አገሪቷን ወደ አደገኛ ጠርዝ እየገፏት ነው።
======
ለአአዳዲሶቹ "የሙስሊም" ጠባይ ፊት መሪዎች ጥያቄዬ፦
የኤርዶጋንን ሠርቆና ነጥቆ መጸለይ፣ የአህመድ ግራኝ ጂሃድ ናፍቆት ያናወዛቸው ናችሁ ወይስ ይህ ጠባይ ከቁራንና ከሀዲዝ ያገኛችሁት ነው? ካልሆነ ሰውዬው (ኤርዶጋን) ሠርቆ ይጸልያል። የሌባን ጸሎት የሚቀበል አምላክ ካለ እርሱ ቅዱስ ፈጣሪ ነውን?
=======++++
#አምሳለ ኤርዶጋን በኢትዮጵያ
ዘር ፍጅት ፈጽሞ፣ ሠርቆ፣ ዘርፎ የሚጸልይና የሚፎክር የአርመንን ኦርቶዶክስ ያጠፉት ኦቶማኖች የልጅ ልጅ ኤርዶጋን አምላኩ ማነው?
ይህን መንፈስ ኢትዮጵያ ውስጥ ማየት እጅግ ያሳፍራል። ኢትዮጵያዊያን ሙስሊሞች የማናውቀውን አዲሱን የልጆች እምነት አንድ በሉልን። ነባሩን እምነታችሁን አስተምሯቸው።
መጤዎቹ ለመካከለኛ ምሥራቅ አገራት ያመጡትን መቅሰፍት ልብ በሉት። ሊቢያ ሲያርዱን የነበሩት ደማችንን እዚሁ ቤት ድረስ መጥተው እያፈሰሱት ነው። ቀጥሎ አካሄዳቸው ለከፋ ጥፋት መሆኑ በየተነሱበት አገራት ሁሉ ካደረሱት ሰቆቃ እናውቃለን።
በነገራችን ላይ ቴክኖሎጂ፣ ሥርዓተ መንግሥት፣ አስተሳሰብ፣ ፖለቲካ ወዘተ ሁሉን ተውሰን እችለዋለን?
አረ በሃይማኖት እንኳ ራሳችንን እንሁን!
መንግሥት ዜጎቹን እንዴት እንደሚያስተዳድር በግልፅ ፍትሐዊ፣ ትውፊታዊ፣ ሃይማኖታዊ ሚዛን ከውጭ ገብ ክፉ አመል መታደግ ነበረበት። ለነጀሩ የመንግሥት የራሱ አካላት ኦርቶዶክስን የመግፋት ከፍተኛ ፍላጎት ስላላቸው አገሪቷን ወደ አደገኛ ጠርዝ እየገፏት ነው።
======
ለአአዳዲሶቹ "የሙስሊም" ጠባይ ፊት መሪዎች ጥያቄዬ፦
የኤርዶጋንን ሠርቆና ነጥቆ መጸለይ፣ የአህመድ ግራኝ ጂሃድ ናፍቆት ያናወዛቸው ናችሁ ወይስ ይህ ጠባይ ከቁራንና ከሀዲዝ ያገኛችሁት ነው? ካልሆነ ሰውዬው (ኤርዶጋን) ሠርቆ ይጸልያል። የሌባን ጸሎት የሚቀበል አምላክ ካለ እርሱ ቅዱስ ፈጣሪ ነውን?
=======++++
#አምሳለ ኤርዶጋን በኢትዮጵያ
ዘር ፍጅት ፈጽሞ፣ ሠርቆ፣ ዘርፎ የሚጸልይና የሚፎክር የአርመንን ኦርቶዶክስ ያጠፉት ኦቶማኖች የልጅ ልጅ ኤርዶጋን አምላኩ ማነው?
ይህን መንፈስ ኢትዮጵያ ውስጥ ማየት እጅግ ያሳፍራል። ኢትዮጵያዊያን ሙስሊሞች የማናውቀውን አዲሱን የልጆች እምነት አንድ በሉልን። ነባሩን እምነታችሁን አስተምሯቸው።
መጤዎቹ ለመካከለኛ ምሥራቅ አገራት ያመጡትን መቅሰፍት ልብ በሉት። ሊቢያ ሲያርዱን የነበሩት ደማችንን እዚሁ ቤት ድረስ መጥተው እያፈሰሱት ነው። ቀጥሎ አካሄዳቸው ለከፋ ጥፋት መሆኑ በየተነሱበት አገራት ሁሉ ካደረሱት ሰቆቃ እናውቃለን።
በነገራችን ላይ ቴክኖሎጂ፣ ሥርዓተ መንግሥት፣ አስተሳሰብ፣ ፖለቲካ ወዘተ ሁሉን ተውሰን እችለዋለን?
አረ በሃይማኖት እንኳ ራሳችንን እንሁን!
Forwarded from የቅድስት ሥላሴ ልጆች (kiya)
ከቴሌ-ብር አገልግሎት ጀርባ
-----------------------------------------
ሁል ጊዜ አዲስ ነገር ሲመጣ
ፍርሀት ይኖራል ፍርሀት ጥሩ ባይሆንም ከነገሮች ጀርባ ማጥናት
እና መመርመር መልካም ነው (ሁሉን መርምሩ የተሻለውንም
ያዙ ይላል ቅዱሱ መፅሀፍ )
...ባንክ ያንን ሁሉ ሰራተኛ ቀጥሮ ሲስተም ዘርግቶ ለገንዘባችን
ዋስትና ሰጥቶ ከአገልግሎቱ ተጠቀሙ ሲለን ያለ መክነያት
አልነበረም በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ የሚያገኘውን
20%ኮሚሽን በማሰብ እንጂ ....
at this time everything give and take ሰጥቶ መቀበል
ነው የነፃ የሚባል ነገር የለም የሆነ ሰው የሆነ ነገር ያለ
ምክንያት ሲያደርግላችሁ ከናንተ የሚፈልገው የሆነ ነገር አለ
ማለት ነው ....
#ቴሌ_ብር 15 ብር ካርድ ...70MB....15%የአየር ሰአት ግዢ
ቅናሽ ሲስተም ዘርግቶ የነፃ የስልክ ጥሪ መስመር (127) ክፍት
አድርጎ በዚህ ሁሉ ማባበያ ስልካችን እስኪሞላ ቴክስት እየላከ
የተመቻቸ አገልግሎት ልስጣችሁ የሚለን ከምን አንፃር ነው
የሚለው ጥያቄ ነው ወሳኙ ነገር....
ባለፈው አመት በዘመነ ኮኖራ መጋቢት 26 ላይ ነበር
የሚኒስተሮች ምክር ቤት የኤሌክትሮኒክ ትራንዛክሽን ረቂቅ አዋጅ
ያወጣው እና ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲያፀድቅ
ያቀረበው።......ይኸው ዛሬ አንደኛ
አመቱን እንደያዘ አዋጁ አገልግሎቱን ጀመረ በኢትዮ ቴሌኮም
በኩል # ቴሌ_ብር የተሰኘ መተግበሪያ በስማርት ስልኮች እና
በቴሌኮም ኔትወርክ ሲሰተም አማካኝነት ጥሬ ገንዘብን ወደ
ኤሌክትሮኒክ ገንዘብ የመቀየር ሂደቱ አሀዱ አለ .....
ይህ አገልግሎት 3.5 ትሪሊዮን ብር ወደ ኤሌክሮኒክ ገንዘብ
በመቀየር 33 ሚሊዮን ሰወችን የዲጅታል ከረንሲ ተጠቃሚ
ያደርጋል ተብሎ ይታሰባል !
ይህ ዲጂታል ከረንሲ አጠቃቀሙ እና ጉዳቱ ምንድነው ?
ዲጂታል ከረንሲ ማለት በቁጥሮች የተመሳጠረ በኮምፒውተር
ሲስተም እና ኔትወርክ የሚንቀሳቀስ የወረቀት ብር ኖቶችን
የሚያስቀር የመገበያያ ገንዘብ ማለት ነው .....ከዚህ በፊት
የምንጠቀምባቸው በኤሌክሮኒክ ትራንዛክሽን አዋጅ የሚጠቃለሉ
...ሞባይል ባንኪንግ ....ሲቢኢ ብር....ATM የመሳሰሉ
ዲጂታላይዝድ የሆኑ የምንጠቀማቸው አገልግሎቶች ገንዘባችንን
በአንድም በሌላ መንገድ በጥሬው ማለትም በወረቀት የብር
ኖቶች ማውጣት እና ማንቀሳቀስ እንችላለን
ይህ ግን ዋነኛ አላማው ይህን ነገር ማስቀረት የወረቀት ብር
ኖቶች ወደ ኤሌክትሮኒክ ገንዘብ በመቀየር ህብረተሰቡን
የዲጂታል ከረንሲ ሙሉ በሙሉ የዲጅታል ከረንሲ ተጠቃሚ
ማድረግ እና የወረቀት ኖቶችን ማስቀረት ነው ...
ታዲያ ይህ የወረቀት ገንዘብ መቅረት እኛን ምን ይጎዳናል ነው
ያላችሁት .....
ትገርማላችሁ.......ይህ ነገር ዋና አላማው ህብረተሰቡን ሙሉ በሙሉ
የዲጂታል ከረንሲ ተጠቃሚ በማድረግ ወደ Micro Chip [ RIFD ] በሰውነት ላይ ማስቀበር ማሸጋገር ነው ያኔ የራዲዮ ፊሪኮየንሲ አደንቲ
ፊኬሽን ሲስተም ጉዳት ሲገባህ መልሰህ ወደ ወረቀት ብር ኖት
እንዳትመለስ እና RFID የመጨረሻ አማራጭህ አድርገህ
እንድትጠቀም ማድረግ እና በመጨረሻም ሰወችን ወደ ሮቦት
Artificial intelligence የመቀየር ሂደቱን ያለ ምንም እንቅፉት
ማሳካት ማስቻል ነው።
ሼር ይደረግ!
https://www.tg-me.com/yekdset_selase_lejoch
-----------------------------------------
ሁል ጊዜ አዲስ ነገር ሲመጣ
ፍርሀት ይኖራል ፍርሀት ጥሩ ባይሆንም ከነገሮች ጀርባ ማጥናት
እና መመርመር መልካም ነው (ሁሉን መርምሩ የተሻለውንም
ያዙ ይላል ቅዱሱ መፅሀፍ )
...ባንክ ያንን ሁሉ ሰራተኛ ቀጥሮ ሲስተም ዘርግቶ ለገንዘባችን
ዋስትና ሰጥቶ ከአገልግሎቱ ተጠቀሙ ሲለን ያለ መክነያት
አልነበረም በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ የሚያገኘውን
20%ኮሚሽን በማሰብ እንጂ ....
at this time everything give and take ሰጥቶ መቀበል
ነው የነፃ የሚባል ነገር የለም የሆነ ሰው የሆነ ነገር ያለ
ምክንያት ሲያደርግላችሁ ከናንተ የሚፈልገው የሆነ ነገር አለ
ማለት ነው ....
#ቴሌ_ብር 15 ብር ካርድ ...70MB....15%የአየር ሰአት ግዢ
ቅናሽ ሲስተም ዘርግቶ የነፃ የስልክ ጥሪ መስመር (127) ክፍት
አድርጎ በዚህ ሁሉ ማባበያ ስልካችን እስኪሞላ ቴክስት እየላከ
የተመቻቸ አገልግሎት ልስጣችሁ የሚለን ከምን አንፃር ነው
የሚለው ጥያቄ ነው ወሳኙ ነገር....
ባለፈው አመት በዘመነ ኮኖራ መጋቢት 26 ላይ ነበር
የሚኒስተሮች ምክር ቤት የኤሌክትሮኒክ ትራንዛክሽን ረቂቅ አዋጅ
ያወጣው እና ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲያፀድቅ
ያቀረበው።......ይኸው ዛሬ አንደኛ
አመቱን እንደያዘ አዋጁ አገልግሎቱን ጀመረ በኢትዮ ቴሌኮም
በኩል # ቴሌ_ብር የተሰኘ መተግበሪያ በስማርት ስልኮች እና
በቴሌኮም ኔትወርክ ሲሰተም አማካኝነት ጥሬ ገንዘብን ወደ
ኤሌክትሮኒክ ገንዘብ የመቀየር ሂደቱ አሀዱ አለ .....
ይህ አገልግሎት 3.5 ትሪሊዮን ብር ወደ ኤሌክሮኒክ ገንዘብ
በመቀየር 33 ሚሊዮን ሰወችን የዲጅታል ከረንሲ ተጠቃሚ
ያደርጋል ተብሎ ይታሰባል !
ይህ ዲጂታል ከረንሲ አጠቃቀሙ እና ጉዳቱ ምንድነው ?
ዲጂታል ከረንሲ ማለት በቁጥሮች የተመሳጠረ በኮምፒውተር
ሲስተም እና ኔትወርክ የሚንቀሳቀስ የወረቀት ብር ኖቶችን
የሚያስቀር የመገበያያ ገንዘብ ማለት ነው .....ከዚህ በፊት
የምንጠቀምባቸው በኤሌክሮኒክ ትራንዛክሽን አዋጅ የሚጠቃለሉ
...ሞባይል ባንኪንግ ....ሲቢኢ ብር....ATM የመሳሰሉ
ዲጂታላይዝድ የሆኑ የምንጠቀማቸው አገልግሎቶች ገንዘባችንን
በአንድም በሌላ መንገድ በጥሬው ማለትም በወረቀት የብር
ኖቶች ማውጣት እና ማንቀሳቀስ እንችላለን
ይህ ግን ዋነኛ አላማው ይህን ነገር ማስቀረት የወረቀት ብር
ኖቶች ወደ ኤሌክትሮኒክ ገንዘብ በመቀየር ህብረተሰቡን
የዲጂታል ከረንሲ ሙሉ በሙሉ የዲጅታል ከረንሲ ተጠቃሚ
ማድረግ እና የወረቀት ኖቶችን ማስቀረት ነው ...
ታዲያ ይህ የወረቀት ገንዘብ መቅረት እኛን ምን ይጎዳናል ነው
ያላችሁት .....
ትገርማላችሁ.......ይህ ነገር ዋና አላማው ህብረተሰቡን ሙሉ በሙሉ
የዲጂታል ከረንሲ ተጠቃሚ በማድረግ ወደ Micro Chip [ RIFD ] በሰውነት ላይ ማስቀበር ማሸጋገር ነው ያኔ የራዲዮ ፊሪኮየንሲ አደንቲ
ፊኬሽን ሲስተም ጉዳት ሲገባህ መልሰህ ወደ ወረቀት ብር ኖት
እንዳትመለስ እና RFID የመጨረሻ አማራጭህ አድርገህ
እንድትጠቀም ማድረግ እና በመጨረሻም ሰወችን ወደ ሮቦት
Artificial intelligence የመቀየር ሂደቱን ያለ ምንም እንቅፉት
ማሳካት ማስቻል ነው።
ሼር ይደረግ!
https://www.tg-me.com/yekdset_selase_lejoch
Telegram
የቅድስት ሥላሴ ልጆች ማህበር
ቅድስት ሥላሴ
#ማህበሩ አላማዉ
፩.ኦርቶዶክስአዊ ስርአትን የጠበቁ አስተማሪ ትምህርቶች፣ መዝሙር፣ጥያቄ እና መልሶችን ለተዋህዶ ልጆች ማቅረብ፤
፪.የሥላሴ ልጆችን ሰብስቦ ማህበር በመፍጠር ቅዱስ ስራዎችንመስራት …
የመወያያ ግሩፕ ላይ ቤተሰብ ለመሆን የምትፈልጉ
@enamsgen @enamsgen
ለማንኛዉም ሀሳብ አስተያየት @kiya17 ያድርሱን
#ማህበሩ አላማዉ
፩.ኦርቶዶክስአዊ ስርአትን የጠበቁ አስተማሪ ትምህርቶች፣ መዝሙር፣ጥያቄ እና መልሶችን ለተዋህዶ ልጆች ማቅረብ፤
፪.የሥላሴ ልጆችን ሰብስቦ ማህበር በመፍጠር ቅዱስ ስራዎችንመስራት …
የመወያያ ግሩፕ ላይ ቤተሰብ ለመሆን የምትፈልጉ
@enamsgen @enamsgen
ለማንኛዉም ሀሳብ አስተያየት @kiya17 ያድርሱን
አስቸኳይ ድንገተኛ የስብሰባ ጥሪ ለሁሉም ሰ/ት/ቤቶች
🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿
በሰሞነኛ የቤ/ክ ወቅታዊ ጉዳይ ዙሪ እንደሰንበት ት/ቤት አባልነታችን ተመሳሳይ መረጃ እና አቋም እንዲኖረን ስለአስፈለገ የየሰንበት ት/ቤት አመራሮች በሙሉ በዕለተ ሰንበት(እሁድ ዕለት) ከቀኑ 7:30 ላይ በአራዳ ቅ/ጊዮርጊስ የሰ/ት/ቤት አዳራሽ በመገኘት የጉባዔው ተካፋይ ትሆኑ ዘንድ የአ/አ ሰ/ት/ቤቶች አንድንነት ጥሪው ያስተላልፋል።
ማሳሰቢያ:- ጉዳዩ አሳሳቢ ስለሆነ ጥሪው የተላለፈለት አካል በፍፁም ማርፈድም ሆነ መቅረት አይኖርበትም።
🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿
🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿
በሰሞነኛ የቤ/ክ ወቅታዊ ጉዳይ ዙሪ እንደሰንበት ት/ቤት አባልነታችን ተመሳሳይ መረጃ እና አቋም እንዲኖረን ስለአስፈለገ የየሰንበት ት/ቤት አመራሮች በሙሉ በዕለተ ሰንበት(እሁድ ዕለት) ከቀኑ 7:30 ላይ በአራዳ ቅ/ጊዮርጊስ የሰ/ት/ቤት አዳራሽ በመገኘት የጉባዔው ተካፋይ ትሆኑ ዘንድ የአ/አ ሰ/ት/ቤቶች አንድንነት ጥሪው ያስተላልፋል።
ማሳሰቢያ:- ጉዳዩ አሳሳቢ ስለሆነ ጥሪው የተላለፈለት አካል በፍፁም ማርፈድም ሆነ መቅረት አይኖርበትም።
🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿
Forwarded from የቅድስት ሥላሴ ልጆች (kiya)
የቴሌ ኮም ዘርፍ ሽያጭና ሰሞነኛው ዛቻ::
የዓለም አቀፍ ተቁዋማት አመራሮችና የኅያል አገራት መንግስታት በጋራ የቀረጹትን ፖሊሲ ያለ አንዳች ጉርምርምታና ተቃውሞ ወደ ተግባር ለመለወጥ ይረዳቸው ዘንድ ልዩ ጥንቃቄ ያደርጋሉ:: ዕቅዳቸውም በጥንቃቄ የተጠናና የግድ መፈጸም የሚኖርበት ዕቅድ ነውና ለተፈጻሚነቱ ሲሉ ማናቸውንም አይነት መስዋዕትነት ይከፍላሉ:: ከተራ ትችት ጀምሮ በዓለም አቀፍ ሚዲያዎች በብሄራዊ ደረጃ እስከ መብጠልጠል ድረስ ያለውን ውርጅብኝ በደስታ ያስተናግዳሉ::
የማይግባቡ መስለው ነገር ግን ተናብበው የሚሰሩ ናቸውና በመካከላቸው አንዳችም ጸብ ሳይኖር ውጊያ ቀረሽ ግብግብ ውስጥ የገቡ መስለው ይታያሉ::በዓለም አቀፍ ሚዲያዎች በቃላት ከመወራረፍ ያለፈ ሃሰተኛ የሚሳኤል ውጊያም ሊያደርጉ ይችላሉ:: ዕቅዳቸው ዳር ይድረስ እንጂ የዓለምን ህዝብ ጫጫታና ሃሜት እንዲሁም ትንተና ከመጤፍ አይቆጥሩትም!
በዚህ አይነት ሁኔታ "መስለው" ሳይሆን "ሆነው!" ስለሚተውኑ ለብዙዎች እንዲህ ያለውን እውነት ማስረዳት አይቻልም:: ማስረዳት ቢቻልም አስረድቶ ማሳመን አይቻልም::
እንዲህ ያለውን የረቀቀ አካሄዳቸውን ደግሞ በተቀደደለት የሰበር ዜና ቦይ በሚፈሰው በብዙሃኑ ህዝብ የፕሮፖጋንዳ ጫጫታ ያጅቡታል ሂደቱንም ከህዝብ ዕይታ ይጋርዱታል::የህዝቡን ትኩረት ሌላ ላይ እንዲሆን አድርገው ያቀዱትን ስራም ይሁን ሴራ በመንግስታዊ ህግ ያለ አንዳች ውይይትና ጉርምርምታ በምክር ቤት ደረጃ በሙሉ ድምጽ ያስጸድቁታል::መሻታቸውን በህጋዊ መንገድ በቁጥጥር ስር ያውሉታል::
በዚህ መሰሉ አካሄዳቸው ምክንያትም የነጠሩ ሴራ አዘል እውነቶቻቸው በጩኸት ብዛትና በተደጋጋሚ ሃሰተኛ የሰበር ዜና ርግብግቦሾች ይዳፈኑላቸዋል...::
******
አብይ አህመድ ስልጣን በያዘ ማግስት ከአንደበቱ የወጣው የመጀመሪያው ቃል "ፕራይቬታይዜሽን..." የሚለው ቃል ነው:: ለዚህም የኖቤል ቀብዱን ወስዶዋል:: ህወሃት (ለራሱና ለቢዝነስ ኢምፓየሩ ሲልም ቢሆን) በአብዮታዊ ዲሞክራሲና በልማታዊ መንግስት ስም ዘግቶ ይዞት የነበረውን ርዕዮት ማስለወጥና ፕራይቬታይዜሽንን ተግባራዊ ማስደረግ ይፈልጉ ነበር::ነገር ግን ኢህአዴግ "ይህ የሚሆነው በኢህአዴግ መቃብር ላይ ነው!" የሚል ቁርጥ ያለ አቁዋም ይዞ በድርቅናው ቀጥሎ ነበር የቆየው::
አሜሪካና እንግሊዝ ደግሞ ይህን ጉዳይ የግድ ተግባራዊ ማድረግ ነበረባቸውና ህወሃት መራሹን ኢህአዴግንና የፕራይቬታይዜሽንን ጉዳይ ዘግቶ የያዘባቸውን የቢዝነስ ኢምፓየር ኤፈርትን ጥለው በኢህአዴግ መቃብር ላይ ብልጽግናን ተክተዋል::
በብልጽግና አማካኝነትም የቴሌኮሙን ዘርፍ የመቆጣጠር የረጅም ጊዜ ፍላጎትና ህልማቸውን በትላንትናው ዕለት አሳክተዋል::(የቴሌ ኮም ዘርፍ ሲባል የስልክና የኢንተርኔት ዘርፍ ብቻ ማለት ለሚመስላቸው የዋህ ዜጎች እንደዚያ ማለት እንዳልሆነ ወደፊት በስፋት ለማስረዳት ይሞከራል) እናም ያ የአሜሪካና የእንግሊዝ የቀደመ ህልማቸው ዛሬ ተሳክቶ የቴሌኮሙን ዘርፍ እንግሊዝና አሜሪካ በቁጥጥር ስር አውለውታል ወይም ገዝተውታል::
ወይም የመጠቅለል ጅምራቸውን በፓርላማ አስጸድቀው ዘርፉን በበላይነት ይዘውታል::
ሁኔታው ከኢትዮጵያ ጋር የተያያዘ እንዲመስልና ዘርፉ ከኢትዮጵያ መንግስት እጅ እየወጣ እንደሆነ እንዳናስብም ከ24 ሰዓት በፊት በሰየሙት አዲስ ስያሜ "Global partnership for ethiopia" ከሚለው አዲስ ስያሜ ጋር አገናኝተው የዘርፉን ሽያጭ ጨረታ ያሸነፉትን አካላት ይፋ አድርገዋል::”አሜሪካና እንግሊዝ የኢትዮጵያን የቴሌኮም ዘርፍ ገዙት” ከማለት ይልቅም በዚህ መንገድ አጨናብሮ መግለጹ የተሻለ እንደሚሆን ያውቃሉና ዜናውን በዚያ መንገድ ነው ይፋ ያደረጉት::
ዞሮ ዞሮ ግን Vodafone, Vodacom safari com, sumitomo corporation,and CDC group ሄድ ካርተራቸውን የተለያዩ አገራት ያድርጉ እንጂ የሁሉም ተቁዋማት መስራችና ዋና ባለቤት እንግሊዝና አሜሪካ ናቸው::የቴሌኮሙ ዘርፍ የተሰጠውም ለእነርሱ ነው::
ይህ በመሆኑም አሜሪካና እንግሊዝ ደስታቸው ወደር የለሽ ሆኖዋል:: የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚ/ርም ከእነሱ በላይ በደስታ ጮቤ መርገጡን ገልጾዋል:: ለ1.5 ሚሊዮን ዜጎች የስራ ዕድል ይፈጥራል, 8 ቢሊዮን ዶላር ኢንቨስት ማድረግ ይችላል, 850 ሚሊዮን ዶላር ጨረታውን አሸንፎዋል,ወዘተ የሚለውን ዜናም ለ "መጡልን" ባዮች አብስረዋል::ለ"መጡብን" ባዮች አርድተዋል::
ህዝቤ ደግሞ "አሜሪካ በኢትዮጵያ ባለስልጣናት ላይ የጉዞ እቀባ ልታደርግ ነው"
"አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ የኢኮኖሚ ማዕቀብ ልትጥል ነው"
"በፍርሃት ኢምባሲዎቻቸውን ዘግተው ዋሉ...
"አሜሪካ ተላላኪዋ ህወሃት ስለወደቀባት ተበሳጭታ የኢትዮጵያን መንግስት ጠምዳ ይዛዋለች...የቀድሞ ወዳጁዋ የህወህት መውደቅ አበሳጭቶዋት... የመንግስት ህግ የማስከበር ዘመቻ ከንክኖዋት ጥምድ አድርጋ ይዛናለች... ይቺን መሰሪ ሰልፍ እንወጣባታለን... ባንዲራዋንም በአደባባይ እናቃጥልባታለን..." ምናምን የሚል ሌላ ጫዋታ ውስጥ ነው::
ብዙሃኑ ኢትዮጵያዊ ይህን አይነቱን ሰበር ዜና በመሰባበር ላይ ነው!
በትናንትናው ዕለት በተወካዮቹ አማካኝነት" ተስማምቻለሁ ይሁን" ብሎ ስለፈረመበት ጉዳይ ግን ምንም የገባው ነገር የለም!
ህዝቡ እንዲህ ይነሆልል ዘንድም እነርሱ ብቻ ሳይሆኑ አፈቀላጤው መሪ ተብየ መድረክ እያመቻቸ "ማንም እንደፈለገ የማያዘን አገራችንን ቁርስ ይህን ብይ እራት ምን በላሽ ይሄን ቀሚስ ልበሽ...የሚሉን ሉዓላዊነታችን ያልገባቸው የአባቶቻችን ልጆች መሆናችንን ያልተረዱ..." እያለ የሃሰት ዛቻውን እያንበለበለ በመፎተት የግርዶሹን ቀዳዳ ይደፋፍን ነበር::
በተቀደደለት ቦይ መፍሰስ...የሚለው ጉዳይ በዚህ መንገድም ይገለጻል ለማለት ነው...::
ዲጂታል ሲስተም ውስጥ ከመግባት ጋር ተያይዘው የሚነሱ ዘርፈ ብዙ ነገሮችን ወደፊት በስፋት የምናያቸው ይሆናል::
https://www.tg-me.com/yekdset_selase_lejoch
የዓለም አቀፍ ተቁዋማት አመራሮችና የኅያል አገራት መንግስታት በጋራ የቀረጹትን ፖሊሲ ያለ አንዳች ጉርምርምታና ተቃውሞ ወደ ተግባር ለመለወጥ ይረዳቸው ዘንድ ልዩ ጥንቃቄ ያደርጋሉ:: ዕቅዳቸውም በጥንቃቄ የተጠናና የግድ መፈጸም የሚኖርበት ዕቅድ ነውና ለተፈጻሚነቱ ሲሉ ማናቸውንም አይነት መስዋዕትነት ይከፍላሉ:: ከተራ ትችት ጀምሮ በዓለም አቀፍ ሚዲያዎች በብሄራዊ ደረጃ እስከ መብጠልጠል ድረስ ያለውን ውርጅብኝ በደስታ ያስተናግዳሉ::
የማይግባቡ መስለው ነገር ግን ተናብበው የሚሰሩ ናቸውና በመካከላቸው አንዳችም ጸብ ሳይኖር ውጊያ ቀረሽ ግብግብ ውስጥ የገቡ መስለው ይታያሉ::በዓለም አቀፍ ሚዲያዎች በቃላት ከመወራረፍ ያለፈ ሃሰተኛ የሚሳኤል ውጊያም ሊያደርጉ ይችላሉ:: ዕቅዳቸው ዳር ይድረስ እንጂ የዓለምን ህዝብ ጫጫታና ሃሜት እንዲሁም ትንተና ከመጤፍ አይቆጥሩትም!
በዚህ አይነት ሁኔታ "መስለው" ሳይሆን "ሆነው!" ስለሚተውኑ ለብዙዎች እንዲህ ያለውን እውነት ማስረዳት አይቻልም:: ማስረዳት ቢቻልም አስረድቶ ማሳመን አይቻልም::
እንዲህ ያለውን የረቀቀ አካሄዳቸውን ደግሞ በተቀደደለት የሰበር ዜና ቦይ በሚፈሰው በብዙሃኑ ህዝብ የፕሮፖጋንዳ ጫጫታ ያጅቡታል ሂደቱንም ከህዝብ ዕይታ ይጋርዱታል::የህዝቡን ትኩረት ሌላ ላይ እንዲሆን አድርገው ያቀዱትን ስራም ይሁን ሴራ በመንግስታዊ ህግ ያለ አንዳች ውይይትና ጉርምርምታ በምክር ቤት ደረጃ በሙሉ ድምጽ ያስጸድቁታል::መሻታቸውን በህጋዊ መንገድ በቁጥጥር ስር ያውሉታል::
በዚህ መሰሉ አካሄዳቸው ምክንያትም የነጠሩ ሴራ አዘል እውነቶቻቸው በጩኸት ብዛትና በተደጋጋሚ ሃሰተኛ የሰበር ዜና ርግብግቦሾች ይዳፈኑላቸዋል...::
******
አብይ አህመድ ስልጣን በያዘ ማግስት ከአንደበቱ የወጣው የመጀመሪያው ቃል "ፕራይቬታይዜሽን..." የሚለው ቃል ነው:: ለዚህም የኖቤል ቀብዱን ወስዶዋል:: ህወሃት (ለራሱና ለቢዝነስ ኢምፓየሩ ሲልም ቢሆን) በአብዮታዊ ዲሞክራሲና በልማታዊ መንግስት ስም ዘግቶ ይዞት የነበረውን ርዕዮት ማስለወጥና ፕራይቬታይዜሽንን ተግባራዊ ማስደረግ ይፈልጉ ነበር::ነገር ግን ኢህአዴግ "ይህ የሚሆነው በኢህአዴግ መቃብር ላይ ነው!" የሚል ቁርጥ ያለ አቁዋም ይዞ በድርቅናው ቀጥሎ ነበር የቆየው::
አሜሪካና እንግሊዝ ደግሞ ይህን ጉዳይ የግድ ተግባራዊ ማድረግ ነበረባቸውና ህወሃት መራሹን ኢህአዴግንና የፕራይቬታይዜሽንን ጉዳይ ዘግቶ የያዘባቸውን የቢዝነስ ኢምፓየር ኤፈርትን ጥለው በኢህአዴግ መቃብር ላይ ብልጽግናን ተክተዋል::
በብልጽግና አማካኝነትም የቴሌኮሙን ዘርፍ የመቆጣጠር የረጅም ጊዜ ፍላጎትና ህልማቸውን በትላንትናው ዕለት አሳክተዋል::(የቴሌ ኮም ዘርፍ ሲባል የስልክና የኢንተርኔት ዘርፍ ብቻ ማለት ለሚመስላቸው የዋህ ዜጎች እንደዚያ ማለት እንዳልሆነ ወደፊት በስፋት ለማስረዳት ይሞከራል) እናም ያ የአሜሪካና የእንግሊዝ የቀደመ ህልማቸው ዛሬ ተሳክቶ የቴሌኮሙን ዘርፍ እንግሊዝና አሜሪካ በቁጥጥር ስር አውለውታል ወይም ገዝተውታል::
ወይም የመጠቅለል ጅምራቸውን በፓርላማ አስጸድቀው ዘርፉን በበላይነት ይዘውታል::
ሁኔታው ከኢትዮጵያ ጋር የተያያዘ እንዲመስልና ዘርፉ ከኢትዮጵያ መንግስት እጅ እየወጣ እንደሆነ እንዳናስብም ከ24 ሰዓት በፊት በሰየሙት አዲስ ስያሜ "Global partnership for ethiopia" ከሚለው አዲስ ስያሜ ጋር አገናኝተው የዘርፉን ሽያጭ ጨረታ ያሸነፉትን አካላት ይፋ አድርገዋል::”አሜሪካና እንግሊዝ የኢትዮጵያን የቴሌኮም ዘርፍ ገዙት” ከማለት ይልቅም በዚህ መንገድ አጨናብሮ መግለጹ የተሻለ እንደሚሆን ያውቃሉና ዜናውን በዚያ መንገድ ነው ይፋ ያደረጉት::
ዞሮ ዞሮ ግን Vodafone, Vodacom safari com, sumitomo corporation,and CDC group ሄድ ካርተራቸውን የተለያዩ አገራት ያድርጉ እንጂ የሁሉም ተቁዋማት መስራችና ዋና ባለቤት እንግሊዝና አሜሪካ ናቸው::የቴሌኮሙ ዘርፍ የተሰጠውም ለእነርሱ ነው::
ይህ በመሆኑም አሜሪካና እንግሊዝ ደስታቸው ወደር የለሽ ሆኖዋል:: የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚ/ርም ከእነሱ በላይ በደስታ ጮቤ መርገጡን ገልጾዋል:: ለ1.5 ሚሊዮን ዜጎች የስራ ዕድል ይፈጥራል, 8 ቢሊዮን ዶላር ኢንቨስት ማድረግ ይችላል, 850 ሚሊዮን ዶላር ጨረታውን አሸንፎዋል,ወዘተ የሚለውን ዜናም ለ "መጡልን" ባዮች አብስረዋል::ለ"መጡብን" ባዮች አርድተዋል::
ህዝቤ ደግሞ "አሜሪካ በኢትዮጵያ ባለስልጣናት ላይ የጉዞ እቀባ ልታደርግ ነው"
"አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ የኢኮኖሚ ማዕቀብ ልትጥል ነው"
"በፍርሃት ኢምባሲዎቻቸውን ዘግተው ዋሉ...
"አሜሪካ ተላላኪዋ ህወሃት ስለወደቀባት ተበሳጭታ የኢትዮጵያን መንግስት ጠምዳ ይዛዋለች...የቀድሞ ወዳጁዋ የህወህት መውደቅ አበሳጭቶዋት... የመንግስት ህግ የማስከበር ዘመቻ ከንክኖዋት ጥምድ አድርጋ ይዛናለች... ይቺን መሰሪ ሰልፍ እንወጣባታለን... ባንዲራዋንም በአደባባይ እናቃጥልባታለን..." ምናምን የሚል ሌላ ጫዋታ ውስጥ ነው::
ብዙሃኑ ኢትዮጵያዊ ይህን አይነቱን ሰበር ዜና በመሰባበር ላይ ነው!
በትናንትናው ዕለት በተወካዮቹ አማካኝነት" ተስማምቻለሁ ይሁን" ብሎ ስለፈረመበት ጉዳይ ግን ምንም የገባው ነገር የለም!
ህዝቡ እንዲህ ይነሆልል ዘንድም እነርሱ ብቻ ሳይሆኑ አፈቀላጤው መሪ ተብየ መድረክ እያመቻቸ "ማንም እንደፈለገ የማያዘን አገራችንን ቁርስ ይህን ብይ እራት ምን በላሽ ይሄን ቀሚስ ልበሽ...የሚሉን ሉዓላዊነታችን ያልገባቸው የአባቶቻችን ልጆች መሆናችንን ያልተረዱ..." እያለ የሃሰት ዛቻውን እያንበለበለ በመፎተት የግርዶሹን ቀዳዳ ይደፋፍን ነበር::
በተቀደደለት ቦይ መፍሰስ...የሚለው ጉዳይ በዚህ መንገድም ይገለጻል ለማለት ነው...::
ዲጂታል ሲስተም ውስጥ ከመግባት ጋር ተያይዘው የሚነሱ ዘርፈ ብዙ ነገሮችን ወደፊት በስፋት የምናያቸው ይሆናል::
https://www.tg-me.com/yekdset_selase_lejoch
Telegram
የቅድስት ሥላሴ ልጆች ማህበር
ቅድስት ሥላሴ
#ማህበሩ አላማዉ
፩.ኦርቶዶክስአዊ ስርአትን የጠበቁ አስተማሪ ትምህርቶች፣ መዝሙር፣ጥያቄ እና መልሶችን ለተዋህዶ ልጆች ማቅረብ፤
፪.የሥላሴ ልጆችን ሰብስቦ ማህበር በመፍጠር ቅዱስ ስራዎችንመስራት …
የመወያያ ግሩፕ ላይ ቤተሰብ ለመሆን የምትፈልጉ
@enamsgen @enamsgen
ለማንኛዉም ሀሳብ አስተያየት @kiya17 ያድርሱን
#ማህበሩ አላማዉ
፩.ኦርቶዶክስአዊ ስርአትን የጠበቁ አስተማሪ ትምህርቶች፣ መዝሙር፣ጥያቄ እና መልሶችን ለተዋህዶ ልጆች ማቅረብ፤
፪.የሥላሴ ልጆችን ሰብስቦ ማህበር በመፍጠር ቅዱስ ስራዎችንመስራት …
የመወያያ ግሩፕ ላይ ቤተሰብ ለመሆን የምትፈልጉ
@enamsgen @enamsgen
ለማንኛዉም ሀሳብ አስተያየት @kiya17 ያድርሱን
Forwarded from የቅድስት ሥላሴ ልጆች (kiya)
ልቦናህን ሰብስበህ መጸለይ አትችልምን?
🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿
እንግዲያውስ ይህን ልብ ብለህ አንብብ
*,,*********,,*****
ልቡናውን ሰብስቦ መጸለይ አልችል ያለው ሰው አንድ ታላቅ አባትን እንዲህ ሲል ጠየቃቸው፦ "አባቴ የጸሎት መጽሐፍ ይዤ ስጸልይ ልቡናዬ አይሰበሰብልኝም፡፡ አፌ ቢያነበንብም ልቡናዬ አይተረጕምም፡፡ እርስዎ እንደነገሩኝ ደግሞ ቅዱሳን በፍጹም አሳባቸው እያሰቡና እያራቀቁ እንባንና ጸጸትን እየጨመሩ የደረሱትን እኛ በልባችን ሌላ እያሰብን በአፋችን ብቻ እንደእነርሱ ብንናገር እንደ ገደል እንደ ዋሻ ሆነን በእግዚአብሔር እንደመቀለድ ነው፤ ጸሎትም አይሆንልንም፡፡ እንግዲህ የአፍ ጸሎቴ ቅድመ እግዚአብሔር የማይደርስ ከሆነ ጸሎቴን ብተወው ይሻላል ወይስ ባልተወው ይሻላል?"
እርሳቸውም፦ "ዕውር ሰው በዘንጉ ምድር እየመታ ሲሄድ ከመንገድ ላይ ያለ እባብ ለጊዜው ድምጹን ሰምቶ ይመታኛል ብሎ እንደሚሸሽለት ሁሉ አንተም አስተውለህ ባትጸልይም በአፍህ ውስጥ የቃለ እግዚአብሔርን መንኳኳት እየሰሙ አጋንንት መሸሻቸው አይቀርምና ምንም ቅድመ እግዚአብሔር ባይደርስም ጸሎትህን አትተው። አጋንንትን ለማባረርም ጥቅም ነውና። ብዙ ከምትጸልየውም አንዳንድ ጊዜ ልብህ የሚወድቅባት ቃል ተጠራቅማ ወደ እግዚአብሔር ትደርሰልሃለች፤ ምንም ዝርወ ልብ ብትሆንም አፍህም ፍጥረቱ ነውና አንተው በዳይ አንተው አኵራፊ እንዳትሆን ባፍህም ብቻ ቢሆን መነጋገሩን አትተወው፡፡" ሲሉ መለሱለት።
(ምንጭ፦ ፍኖተ አእምሮ)
https://www.tg-me.com/yekdset_selase_lejoch
https://www.tg-me.com/yekdset_selase_lejoch
🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿
እንግዲያውስ ይህን ልብ ብለህ አንብብ
*,,*********,,*****
ልቡናውን ሰብስቦ መጸለይ አልችል ያለው ሰው አንድ ታላቅ አባትን እንዲህ ሲል ጠየቃቸው፦ "አባቴ የጸሎት መጽሐፍ ይዤ ስጸልይ ልቡናዬ አይሰበሰብልኝም፡፡ አፌ ቢያነበንብም ልቡናዬ አይተረጕምም፡፡ እርስዎ እንደነገሩኝ ደግሞ ቅዱሳን በፍጹም አሳባቸው እያሰቡና እያራቀቁ እንባንና ጸጸትን እየጨመሩ የደረሱትን እኛ በልባችን ሌላ እያሰብን በአፋችን ብቻ እንደእነርሱ ብንናገር እንደ ገደል እንደ ዋሻ ሆነን በእግዚአብሔር እንደመቀለድ ነው፤ ጸሎትም አይሆንልንም፡፡ እንግዲህ የአፍ ጸሎቴ ቅድመ እግዚአብሔር የማይደርስ ከሆነ ጸሎቴን ብተወው ይሻላል ወይስ ባልተወው ይሻላል?"
እርሳቸውም፦ "ዕውር ሰው በዘንጉ ምድር እየመታ ሲሄድ ከመንገድ ላይ ያለ እባብ ለጊዜው ድምጹን ሰምቶ ይመታኛል ብሎ እንደሚሸሽለት ሁሉ አንተም አስተውለህ ባትጸልይም በአፍህ ውስጥ የቃለ እግዚአብሔርን መንኳኳት እየሰሙ አጋንንት መሸሻቸው አይቀርምና ምንም ቅድመ እግዚአብሔር ባይደርስም ጸሎትህን አትተው። አጋንንትን ለማባረርም ጥቅም ነውና። ብዙ ከምትጸልየውም አንዳንድ ጊዜ ልብህ የሚወድቅባት ቃል ተጠራቅማ ወደ እግዚአብሔር ትደርሰልሃለች፤ ምንም ዝርወ ልብ ብትሆንም አፍህም ፍጥረቱ ነውና አንተው በዳይ አንተው አኵራፊ እንዳትሆን ባፍህም ብቻ ቢሆን መነጋገሩን አትተወው፡፡" ሲሉ መለሱለት።
(ምንጭ፦ ፍኖተ አእምሮ)
https://www.tg-me.com/yekdset_selase_lejoch
https://www.tg-me.com/yekdset_selase_lejoch
Telegram
የቅድስት ሥላሴ ልጆች ማህበር
ቅድስት ሥላሴ
#ማህበሩ አላማዉ
፩.ኦርቶዶክስአዊ ስርአትን የጠበቁ አስተማሪ ትምህርቶች፣ መዝሙር፣ጥያቄ እና መልሶችን ለተዋህዶ ልጆች ማቅረብ፤
፪.የሥላሴ ልጆችን ሰብስቦ ማህበር በመፍጠር ቅዱስ ስራዎችንመስራት …
የመወያያ ግሩፕ ላይ ቤተሰብ ለመሆን የምትፈልጉ
@enamsgen @enamsgen
ለማንኛዉም ሀሳብ አስተያየት @kiya17 ያድርሱን
#ማህበሩ አላማዉ
፩.ኦርቶዶክስአዊ ስርአትን የጠበቁ አስተማሪ ትምህርቶች፣ መዝሙር፣ጥያቄ እና መልሶችን ለተዋህዶ ልጆች ማቅረብ፤
፪.የሥላሴ ልጆችን ሰብስቦ ማህበር በመፍጠር ቅዱስ ስራዎችንመስራት …
የመወያያ ግሩፕ ላይ ቤተሰብ ለመሆን የምትፈልጉ
@enamsgen @enamsgen
ለማንኛዉም ሀሳብ አስተያየት @kiya17 ያድርሱን
Forwarded from የቅድስት ሥላሴ ልጆች (kiya)
*አስደናቂ ምስጢር....
*ጣና ባህላዊ ታሪካዊ፣ጂኦሎጂካዊና ሥነ ውበታዊ እሴት ባለፈ ከባድ ምስጢር አለ።እጅግ በጣም ከባድ ምስጢር።በጣና ሐይቅ ዙሪያ ከሚገኙት አብያ ክርስቲያናት ደኖች እና የአበባ ዝሪያዎች ያለምንም ጥርጥር የእውቀት ማነስ እንጅ መድሀኒት ናቸው።
*እነዚህ አብያተ ክርስቲያኖች ከባድ ምስጢር አለ በእጅ የያዙት ወርቅ እንደ መዳብ ይቆጠራል ሆኖብን እንጅ ገዳማቱን ለማወቅ በመጨረሻም ለማጥፋት የምስጢር ማህበረሰቡ በPedro Paez፣Jeronimo Lobo፣Alfonsi Mendes፣ ፖርቱጋላዊው ሚሲዮናዊ ማኖኤሊ ደ አልሜዳ፣ጀምስ ብሩስ አማካኝነት ሲመረመር ቆይቷል። 'The hidden of treasure Ethiopia' በሚለው መጽሐፍ ውስጥ ጣናን ከነቅርሶቹ እንደሰለሉ ገልጾ ዋና ዓላማቸው "አዲሱ የኢሉሚናቲና 666 የአገዛዝ እቅድ ሊከሽፍ የሚችለው ጣና ደሴቶች በሚገኝ ጥበብ ነው" ብለው እንደሚያምኑ መጽሐፉ አስቀምጦታል።
*በጣና ደሴቶች ዙሪያ ያለው የተደበቀው ምስጢር ምንድነው? አባቶቻችን ያካተተ ሰፊ ጥናት ይጠይቃል።
1.ከኤዶም እየወጣ ገነትን ከሚያጠጡ ወንዞች መካከል ሁለተኛው ግዮን ነው።ግዮን ወይንም አባይ የኢትዮጵያን ምድር (7) ጊዜ ይከብባል።የሚያበራ እና የሚያብረቀርቅ ዕንቁም ይገኝበታል። (ዘፍ 2፥13)
2.አዳም የተፈጠረው የግዮን ወንዝ ከሚወጣበት ኤዶም ነው።
3.ኖህ ከማየ አይኅ የጥፋት ውኃ ልጆቹ፣ሚስቱና የልጆቹ ሚስቶች የዳኑት በመርከብ ነው። በዐፄ ይኩኖ አምላክ ዘመነ መንግሥት በአቡነ ሒሩት አምላክ የተመሰረተው የዳጋ እስጢፋኖስ ቤተ ክርስቲያን የተሠራው በኖኅ መርከብ ቅርፅ ነው።
4.የኖኅ መርከብ ማየ አይኅ መጉደል ሲጀምር በ7ኛ ወር ከወሩም በ27ኛው ቀን በአራራት ተራሮች ላይ ተቀመጠች።አራራት ተራራ ደግሞ የሚገኘው ከዚሁ ጣና ነው።
5.ከክርስቶስ ልደት በፊት በጣና ቂርቆስ የኦሪት መስዋዕት ይቀርብ ነበረ፥ዛሬም አራት ማዕዘን ቅርጽ ያለው ከአናቱ ላይ እንደ ሙቀጫ የተቦረቦረው ድንጋይና የኦሪት የብረት መስዋዕት ማቃጠያ በሥፍራው ይገኛሉ።
6.ጣና ቂርቆስ ገዳም ለሙሴ የተሰጠው የቃል ኪዳን ታቦቱ ለ800 ዓመት የተቀመጠችበት ቦታ ነው።
7.አስገራሚ ነገር የኦሪት መስዋዕት እና ታቦተ ጽዮን ምስጢር ለሚገባው ሰው ከእነዚህ ቀጥሎ ድግሞ
ድንግል ማርያም ልጇን ይዛ ወደ ምድረ ግብጽ በተሰደደችበት ወቅት ለ3 ወራት ከ10 ቀን በዚሁ ገዳም ከልጇ ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ቆይተዋል። ድንግል ማርያም በገዳሙ የነበራትን ቆይታ አጠናቃ ስትመለስ “ፀአና በደመና” በደመና ጫናት የተባለው በጊዜ ብዛት ለአሁኑ የሐይቁ መጠሪያ ስም “ጣና” መሠረት ሆኖታል።
8.ቅዱስ ያሬድ የመጀመሪያውን የዜማ መጽሐፉን የፃፈውና ብዙ ተግባራትን ለመከወን የመረጠው ጣና ቂርቆስን ነው፡፡መጽሐፍ ሲጽፍ ለጥቁርና ቀይ ቀለማት መበጥበጫነት ይጠቀምባቸው የነበሩ ከድንጋይ ተቦርቡረው የተሠሩ ጉድጓዶች፣የቅዱስ ያሬድ ድጓና ካባ
በገዳሙ ይገኛሉ።በተጨማሪም በጣና ቂርቆስ፦
*የአቡኑ ሰላማ መቋሚያና የብረት መስቀል፣
* ከብርጭቆ የተሠራ የብርሌ ቅርጽ ያለው የንጉሥ ሰለሞን የእጅ ማስታጠቢያ፣
*ከአንድ ሜትር በላይ ቁመት ያላቸው ሁለት የእንጨት መቅረዞች፣
*ቁመቱ 75 ሳ.ሜ ርዝመቱ ደግሞ 5 ሜትር የሆነ በሐዋርያትና በነቢያት ሥዕል ያሸበረቀ ከብራና የተሠራ ተጣጣፊ የብራና ሥዕል (ልፋፈ ፅድቅ)፣ የመሳሰሉት ይገኙበታል።
*ዋናው ነጥብና ሊመረመሩ የሚገባቸው አስደናቂ ምስጢሮች ግን ዛሬም እንደተሰወሩ ናቸው።
+ ኤዶም እና ግዮን (አባይ)
+ ኤዶም፥አዳም፥ግዮንና ጣና
+ ኖኅ፥መርከቧና ጣና
+ ኖኅ፥መርከቧ፥አራራት ተራራ፥ጣና እና ግዮን
+ ኖኅ፣መርከቧ፣ታቦተ ጽዮን፣ቅድስት ድንግል ማርያም፣ክርስቶስ፣ጣና ቂርቆስ፣አራራት ተራራ እና ግዮን
ይኼ ሁሉ ከጣና እና ከግዮን ጋር የተቆራኘ አስደናቂ ምስጢር ሊመረመር ይገበዋል።በርግጥም የሚገለጥበት ዘመን ሩቅ አይሆንም!!
ከታደለ ጥበቡ የተወሰደ
https://www.tg-me.com/yekdset_selase_lejoch
*ጣና ባህላዊ ታሪካዊ፣ጂኦሎጂካዊና ሥነ ውበታዊ እሴት ባለፈ ከባድ ምስጢር አለ።እጅግ በጣም ከባድ ምስጢር።በጣና ሐይቅ ዙሪያ ከሚገኙት አብያ ክርስቲያናት ደኖች እና የአበባ ዝሪያዎች ያለምንም ጥርጥር የእውቀት ማነስ እንጅ መድሀኒት ናቸው።
*እነዚህ አብያተ ክርስቲያኖች ከባድ ምስጢር አለ በእጅ የያዙት ወርቅ እንደ መዳብ ይቆጠራል ሆኖብን እንጅ ገዳማቱን ለማወቅ በመጨረሻም ለማጥፋት የምስጢር ማህበረሰቡ በPedro Paez፣Jeronimo Lobo፣Alfonsi Mendes፣ ፖርቱጋላዊው ሚሲዮናዊ ማኖኤሊ ደ አልሜዳ፣ጀምስ ብሩስ አማካኝነት ሲመረመር ቆይቷል። 'The hidden of treasure Ethiopia' በሚለው መጽሐፍ ውስጥ ጣናን ከነቅርሶቹ እንደሰለሉ ገልጾ ዋና ዓላማቸው "አዲሱ የኢሉሚናቲና 666 የአገዛዝ እቅድ ሊከሽፍ የሚችለው ጣና ደሴቶች በሚገኝ ጥበብ ነው" ብለው እንደሚያምኑ መጽሐፉ አስቀምጦታል።
*በጣና ደሴቶች ዙሪያ ያለው የተደበቀው ምስጢር ምንድነው? አባቶቻችን ያካተተ ሰፊ ጥናት ይጠይቃል።
1.ከኤዶም እየወጣ ገነትን ከሚያጠጡ ወንዞች መካከል ሁለተኛው ግዮን ነው።ግዮን ወይንም አባይ የኢትዮጵያን ምድር (7) ጊዜ ይከብባል።የሚያበራ እና የሚያብረቀርቅ ዕንቁም ይገኝበታል። (ዘፍ 2፥13)
2.አዳም የተፈጠረው የግዮን ወንዝ ከሚወጣበት ኤዶም ነው።
3.ኖህ ከማየ አይኅ የጥፋት ውኃ ልጆቹ፣ሚስቱና የልጆቹ ሚስቶች የዳኑት በመርከብ ነው። በዐፄ ይኩኖ አምላክ ዘመነ መንግሥት በአቡነ ሒሩት አምላክ የተመሰረተው የዳጋ እስጢፋኖስ ቤተ ክርስቲያን የተሠራው በኖኅ መርከብ ቅርፅ ነው።
4.የኖኅ መርከብ ማየ አይኅ መጉደል ሲጀምር በ7ኛ ወር ከወሩም በ27ኛው ቀን በአራራት ተራሮች ላይ ተቀመጠች።አራራት ተራራ ደግሞ የሚገኘው ከዚሁ ጣና ነው።
5.ከክርስቶስ ልደት በፊት በጣና ቂርቆስ የኦሪት መስዋዕት ይቀርብ ነበረ፥ዛሬም አራት ማዕዘን ቅርጽ ያለው ከአናቱ ላይ እንደ ሙቀጫ የተቦረቦረው ድንጋይና የኦሪት የብረት መስዋዕት ማቃጠያ በሥፍራው ይገኛሉ።
6.ጣና ቂርቆስ ገዳም ለሙሴ የተሰጠው የቃል ኪዳን ታቦቱ ለ800 ዓመት የተቀመጠችበት ቦታ ነው።
7.አስገራሚ ነገር የኦሪት መስዋዕት እና ታቦተ ጽዮን ምስጢር ለሚገባው ሰው ከእነዚህ ቀጥሎ ድግሞ
ድንግል ማርያም ልጇን ይዛ ወደ ምድረ ግብጽ በተሰደደችበት ወቅት ለ3 ወራት ከ10 ቀን በዚሁ ገዳም ከልጇ ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ቆይተዋል። ድንግል ማርያም በገዳሙ የነበራትን ቆይታ አጠናቃ ስትመለስ “ፀአና በደመና” በደመና ጫናት የተባለው በጊዜ ብዛት ለአሁኑ የሐይቁ መጠሪያ ስም “ጣና” መሠረት ሆኖታል።
8.ቅዱስ ያሬድ የመጀመሪያውን የዜማ መጽሐፉን የፃፈውና ብዙ ተግባራትን ለመከወን የመረጠው ጣና ቂርቆስን ነው፡፡መጽሐፍ ሲጽፍ ለጥቁርና ቀይ ቀለማት መበጥበጫነት ይጠቀምባቸው የነበሩ ከድንጋይ ተቦርቡረው የተሠሩ ጉድጓዶች፣የቅዱስ ያሬድ ድጓና ካባ
በገዳሙ ይገኛሉ።በተጨማሪም በጣና ቂርቆስ፦
*የአቡኑ ሰላማ መቋሚያና የብረት መስቀል፣
* ከብርጭቆ የተሠራ የብርሌ ቅርጽ ያለው የንጉሥ ሰለሞን የእጅ ማስታጠቢያ፣
*ከአንድ ሜትር በላይ ቁመት ያላቸው ሁለት የእንጨት መቅረዞች፣
*ቁመቱ 75 ሳ.ሜ ርዝመቱ ደግሞ 5 ሜትር የሆነ በሐዋርያትና በነቢያት ሥዕል ያሸበረቀ ከብራና የተሠራ ተጣጣፊ የብራና ሥዕል (ልፋፈ ፅድቅ)፣ የመሳሰሉት ይገኙበታል።
*ዋናው ነጥብና ሊመረመሩ የሚገባቸው አስደናቂ ምስጢሮች ግን ዛሬም እንደተሰወሩ ናቸው።
+ ኤዶም እና ግዮን (አባይ)
+ ኤዶም፥አዳም፥ግዮንና ጣና
+ ኖኅ፥መርከቧና ጣና
+ ኖኅ፥መርከቧ፥አራራት ተራራ፥ጣና እና ግዮን
+ ኖኅ፣መርከቧ፣ታቦተ ጽዮን፣ቅድስት ድንግል ማርያም፣ክርስቶስ፣ጣና ቂርቆስ፣አራራት ተራራ እና ግዮን
ይኼ ሁሉ ከጣና እና ከግዮን ጋር የተቆራኘ አስደናቂ ምስጢር ሊመረመር ይገበዋል።በርግጥም የሚገለጥበት ዘመን ሩቅ አይሆንም!!
ከታደለ ጥበቡ የተወሰደ
https://www.tg-me.com/yekdset_selase_lejoch
Telegram
የቅድስት ሥላሴ ልጆች ማህበር
ቅድስት ሥላሴ
#ማህበሩ አላማዉ
፩.ኦርቶዶክስአዊ ስርአትን የጠበቁ አስተማሪ ትምህርቶች፣ መዝሙር፣ጥያቄ እና መልሶችን ለተዋህዶ ልጆች ማቅረብ፤
፪.የሥላሴ ልጆችን ሰብስቦ ማህበር በመፍጠር ቅዱስ ስራዎችንመስራት …
የመወያያ ግሩፕ ላይ ቤተሰብ ለመሆን የምትፈልጉ
@enamsgen @enamsgen
ለማንኛዉም ሀሳብ አስተያየት @kiya17 ያድርሱን
#ማህበሩ አላማዉ
፩.ኦርቶዶክስአዊ ስርአትን የጠበቁ አስተማሪ ትምህርቶች፣ መዝሙር፣ጥያቄ እና መልሶችን ለተዋህዶ ልጆች ማቅረብ፤
፪.የሥላሴ ልጆችን ሰብስቦ ማህበር በመፍጠር ቅዱስ ስራዎችንመስራት …
የመወያያ ግሩፕ ላይ ቤተሰብ ለመሆን የምትፈልጉ
@enamsgen @enamsgen
ለማንኛዉም ሀሳብ አስተያየት @kiya17 ያድርሱን
Forwarded from የቅድስት ሥላሴ ልጆች (kiya)
ተመላኪው አብይ😁
___________________
"ህዝቤ እውቀት ከማጣቱ የተነሳ ጠፍቷል" ይላል ቅዱሱ መፅሐፍ
ዘመኑ የሀሰተኛ ትምህርትና የክህደት መፍለቂያ መሆኑን የበለጠ ለማስረዳት ከዚህ በፊት በተመሳሳይ ተግባር ላይ ተሰማርተው የነበሩትን ማሳየት ጠቃሚ ይመስለናል።
የሰው ልጅ በወንጌል ላይ የተገለጠውን ክርስቶስን ሳይሆን በሰው ብልሃት የተቋቋመችውን ምድራዊ ተቋም፣ የሰዎች ድርጅት፣ የአስተምህሮ መንገድና ስብከት እየተከተሉ ከእውነት ሲያፈነግጡ ማሳየት ተገቢ እንደሆነም ይሰማናል።
በኢትዮጵያ አብይ እንደሚመለክ ያውቃሉ?
ቃል በቃል አብይ አህመድን የሚያመልኩ ጉዶች መከሰት ጀምረዋል፤ እስካሁን ባለኝ መረጃ 5102 [ ይህ ቁጥር በፌስቡኩ አለም ብቻ ነው ] የሚደርሱ የእምነቱ ተከታዮችን አፍርቷል ፤ እንዲህም በማለት ያመልካሉ ይዘምራሉ!
" ሕይወት ያለአንተ ባዶ ናት። ቃልህ ከምግብና ውሀም በላይ ነው። የነገስታት ንጉስ የጌቶች ጌታ። ቅዱስ ቅዱስ ዶ/ር አብይ የዘለዓለም ሕይወት ባንተ ነው ነፍሴን አድናት መንፈሴን በሀሴት ሙላው። ደከመኝ ሰለቸኝ ሳልል የምሰግድልህ አንተ አዳኜ ነህ። በዶ/ር አብይ አመንኩ የዘላዓለም ሕይወትም አገኘሁ።"
" አንተ ጌታ ነህ አንተ ቅዱስ ነህ
ኢትዮጵያ ባንተ ፊት ትንበረከካለች
እጆቿን ይዘህ ታሻግራት ዘንድ ትማፀናለች፤ ዶ/ር አብይ የነገስታት ንጉስ የጌቶች ጌታ "
በማለት ይጸልያሉ... እንዴት ሰው አዕምሮውን ይስታል እንዴትስ ላልፈጠረው ይፀልያል ፣ እንዴትስ ይሰግዳል።
የሚገርመው ነገር ይህን ነገር በመፃፌም ሆነ በማሳወቄ " ምን አገባህ፣ ምን አናደደክ፣ ምን.... " እያላችሁ የምትዘልፉኝ ሁላ እኔ ሰዉ አሳዝኖኝ ፣ ገርሞኝ ነው የፖሰትኩላችሁ እንድትጠነቀቁም በሚል ብዬ ነው!
ከፈለጋችሁ ለማረጋገጥ የ Pageን ስም ልንገራችሁ ፌስቡክ ድህረ ገፅ ላይ ነው
" በኢትዮጵያ የዶ/ር አብይ አምልኮ ማህበር " ብላቹ Facebook ድህረገፅ ላይ Search አድርጉ!
የበለጡ መረጃዎችን ለማግኘት ወደ ቻናላችን ጎራ ይበሉ
https://www.tg-me.com/yekdset_selase_lejoch
___________________
"ህዝቤ እውቀት ከማጣቱ የተነሳ ጠፍቷል" ይላል ቅዱሱ መፅሐፍ
ዘመኑ የሀሰተኛ ትምህርትና የክህደት መፍለቂያ መሆኑን የበለጠ ለማስረዳት ከዚህ በፊት በተመሳሳይ ተግባር ላይ ተሰማርተው የነበሩትን ማሳየት ጠቃሚ ይመስለናል።
የሰው ልጅ በወንጌል ላይ የተገለጠውን ክርስቶስን ሳይሆን በሰው ብልሃት የተቋቋመችውን ምድራዊ ተቋም፣ የሰዎች ድርጅት፣ የአስተምህሮ መንገድና ስብከት እየተከተሉ ከእውነት ሲያፈነግጡ ማሳየት ተገቢ እንደሆነም ይሰማናል።
በኢትዮጵያ አብይ እንደሚመለክ ያውቃሉ?
ቃል በቃል አብይ አህመድን የሚያመልኩ ጉዶች መከሰት ጀምረዋል፤ እስካሁን ባለኝ መረጃ 5102 [ ይህ ቁጥር በፌስቡኩ አለም ብቻ ነው ] የሚደርሱ የእምነቱ ተከታዮችን አፍርቷል ፤ እንዲህም በማለት ያመልካሉ ይዘምራሉ!
" ሕይወት ያለአንተ ባዶ ናት። ቃልህ ከምግብና ውሀም በላይ ነው። የነገስታት ንጉስ የጌቶች ጌታ። ቅዱስ ቅዱስ ዶ/ር አብይ የዘለዓለም ሕይወት ባንተ ነው ነፍሴን አድናት መንፈሴን በሀሴት ሙላው። ደከመኝ ሰለቸኝ ሳልል የምሰግድልህ አንተ አዳኜ ነህ። በዶ/ር አብይ አመንኩ የዘላዓለም ሕይወትም አገኘሁ።"
" አንተ ጌታ ነህ አንተ ቅዱስ ነህ
ኢትዮጵያ ባንተ ፊት ትንበረከካለች
እጆቿን ይዘህ ታሻግራት ዘንድ ትማፀናለች፤ ዶ/ር አብይ የነገስታት ንጉስ የጌቶች ጌታ "
በማለት ይጸልያሉ... እንዴት ሰው አዕምሮውን ይስታል እንዴትስ ላልፈጠረው ይፀልያል ፣ እንዴትስ ይሰግዳል።
የሚገርመው ነገር ይህን ነገር በመፃፌም ሆነ በማሳወቄ " ምን አገባህ፣ ምን አናደደክ፣ ምን.... " እያላችሁ የምትዘልፉኝ ሁላ እኔ ሰዉ አሳዝኖኝ ፣ ገርሞኝ ነው የፖሰትኩላችሁ እንድትጠነቀቁም በሚል ብዬ ነው!
ከፈለጋችሁ ለማረጋገጥ የ Pageን ስም ልንገራችሁ ፌስቡክ ድህረ ገፅ ላይ ነው
" በኢትዮጵያ የዶ/ር አብይ አምልኮ ማህበር " ብላቹ Facebook ድህረገፅ ላይ Search አድርጉ!
የበለጡ መረጃዎችን ለማግኘት ወደ ቻናላችን ጎራ ይበሉ
https://www.tg-me.com/yekdset_selase_lejoch
Telegram
የቅድስት ሥላሴ ልጆች ማህበር
ቅድስት ሥላሴ
#ማህበሩ አላማዉ
፩.ኦርቶዶክስአዊ ስርአትን የጠበቁ አስተማሪ ትምህርቶች፣ መዝሙር፣ጥያቄ እና መልሶችን ለተዋህዶ ልጆች ማቅረብ፤
፪.የሥላሴ ልጆችን ሰብስቦ ማህበር በመፍጠር ቅዱስ ስራዎችንመስራት …
የመወያያ ግሩፕ ላይ ቤተሰብ ለመሆን የምትፈልጉ
@enamsgen @enamsgen
ለማንኛዉም ሀሳብ አስተያየት @kiya17 ያድርሱን
#ማህበሩ አላማዉ
፩.ኦርቶዶክስአዊ ስርአትን የጠበቁ አስተማሪ ትምህርቶች፣ መዝሙር፣ጥያቄ እና መልሶችን ለተዋህዶ ልጆች ማቅረብ፤
፪.የሥላሴ ልጆችን ሰብስቦ ማህበር በመፍጠር ቅዱስ ስራዎችንመስራት …
የመወያያ ግሩፕ ላይ ቤተሰብ ለመሆን የምትፈልጉ
@enamsgen @enamsgen
ለማንኛዉም ሀሳብ አስተያየት @kiya17 ያድርሱን
ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን የሐመረ ኖህ ሰ/ት/ቤት አባላት በሙሉ።
ነገ ማለትም እሁድ 29/9/2013 ዓ.ም በዉሉደ ብርሀን ሰ/ት/ቤት እና በሐመረ ኖህ ሰ/ት/ቤት ግንኙነት ክፍሎች የተዘጋጀውን የአንድነት መረሀ ግብር ከቀኑ 8:30 ጀምሮ በቦሌ አራብሳ አጋዕዝተ አለም ዋሻው ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስትያን ውሉደ ብርሀን ሰ/ት/ቤት አዳራሽ ተገኝታቹ ጉባዬውን እንድትካፈሉ ስንል መልእክታችንን እናስተላልፍለን።
ለበለጠ መረጃ @kiya17
https://www.tg-me.com/hamernoh
ነገ ማለትም እሁድ 29/9/2013 ዓ.ም በዉሉደ ብርሀን ሰ/ት/ቤት እና በሐመረ ኖህ ሰ/ት/ቤት ግንኙነት ክፍሎች የተዘጋጀውን የአንድነት መረሀ ግብር ከቀኑ 8:30 ጀምሮ በቦሌ አራብሳ አጋዕዝተ አለም ዋሻው ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስትያን ውሉደ ብርሀን ሰ/ት/ቤት አዳራሽ ተገኝታቹ ጉባዬውን እንድትካፈሉ ስንል መልእክታችንን እናስተላልፍለን።
ለበለጠ መረጃ @kiya17
https://www.tg-me.com/hamernoh
Telegram
ሐመረ ኖኅ ሰንበት ት/ቤት
ይህ ቻናል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን በቦሌ አራብሳ ሰፈራ ኆህተ ምሥራቅ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ሐመረ ኖኅ ሰንበት ት/ቤት አባላት የተከፈበ ቻናል ነው።
#ቻናሉ
•ከኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ጋር የተያያዙ የተለያዩ ፁሁፎችን እና መረጃዎች ይቀርቡበታል።
•ሰ/ት/ቤቱን የሚደግፍ የተለያዩ ሀሳብና አስተያየት ካሎት በ @kiya17 ያናግሩን፨
#ቻናሉ
•ከኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ጋር የተያያዙ የተለያዩ ፁሁፎችን እና መረጃዎች ይቀርቡበታል።
•ሰ/ት/ቤቱን የሚደግፍ የተለያዩ ሀሳብና አስተያየት ካሎት በ @kiya17 ያናግሩን፨
Forwarded from የቅድስት ሥላሴ ልጆች (kiya)
ይህን ከታች የለቀቅንላችሁን ድምፅ (voice) የምታዳምጡ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ልጆች በሙሉ ይህ አስተምሮ የቤተ ክርስትያናችን አይደለምና ሼር እንዳታደርጉ በቅድስት ሥላሴ ስም እናስተላልፋለን።
@yekdset_selase_lejoch
@yekdset_selase_lejoch
Forwarded from የቅድስት ሥላሴ ልጆች (kiya)
የ 666 ተከታይ አግብታ ፤
ሰይጣን የወለደችው ኢትዮጵያዊት!!
_______________________________
[ ይሄን የኢትዮጵያዊት እህታችንን ታሪክ አንብባችሁ ማትጨርሱት ከሆነ አትጀምሩት! ]
እኔ መልከመልካም ከሚባሉ ሴቶች መካከል አንዷ ነኝ።እናትና አባቴ ቆንጆዎች በመሆናቸው የሁለቱንም መልክ ተጋርቻለሁ።እናቴ አንድ ቀን እንኳን በስሜ ጠርታኝ አታውቅም።መልኬን በጣም ስለምትወደው " የኔ ቆንጆ " እያለች ነበር እምጠራኝ።አባቴ ደግሞ ብዙ ግዜ በተለይ ደግሞ ማታ ሞቅ ብሎት ሲመጣ " የኔ ሞናሊዛ" ይለኛል።እነዚህ የቤተሰቤ ቁልምጫና ቃላት የኔ የውበቴ ማረጋገጫ በመሆናቸው ከልቤ እፈነድቃለው።እኔ ሁለተኛ ልጅ ስሆን ከኔ በታች አምስት ሴቶች አሉ።የመጀመሪያው ልጅ ወንድ ነው።በትምህርታችን ሁላችንም ጎበዞች ነበርን።አባቴ በደርግ ዘመን የመንግስት ፓርቲ ውስጥ ሠራተኛ ስለነበር በወር 800 ብር ደሞዝ ያገኝ ነበር።ይህም ገንዘብ በወቅቱ ከነበረው የኑሮ ሁኔታ አንፃር ሲታይ በጣም ብዙ ስለነበር ምንም አይነት ችግር አይተን አናውቅም።በትምህርቴም ጥሩ ውጤት በማምጣቴ አዲስአበባ ዩንቨርስቲ ገብቼ አስፈላጊ በሆነ የሙያ ዘርፍ ተመርቄአለሁ።ከዛም የውጭ ሀገር ትምህርት እድል በማግኘቴ ወደ ባህርማዶ ተሻገርኩ።እዛም መንግስት እየረዳኝ ትምህርቴን በጥሩ ሁኔታ አጠናቀኩ።የተማርኩበት ሀገር መንግስትም ሙያዬን ስለወደደው እዛው በጥሩ ደሞዝ ተቀጠርኩኝ።
...
ነገር ግን በወቅቱ ኢትዮጵያ ውስጥ የነበረው የደርግ መንግስት ሲወድቅ ያባቴ ደሞዝ ተቋረጠ።አባታችን እኛን ከማስተማር ውጭ አንድም ቀን ደሞዙን በባንክ የማስቀመጥ እድል አላገኘም ነበር።ስለዚህ የርሱ ገቢ ሲቀር ቤተሰባችንን የመርዳትና የማስተዳደር ሀላፊነት በኔ ትክሻ ላይ ወደቀ።አባቴም በፖለቲካው ውስጥ አባል ስለነበር ለ 5 አመታት ያክል ቃሊቲ ታሰረ።በ 6ኛው አመት ቢፈታም የጤናው ሁኔታ የተሟላ አልነበረም።ስለዚህ እኔ የሚከፈለኝን ገንዘብ ሁሉ ላባቴ ህክምና ፤ ለህቶቼ የት/ቤት ክፍያ ፤ ለቤተሰብ እንዲሁም ለራሴ የቤት ክራይና ቀለብ ስለማወጣ ይሄን እንዴት ብዬ ላብቃቃው?? በጣም ከበድ ነበር።ከዛም ትዳር ብይዝ ያለብኝ ጫና ይቀንስልኛል ብዬ አሰብኩ።እንደተመኘውትም አንድ የዛን ሀገር ዜጋ ነጭ ባል ቢጤ አገኘው።" የኔ ቆንጆ " እያለ ሲያደንቀኝ እናቴን አስታወሰኝ።ቋንቋው ከሷ ቢለይም ፍቅሯን ያገኘው ስለመሠለኝ ይሄን ነጭ ሰው ወደድኩት።እሱም እንጋባ ብሎ ሲጠይቀኝ በወቅቱ የነበረብኝን የሀገር ቤት ችግር ስለማውቀው ፤ ምንም አይነት ግዜ መስጠት አልፈለኩም ነበር።ስለዚህ ደጋፊ በማግኘቴ ተደስቼ በሱ ቤት ውስጥ ተጋባን።
...
እኔ ፀሎት ፀልዬ አላውቅም።አንዳንድ ግዜ ግን በአቅራቢያዬ በሚገኘው የግብፅ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እሄድ ነበር።ይሄን ሰው ካገባሁ በውሀላ ግን መሄድ አቆሙኩ።ባሌን ለማስደሰት ስልና ችግሮቼን ለማሳለፍ ስል እሱ እሚወደውን ነገር ሁሉ ማድረግ ነበረብኝ።ስለዚህ ከአርብ ማታ ጀምሮ እስከ እሁድ ማታ ድረስ የሌሊት ጭፈራ ቤት እንዝናና እያለ ይወስደኝ ነበር።በጣም እሚገርመው ብዙ ገንዘብ እሚሰጠኝ ጭፈራ ቤት ስንሆን ነው።በየሳምንቱ በሚሰጠኝ ገንዘብ የቤተሰቦቼን ችገር ማቃለል በመቻሌ ለማገኘው ገንዘብ ብቻ ስል የሌሊቱን ዳንኪራ ወደድኩት።ባሌ ነጭ ፈረንጅ ስለሆነ የሀገሬን አለባበስ በኔ ላይ አልወደደውም።ስለዚህ እርሱን ለማስደሰት ስል ብቻ ልክ እንደ ነጮቹ ከእርቃን ገላ እኩል የሆነ ብጥሌ ጨርቅ መልበስ ጀመርኩ።እርሱም አንደዛ ሁኜ ሲያዬኝ የፈገግታው አድናቆት በጣም ይገርመኛል።
...
የሠው ሀገር ባህል በጣም አስቸጋሪ ነው።አንድ ቀን እምንዝናናበት ያ የሌሊት ጭፈራ ቤት " ዛሬ የመርሀግብር ለውጥ አድርገናል " ሲል ማስታወቂያ ለጠፈ።ማስታወቂያውም " የራቁት ጭፈራ " እሚል ነበር።ሁሉንም የግብዣ አይነት ድርጅቱ የሚከፍል በመሆኑ ደንበኞቹ ሁሉ የመራቆት ግዴታ እንዳለባቸው አሳወቀ።በዚህ ግዜ ሁሉም ሰው በጭብጨባ ተቀበለው።በመቀጠል ጭፈራ ቤቱ ውስጥ የፍየል ቀንድ አይነት ያለው ፤ የድብርት መንፈስ እሚመስል ጥርሱን ያገጠጠ አይኑን ያፈጠጠ አውሬ መሳይ ቅርፀ-ቢስ ፍጡር እንዲሁም ነፍስ እንዳለው አይነት አፉን የሚከፍት ዘንዶ መሳይ አውሬ በዛ ምሽት በግድግዳው ላይ እሚታዩ ትርኢቶች ነበሩ።እኔም ራቁቴን ቁጭ ብዬ የሚሆነውን ስመለከት በጣም አዘንኩ።በዳንሱ የደከመ ሰው መስዬ አንገቴን ደፍቼ አለቀስኩ።
...
በዚያች ቅፅበት ጨዋው የኢትዮጵያዊነት ባህልና እምነቴ እጅግ ናፈቀኝ።ባሌም ሁኔታዬን ሲያይ በአንድ ትንሽ መለኪያ ነጭ አረቂ የሚመስል ነገር ሰጠኝ ስቀምሰው ትንሽ ይጣፍጣል።ከዚያ ከ 5 ደቂቃ በውሀላ ሀይል ብርታት ጉልበት ሳቅና ፍንደቃ ሆነ።ብቻ ኧረ ምኑ ቅጡ!! ሁሉንም አይነት ሰው ሁኜ የለየላት ዳንሰኛ አደረገኝ።እዛው ውስጥ የነበሩት ነጮቹ ወንዶቹና ሴቶች ጭራሽ እኔን አድናቂ ሁነው ሳይ በጣም ገረመኝ።የመልኬ ቀይ ዳማነት የሀበሻነቴ ፥ ሽንጥና ዳሌ እሚሉት ውበት ነጮቹን ሰዎች ስለማረካቸው ፤ " ጠይም ውበት የሴት መልአክ ትመስያለሽ " በማለት ሸለሙኝ።የቅዳሜው ምሽት ላይ ደግሞ ድርጅቱ ሸለመኝ።
...
እሁድ ሌሊት ለሰኞ አጥቢያ ባሌ አንድ ትልቅ በአል እንደምናከብር አሳወቀኝ።እሱም " የሰይጣን ቀን...ሀሎዊን " ነበረ።ባሌ " እኔ የባፎሜት እምነት የላዕላይ ሀላፊ ቡድን መሪ ነኝ።" ብሎ ነገረኝ።እኔም እምነቱ ምን እንደሆነ ያወኩት ሰኞ ጠዋት ነበር።ያን ለት ጠዋት ከዳንስ ቤቱ ውስጥ ለበአሉ ድምቀት እሚሆን የሀሎዊን ጭርንቁስ ጨርቅና የፍየል ቀንድ እሚመስል ማስክ ለሁሉም ሲታደል ለኔም ደረሰኝ።በዚህ ግዜ የሀገሬ እምነት ባህሉ እንቁጣጣሹ ፤ ጥምቀቱ ፤ ገናው ፤ ተንሳኤው ፤ ፍልሰታው ፤ የቅዳሴው ድምፅ ሁሉ ልቤ ውስጥ ጮኸ።የኢትዮጵያ የጥበብ ቀሚሱ ነጠላው ኩታው ፤ ጋቢውና የናቴ መቀነት ሁሉ ታወሰኝ።እንዴት በ Halloween ጭርንቁስ ቡቱቱና የአውሬዎች የቀንድ ምስል ልለውጠው እያልኩ ውስጤ ታመመ።ይሁን እንጅ በእንዲህ አይነት ሁኔታ ውስጥ ሁኜ ሳልወድ በግድ የባሌን የ Halloween እምነት አከበርኩ።
...
ሰኞ ለት ማታ ሁላችንም ግማሽ መለኪያ አረቂ መሳይ በትንሹ ጠጣን።እኔም እንደተለመደው ከሁሉ የተሻልኩ ፈንዳቂ ነበርኩኝ።እድሜዬ 26 አመት ቢሆንም ነጮቹ ግን " የ 16 አመት ወጣት ልጅ ትመስያለሽ።" እያሉ ይነግሩኛል።እንደዛሬው ሳይሆን ድሮ በደርግ ግዜ የሀበሻ ልጆች እድሜ ቀስ ብሎ ስለሚያድግ አይቸኩልም።ታዲያ የኔም እድገት እንደዛው ነበር።የሰይጣኒዝም በአል ባከበርንበት ቀን ባሌ ያልኩት ሰው የተለዬ ስሜትና የሚያስፈራ ድምፅ እያሰማ ይጮህ ነበር።በተለይ ድምፁ ከሰባዊ ፍጡር እማይጠበቅ ጎፍናኝ የጎረና እና ዘግናኝ አይነት ነበር።ከበአሉ አከባበር በውሀላ ባለቤቴ " ዛሬ የማምነውና የምወደው መንፈስ በቋንቋው አናግሬው ወንድ ልጅ እንደምትፀንሽ ነግሮኛል።"ብሎ ነገረኝ።እኔም ይሄን ስሰማ በጣም ደንቅጬ የምናገረው ግራ ስለገባኝ ዝም አልኩኝ።ምክንያቱም ያን ለት የባሌን ድምፅ የሰማሁት በሚሰቀጥጥ አኳኋን ነበር።እንደዚህ አይነት ድምፅ ግን ከዛን ቀን በፊት አልሰማውም ነበር።ይሁን እንጅ ይህ ባሌ ያልኩት ሰው ነው?? የሚለውን ጥያቄ ደጋግሜ ለማሰብ ተገደድኩ።ነገር ግን መልስ የሌለው ጥያቄ ሆነብኝ።
...
የሰው ሰይጣን ይሁን ፤ ወይስ ሰይጣን የሆነ ሰው እያልኩ ነገሮችን ማብሰልሰል ጀመ
ሰይጣን የወለደችው ኢትዮጵያዊት!!
_______________________________
[ ይሄን የኢትዮጵያዊት እህታችንን ታሪክ አንብባችሁ ማትጨርሱት ከሆነ አትጀምሩት! ]
እኔ መልከመልካም ከሚባሉ ሴቶች መካከል አንዷ ነኝ።እናትና አባቴ ቆንጆዎች በመሆናቸው የሁለቱንም መልክ ተጋርቻለሁ።እናቴ አንድ ቀን እንኳን በስሜ ጠርታኝ አታውቅም።መልኬን በጣም ስለምትወደው " የኔ ቆንጆ " እያለች ነበር እምጠራኝ።አባቴ ደግሞ ብዙ ግዜ በተለይ ደግሞ ማታ ሞቅ ብሎት ሲመጣ " የኔ ሞናሊዛ" ይለኛል።እነዚህ የቤተሰቤ ቁልምጫና ቃላት የኔ የውበቴ ማረጋገጫ በመሆናቸው ከልቤ እፈነድቃለው።እኔ ሁለተኛ ልጅ ስሆን ከኔ በታች አምስት ሴቶች አሉ።የመጀመሪያው ልጅ ወንድ ነው።በትምህርታችን ሁላችንም ጎበዞች ነበርን።አባቴ በደርግ ዘመን የመንግስት ፓርቲ ውስጥ ሠራተኛ ስለነበር በወር 800 ብር ደሞዝ ያገኝ ነበር።ይህም ገንዘብ በወቅቱ ከነበረው የኑሮ ሁኔታ አንፃር ሲታይ በጣም ብዙ ስለነበር ምንም አይነት ችግር አይተን አናውቅም።በትምህርቴም ጥሩ ውጤት በማምጣቴ አዲስአበባ ዩንቨርስቲ ገብቼ አስፈላጊ በሆነ የሙያ ዘርፍ ተመርቄአለሁ።ከዛም የውጭ ሀገር ትምህርት እድል በማግኘቴ ወደ ባህርማዶ ተሻገርኩ።እዛም መንግስት እየረዳኝ ትምህርቴን በጥሩ ሁኔታ አጠናቀኩ።የተማርኩበት ሀገር መንግስትም ሙያዬን ስለወደደው እዛው በጥሩ ደሞዝ ተቀጠርኩኝ።
...
ነገር ግን በወቅቱ ኢትዮጵያ ውስጥ የነበረው የደርግ መንግስት ሲወድቅ ያባቴ ደሞዝ ተቋረጠ።አባታችን እኛን ከማስተማር ውጭ አንድም ቀን ደሞዙን በባንክ የማስቀመጥ እድል አላገኘም ነበር።ስለዚህ የርሱ ገቢ ሲቀር ቤተሰባችንን የመርዳትና የማስተዳደር ሀላፊነት በኔ ትክሻ ላይ ወደቀ።አባቴም በፖለቲካው ውስጥ አባል ስለነበር ለ 5 አመታት ያክል ቃሊቲ ታሰረ።በ 6ኛው አመት ቢፈታም የጤናው ሁኔታ የተሟላ አልነበረም።ስለዚህ እኔ የሚከፈለኝን ገንዘብ ሁሉ ላባቴ ህክምና ፤ ለህቶቼ የት/ቤት ክፍያ ፤ ለቤተሰብ እንዲሁም ለራሴ የቤት ክራይና ቀለብ ስለማወጣ ይሄን እንዴት ብዬ ላብቃቃው?? በጣም ከበድ ነበር።ከዛም ትዳር ብይዝ ያለብኝ ጫና ይቀንስልኛል ብዬ አሰብኩ።እንደተመኘውትም አንድ የዛን ሀገር ዜጋ ነጭ ባል ቢጤ አገኘው።" የኔ ቆንጆ " እያለ ሲያደንቀኝ እናቴን አስታወሰኝ።ቋንቋው ከሷ ቢለይም ፍቅሯን ያገኘው ስለመሠለኝ ይሄን ነጭ ሰው ወደድኩት።እሱም እንጋባ ብሎ ሲጠይቀኝ በወቅቱ የነበረብኝን የሀገር ቤት ችግር ስለማውቀው ፤ ምንም አይነት ግዜ መስጠት አልፈለኩም ነበር።ስለዚህ ደጋፊ በማግኘቴ ተደስቼ በሱ ቤት ውስጥ ተጋባን።
...
እኔ ፀሎት ፀልዬ አላውቅም።አንዳንድ ግዜ ግን በአቅራቢያዬ በሚገኘው የግብፅ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እሄድ ነበር።ይሄን ሰው ካገባሁ በውሀላ ግን መሄድ አቆሙኩ።ባሌን ለማስደሰት ስልና ችግሮቼን ለማሳለፍ ስል እሱ እሚወደውን ነገር ሁሉ ማድረግ ነበረብኝ።ስለዚህ ከአርብ ማታ ጀምሮ እስከ እሁድ ማታ ድረስ የሌሊት ጭፈራ ቤት እንዝናና እያለ ይወስደኝ ነበር።በጣም እሚገርመው ብዙ ገንዘብ እሚሰጠኝ ጭፈራ ቤት ስንሆን ነው።በየሳምንቱ በሚሰጠኝ ገንዘብ የቤተሰቦቼን ችገር ማቃለል በመቻሌ ለማገኘው ገንዘብ ብቻ ስል የሌሊቱን ዳንኪራ ወደድኩት።ባሌ ነጭ ፈረንጅ ስለሆነ የሀገሬን አለባበስ በኔ ላይ አልወደደውም።ስለዚህ እርሱን ለማስደሰት ስል ብቻ ልክ እንደ ነጮቹ ከእርቃን ገላ እኩል የሆነ ብጥሌ ጨርቅ መልበስ ጀመርኩ።እርሱም አንደዛ ሁኜ ሲያዬኝ የፈገግታው አድናቆት በጣም ይገርመኛል።
...
የሠው ሀገር ባህል በጣም አስቸጋሪ ነው።አንድ ቀን እምንዝናናበት ያ የሌሊት ጭፈራ ቤት " ዛሬ የመርሀግብር ለውጥ አድርገናል " ሲል ማስታወቂያ ለጠፈ።ማስታወቂያውም " የራቁት ጭፈራ " እሚል ነበር።ሁሉንም የግብዣ አይነት ድርጅቱ የሚከፍል በመሆኑ ደንበኞቹ ሁሉ የመራቆት ግዴታ እንዳለባቸው አሳወቀ።በዚህ ግዜ ሁሉም ሰው በጭብጨባ ተቀበለው።በመቀጠል ጭፈራ ቤቱ ውስጥ የፍየል ቀንድ አይነት ያለው ፤ የድብርት መንፈስ እሚመስል ጥርሱን ያገጠጠ አይኑን ያፈጠጠ አውሬ መሳይ ቅርፀ-ቢስ ፍጡር እንዲሁም ነፍስ እንዳለው አይነት አፉን የሚከፍት ዘንዶ መሳይ አውሬ በዛ ምሽት በግድግዳው ላይ እሚታዩ ትርኢቶች ነበሩ።እኔም ራቁቴን ቁጭ ብዬ የሚሆነውን ስመለከት በጣም አዘንኩ።በዳንሱ የደከመ ሰው መስዬ አንገቴን ደፍቼ አለቀስኩ።
...
በዚያች ቅፅበት ጨዋው የኢትዮጵያዊነት ባህልና እምነቴ እጅግ ናፈቀኝ።ባሌም ሁኔታዬን ሲያይ በአንድ ትንሽ መለኪያ ነጭ አረቂ የሚመስል ነገር ሰጠኝ ስቀምሰው ትንሽ ይጣፍጣል።ከዚያ ከ 5 ደቂቃ በውሀላ ሀይል ብርታት ጉልበት ሳቅና ፍንደቃ ሆነ።ብቻ ኧረ ምኑ ቅጡ!! ሁሉንም አይነት ሰው ሁኜ የለየላት ዳንሰኛ አደረገኝ።እዛው ውስጥ የነበሩት ነጮቹ ወንዶቹና ሴቶች ጭራሽ እኔን አድናቂ ሁነው ሳይ በጣም ገረመኝ።የመልኬ ቀይ ዳማነት የሀበሻነቴ ፥ ሽንጥና ዳሌ እሚሉት ውበት ነጮቹን ሰዎች ስለማረካቸው ፤ " ጠይም ውበት የሴት መልአክ ትመስያለሽ " በማለት ሸለሙኝ።የቅዳሜው ምሽት ላይ ደግሞ ድርጅቱ ሸለመኝ።
...
እሁድ ሌሊት ለሰኞ አጥቢያ ባሌ አንድ ትልቅ በአል እንደምናከብር አሳወቀኝ።እሱም " የሰይጣን ቀን...ሀሎዊን " ነበረ።ባሌ " እኔ የባፎሜት እምነት የላዕላይ ሀላፊ ቡድን መሪ ነኝ።" ብሎ ነገረኝ።እኔም እምነቱ ምን እንደሆነ ያወኩት ሰኞ ጠዋት ነበር።ያን ለት ጠዋት ከዳንስ ቤቱ ውስጥ ለበአሉ ድምቀት እሚሆን የሀሎዊን ጭርንቁስ ጨርቅና የፍየል ቀንድ እሚመስል ማስክ ለሁሉም ሲታደል ለኔም ደረሰኝ።በዚህ ግዜ የሀገሬ እምነት ባህሉ እንቁጣጣሹ ፤ ጥምቀቱ ፤ ገናው ፤ ተንሳኤው ፤ ፍልሰታው ፤ የቅዳሴው ድምፅ ሁሉ ልቤ ውስጥ ጮኸ።የኢትዮጵያ የጥበብ ቀሚሱ ነጠላው ኩታው ፤ ጋቢውና የናቴ መቀነት ሁሉ ታወሰኝ።እንዴት በ Halloween ጭርንቁስ ቡቱቱና የአውሬዎች የቀንድ ምስል ልለውጠው እያልኩ ውስጤ ታመመ።ይሁን እንጅ በእንዲህ አይነት ሁኔታ ውስጥ ሁኜ ሳልወድ በግድ የባሌን የ Halloween እምነት አከበርኩ።
...
ሰኞ ለት ማታ ሁላችንም ግማሽ መለኪያ አረቂ መሳይ በትንሹ ጠጣን።እኔም እንደተለመደው ከሁሉ የተሻልኩ ፈንዳቂ ነበርኩኝ።እድሜዬ 26 አመት ቢሆንም ነጮቹ ግን " የ 16 አመት ወጣት ልጅ ትመስያለሽ።" እያሉ ይነግሩኛል።እንደዛሬው ሳይሆን ድሮ በደርግ ግዜ የሀበሻ ልጆች እድሜ ቀስ ብሎ ስለሚያድግ አይቸኩልም።ታዲያ የኔም እድገት እንደዛው ነበር።የሰይጣኒዝም በአል ባከበርንበት ቀን ባሌ ያልኩት ሰው የተለዬ ስሜትና የሚያስፈራ ድምፅ እያሰማ ይጮህ ነበር።በተለይ ድምፁ ከሰባዊ ፍጡር እማይጠበቅ ጎፍናኝ የጎረና እና ዘግናኝ አይነት ነበር።ከበአሉ አከባበር በውሀላ ባለቤቴ " ዛሬ የማምነውና የምወደው መንፈስ በቋንቋው አናግሬው ወንድ ልጅ እንደምትፀንሽ ነግሮኛል።"ብሎ ነገረኝ።እኔም ይሄን ስሰማ በጣም ደንቅጬ የምናገረው ግራ ስለገባኝ ዝም አልኩኝ።ምክንያቱም ያን ለት የባሌን ድምፅ የሰማሁት በሚሰቀጥጥ አኳኋን ነበር።እንደዚህ አይነት ድምፅ ግን ከዛን ቀን በፊት አልሰማውም ነበር።ይሁን እንጅ ይህ ባሌ ያልኩት ሰው ነው?? የሚለውን ጥያቄ ደጋግሜ ለማሰብ ተገደድኩ።ነገር ግን መልስ የሌለው ጥያቄ ሆነብኝ።
...
የሰው ሰይጣን ይሁን ፤ ወይስ ሰይጣን የሆነ ሰው እያልኩ ነገሮችን ማብሰልሰል ጀመ
Forwarded from የቅድስት ሥላሴ ልጆች (kiya)
🕯• ┈••●◉ ✞✟✞ ◉●••┈ •🕯
ሰኔ ፲ወ፩
እንኳን ለቅዱስ ገላውዴዎስ ሰማዕት፣ ለቅዱስ ገላውዴዎስ ማኅበረ ሰማዕታት፣ ለአባ ክርዳኑ ሊቀ ጳጳሳት፣ ለቅድስት ክርስቶስ ክብራ እንዲኹም ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ቅዳሴ ቤት ዓመታዊ መታሰቢያ በዓል በሰላም አደረሳችኹ 🙏
🕯• ┈••●◉ ✞✟✞ ◉●••┈ •🕯
ዳግመኛም ዛሬ ቅዱስ ያሬድ ካህን፣ አቡነ ሐራ ድንግል፣ ቅዱስ ፋሲለደስ ሰማዕት እንዲኹም ብፁዓን ኢያቄም ወሐና ወርኃዊ መታሰቢያቸው ነው 🙏🙏🙏
አምላከ ቅዱሳን በቃልኪዳናቸው ይማረን 🤲 አሜን!
🕯• ┈••●◉ ✞✟✞ ◉●••┈ •🕯
https://www.tg-me.com/yekdset_selase_lejoch
ሰኔ ፲ወ፩
እንኳን ለቅዱስ ገላውዴዎስ ሰማዕት፣ ለቅዱስ ገላውዴዎስ ማኅበረ ሰማዕታት፣ ለአባ ክርዳኑ ሊቀ ጳጳሳት፣ ለቅድስት ክርስቶስ ክብራ እንዲኹም ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ቅዳሴ ቤት ዓመታዊ መታሰቢያ በዓል በሰላም አደረሳችኹ 🙏
🕯• ┈••●◉ ✞✟✞ ◉●••┈ •🕯
ዳግመኛም ዛሬ ቅዱስ ያሬድ ካህን፣ አቡነ ሐራ ድንግል፣ ቅዱስ ፋሲለደስ ሰማዕት እንዲኹም ብፁዓን ኢያቄም ወሐና ወርኃዊ መታሰቢያቸው ነው 🙏🙏🙏
አምላከ ቅዱሳን በቃልኪዳናቸው ይማረን 🤲 አሜን!
🕯• ┈••●◉ ✞✟✞ ◉●••┈ •🕯
https://www.tg-me.com/yekdset_selase_lejoch
Telegram
የቅድስት ሥላሴ ልጆች ማህበር
ቅድስት ሥላሴ
#ማህበሩ አላማዉ
፩.ኦርቶዶክስአዊ ስርአትን የጠበቁ አስተማሪ ትምህርቶች፣ መዝሙር፣ጥያቄ እና መልሶችን ለተዋህዶ ልጆች ማቅረብ፤
፪.የሥላሴ ልጆችን ሰብስቦ ማህበር በመፍጠር ቅዱስ ስራዎችንመስራት …
የመወያያ ግሩፕ ላይ ቤተሰብ ለመሆን የምትፈልጉ
@enamsgen @enamsgen
ለማንኛዉም ሀሳብ አስተያየት @kiya17 ያድርሱን
#ማህበሩ አላማዉ
፩.ኦርቶዶክስአዊ ስርአትን የጠበቁ አስተማሪ ትምህርቶች፣ መዝሙር፣ጥያቄ እና መልሶችን ለተዋህዶ ልጆች ማቅረብ፤
፪.የሥላሴ ልጆችን ሰብስቦ ማህበር በመፍጠር ቅዱስ ስራዎችንመስራት …
የመወያያ ግሩፕ ላይ ቤተሰብ ለመሆን የምትፈልጉ
@enamsgen @enamsgen
ለማንኛዉም ሀሳብ አስተያየት @kiya17 ያድርሱን
Forwarded from የቅድስት ሥላሴ ልጆች (kiya)
የ2013 ጾመ ሃዋርያት ወይም የሰኔ ጾም ዘንድሮ ሰኔ 14 ይገባል ሀምሌ 5 ይፈታል ።ይህም ጾም ከ7 የአዋጅ ጾም 1ዉ#ሲሖን ቅዱሳን ሀዋርያት ጌታችንን ምሳሌ አድርገዉት የጾሙት ጾም ነዉ። ይህም ጾም የሰኔ ጾም ወይም የሀዋርያት ጾም በመባል ይታወቃል ።ስለምን የሀዋርያት ጾም ተባለ በበአለ ጰራቅሊጦስ ሀዋርያት መንፈስቅዱስ ከተቀበሉት በሗላ የጾሙት ጾም ስለሆነ ነው የሰኔ ጽም ቢንስ 15 ቀን ቢበዛ 45 ቀናት የሀል ይጾማል የሰኔ ጾምን እስከ 9 እንድን ጾም ቤተክርስቲያን ታዉጃለች የሚገባበት ቀን በየ አመቱ የተለያየ ቢሆንም መጨረሻዉ ግን ሀምሌ አምስት ነዉ ቅዱሳን ሀዋርያት የመምህራቸዉን አርያ ተከትለዉ ማለትም 40 ቀንና 40 ሌሊት እንደ ጾመና እንደጸለየው ሁሉ ቅዱሳን ሃዋርያትም ጾመዋል ።ቅዱሳን ሀዋርያት ይህንን ጾም እንደሚጾሙ አስቀድሞ ክብር ይግባውና ጌታችን አምላካችን መዳህኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ተናግሮ ነበር ፥ማቴ 9 15 16፦👈 እኛም እሄነን ጾም የምንጾመው የሀዋርያትን በረከት ለመላበስ እነርሱ ድል ያደረጉትን አለም እንድናሸንፈዉ አምላካችንን ለመማጸን በመሆኑ እሂንን መሳሪያ አንጣለዉ ጾሙም ለመላዉ ክርስቲያን የተሰጠ ነዉ አንዳዶች እንደሚሉት የቀሳዉስት እና የሽማግሌዎች ብቻ ነዉ ብለዉ የሚያምኑ አሉ ነገርግን በክነት ደረጃ ለቄስ እና ለምእመናን ተብሎ የተለየ ጾም የለም። 👉ጾም በመንፈስ የደከሙትን ያበረታል፦ የአለመን ሀሳብ ያስወግዳል። ከእግዚአብሔር ጋር ያስታርቃል በአምላካችን ፊት ሰንቆም አናፍርም 👉🙏አምላካችን ሆይ ለጾም የበረታ ሰዉነት ለጸሎት የሚተጋ ልብ በጎ የሚያደርግ ህሊና መልካሙንም የሚያይ አይን በደልን የሚረሳ አይምሮ ይቅርታ የሚጠይቅ አንደበት። የሚሰጥ እጅ ስጠን። አሜን።።።አሜን
https://www.tg-me.com/yekdset_selase_lejoch
https://www.tg-me.com/yekdset_selase_lejoch
Telegram
የቅድስት ሥላሴ ልጆች ማህበር
ቅድስት ሥላሴ
#ማህበሩ አላማዉ
፩.ኦርቶዶክስአዊ ስርአትን የጠበቁ አስተማሪ ትምህርቶች፣ መዝሙር፣ጥያቄ እና መልሶችን ለተዋህዶ ልጆች ማቅረብ፤
፪.የሥላሴ ልጆችን ሰብስቦ ማህበር በመፍጠር ቅዱስ ስራዎችንመስራት …
የመወያያ ግሩፕ ላይ ቤተሰብ ለመሆን የምትፈልጉ
@enamsgen @enamsgen
ለማንኛዉም ሀሳብ አስተያየት @kiya17 ያድርሱን
#ማህበሩ አላማዉ
፩.ኦርቶዶክስአዊ ስርአትን የጠበቁ አስተማሪ ትምህርቶች፣ መዝሙር፣ጥያቄ እና መልሶችን ለተዋህዶ ልጆች ማቅረብ፤
፪.የሥላሴ ልጆችን ሰብስቦ ማህበር በመፍጠር ቅዱስ ስራዎችንመስራት …
የመወያያ ግሩፕ ላይ ቤተሰብ ለመሆን የምትፈልጉ
@enamsgen @enamsgen
ለማንኛዉም ሀሳብ አስተያየት @kiya17 ያድርሱን
Forwarded from የቅድስት ሥላሴ ልጆች (kiya)
የቅድስት ሥላሴ ልጆች
የ Munich ከተማ Council ዕረቡ ለሚደረገው የ Hanguary እና Germany ጨዋታ የ Bayern Munich Club ስቴዲየም የሆነው የአሊአንዝ አሬና ስቴዲየም የግብረሰዶማዊያን መለያ በሆኑ ቀለማት እንዲአሸበረቅ ማዘዙን አስታውቋል ። በአንፃሩ የሃንጋሪ ፓርላማ ግብረሰዶማዊያንን(LGBT) የሚአበረታታ ማንኛውንም አይነት ነገር በሃንጋሪ ትምህርትቤቶች ውስጥ ማካሄድ በህግ እንዲከለከል አድርጓል።
ይህን መሰል የግብረሰዶማዊንን እንቅስቃሴ የሚደግፍ ማንኛውንም ይዘት ያላቸውን ስፖርታዊ ውድድሮች አብዛሃኛው የኢትዮጵያ እግርኳስ አፍቃሪ ኳስ የሚመለከትበት ጣቢያ የሆነው ቲቪ ቫርዚሽም ተመልካቹን ከ እንደዚህ አይነት አፀያፊ ተግባር ለመጠበቅ ሲል ጨዋታዎቹን ከማስተላለፍ እንደሚቆጠብ ይታወቃል።
ለሌሎች መረጃዎች👇
https://www.tg-me.com/yekdset_selase_lejoch
የ Munich ከተማ Council ዕረቡ ለሚደረገው የ Hanguary እና Germany ጨዋታ የ Bayern Munich Club ስቴዲየም የሆነው የአሊአንዝ አሬና ስቴዲየም የግብረሰዶማዊያን መለያ በሆኑ ቀለማት እንዲአሸበረቅ ማዘዙን አስታውቋል ። በአንፃሩ የሃንጋሪ ፓርላማ ግብረሰዶማዊያንን(LGBT) የሚአበረታታ ማንኛውንም አይነት ነገር በሃንጋሪ ትምህርትቤቶች ውስጥ ማካሄድ በህግ እንዲከለከል አድርጓል።
ይህን መሰል የግብረሰዶማዊንን እንቅስቃሴ የሚደግፍ ማንኛውንም ይዘት ያላቸውን ስፖርታዊ ውድድሮች አብዛሃኛው የኢትዮጵያ እግርኳስ አፍቃሪ ኳስ የሚመለከትበት ጣቢያ የሆነው ቲቪ ቫርዚሽም ተመልካቹን ከ እንደዚህ አይነት አፀያፊ ተግባር ለመጠበቅ ሲል ጨዋታዎቹን ከማስተላለፍ እንደሚቆጠብ ይታወቃል።
ለሌሎች መረጃዎች👇
https://www.tg-me.com/yekdset_selase_lejoch
Telegram
የቅድስት ሥላሴ ልጆች ማህበር
ቅድስት ሥላሴ
#ማህበሩ አላማዉ
፩.ኦርቶዶክስአዊ ስርአትን የጠበቁ አስተማሪ ትምህርቶች፣ መዝሙር፣ጥያቄ እና መልሶችን ለተዋህዶ ልጆች ማቅረብ፤
፪.የሥላሴ ልጆችን ሰብስቦ ማህበር በመፍጠር ቅዱስ ስራዎችንመስራት …
የመወያያ ግሩፕ ላይ ቤተሰብ ለመሆን የምትፈልጉ
@enamsgen @enamsgen
ለማንኛዉም ሀሳብ አስተያየት @kiya17 ያድርሱን
#ማህበሩ አላማዉ
፩.ኦርቶዶክስአዊ ስርአትን የጠበቁ አስተማሪ ትምህርቶች፣ መዝሙር፣ጥያቄ እና መልሶችን ለተዋህዶ ልጆች ማቅረብ፤
፪.የሥላሴ ልጆችን ሰብስቦ ማህበር በመፍጠር ቅዱስ ስራዎችንመስራት …
የመወያያ ግሩፕ ላይ ቤተሰብ ለመሆን የምትፈልጉ
@enamsgen @enamsgen
ለማንኛዉም ሀሳብ አስተያየት @kiya17 ያድርሱን
Forwarded from የቅድስት ሥላሴ ልጆች (kiya)
#ሥርዓተ_ማኅሌት_ዘሰኔ_ሕንጸተ_ቤታ_ለእግዝእትነ_ማርያም_ድንግል_ወላዲተ_አምላክ
◦━━━━⁰⁰❖⁰⁰━━━━◦
#መልክዐ_ሥላሴ
ሰላም ለኵልያቲክሙ እለ ዕሩያን በአካል፤
ዓለመክሙ ሥላሴ አመ ሐወጸ በሣህል፤
እምኔክሙ አሐዱ እግዚአብሔር ቃል፤
ተፈጸመ ተስፋ አበው በማርያም ድንግል፤
ወበቀራንዮ ተተክለ መድኃኒት መስቀል።
#ዚቅ
በዕንቊ ሰንፔር ትትሐነጽ ወበመረግድ፤
ሃሌ ሉያ ለአብ፤
ሐጹር የዓውዳ፤
ትበርህ እምከዋክብት፤
ሃሌ ሉያ ለወልድ፤
ሃሌ ሉያ ወለመንፈስ ቅዱስ፤
ጽዮን ቅድስት ቤተክርስቲያን፤
ደብተራ ፍጽምት።
#ነግሥ
ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ፤
ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤
መሠረተ ሕይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ፤
ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤
እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኰት ስሙ።
#ዚቅ
እግዚአብሔር ውእቱ ብርሃንኪ ለዓለም፤
ወመሠረትኪ ለትውልደ ትውልድ፤
ኢየኀልቅ ብዝኃ ሰላምኪ፤
ወነገሥት ይትቀነዩ ለኪ፤
ያመጽኡ አምኃኪ እምርኁቅ ብሔር።
#ወረብ_፩
እግዚአብሔር ውእቱ ብርሃንኪ ለዓለም እግዚአብሔር፤
"ወመሠረትኪ"/፪/ እግዚአብሔር።
#መልክዐ_ማርያም
ሰላም ሰላም ለዝክረ ስምኪ ሐዋዝ፤
እምነ ከልበኔ ወቊስጥ ወእምነ ሰንበልት ምዑዝ፤
ማርያም ድንግል ለባሲተ ዓቢይ ትዕዛዝ፤
ይስቅየኒ ለለጽባሑ ወይነ ፍቅርኪ አዚዝ፤
ከመ ይሰቅዮ ውኂዝ ለሠናይ አርዝ።
#ዚቅ
በሐ በልዋ ተሳለምዋ፤
ዕግትዋ ለጽዮን ወሕቀፍዋ፤
ደዩ ልበክሙ ውስተ ኃይላ፤
እንተ ተሐንጸት በስሙ፤
ወተቀደሰት በደሙ፤
ወተአትበት በዕጸ መስቀሉ፤
ጌሡ ኃቤሃ እስመ ኃይለ እግዚአብሔር ላዕሌሃ።
#ወረብ_፪
"በሐ በልዋ"/፪/ ተሳለምዋ፤
ዕግትዋ ለጽዮን ወሕቀፍዋ ደዩ ልበክሙ ውስተ ኃይላ ለቤተክርስቲያን።
#መልክዐ_ማርያም
ሰላም ለሥዕርተ ርእስኪ ዘተንዕደ ጽፍሮሁ፤
ለአቡኪ በከናፍሪሁ፤
ማርያም ድንግል ለእግዚአብሔር ጽርሑ፤
ለገብርኪ እግዝእትየ እትኅድግኒ እላሁ፤
ከመ ኢይበሉኒ ጸር አይቴኑመ ምክሁ።
#ዚቅ
ወሀለወት አሐቲ ድንግል ጽርሐ ቅድሳቱ ይእቲ ለልዑል፤
መዓዛ አፉሃ ከመ ኮል፤
ወሥዕርታ ሜላት ፍቱል፤
ወዲበ ርእሳኒ አክሊል በትእምርተ መስቀል።
#ወረብ_፫
ወሀለወት አሐቲ "ድንግል"/፪/ አሐቲ ድንግል፤
መዓዛ አፉሃ ከመ ኮል/፪/።
#መልክዐ_ማርያም
ሰላም ለእስትንፋስኪ ዘመዓዛሁ ሕይወት፤
ከመ መዓዛ ዕፅ ኅሩይ ዘውስተ ገነት፤
ማርያም ድንግል ቤተ ቅድሳት፤
ጽንሕኒ ውስተ ሠናይ ወሰውርኒ እሞት፤
በአክናፍኪ ርግብየ ኅሪት።
#ዚቅ
ገነይነ ለኪ ኦ ወለተ ዳዊት፤
ጽርሐ ቅድሳቱ ለወልድ፤
ዘወርቅ ማኅፈድ፤
ወሡራሬሃ ዘመረግድ።
#ወረብ_፬
"ጽርሐ ቅድሳቱ ማርያም"/፪/ ዘወርቅ ማኅፈድ፤
ወሡራሬሃ ዘመረግድ ዘወርቅ ማኅፈድ።
#መልክዐ_ማርያም
ሰላም ለገቦኪ ዘሐመልማለ ወርቅ ክዳኑ፤
በከመ ዳዊት ይዜኑ፤
ማርያም ድንግል ለያዕቆብ ሞገሰ ስኑ፤
በልኒ እግዝእትየ አፈቅረከ አኮኑ፤
እንዘ ረዳኢትከ አነ ዘይክለከ መኑ።
#ዚቅ
ሃሌ ሃሌ ሉያ አዳም ሕንጼሃ፤
ሐመልማለ ወርቅ ገበዋቲሃ፤
ጽዮንሃ አምኁ ኪያሃ።
#ወረብ_፭
ሕንጼሃ "አዳም"/፪/ ሕንጼሃ ለቤተክርስቲያን፤
"ሐመልማለ ወርቅ"/፪/ ገበዋቲሃ ሐመልማለ ወርቅ።
#መልክዐ_ማርያም
ሰላም ለማኅጸንኪ ለእግዚአብሔር ማኅፈዱ፤
ዘሐነጸኪ የማነ ዕዱ፤
ማርያም ድንግል ምዕዝት ዘእምናርዱ፤
ኀቤኪ ያንቀዓዱ ለረኪበ ኵሉ መፍቅዱ፤
ምስለ ካልኡ ዓይንየ አሐዱ።
#ዚቅ
ሃሌ ሃሌ ሉያ፤
ለቤተክርስቲያን ልዑል ሐነጻ፤
በጽድቁ ሐወጸ፤
እምነ ፀሐይ ይበርህ ገጻ።
#ወረብ_፮
ሃሌ ሃሌ ሉያ ለቤተክርስቲያን፤
ሐነጻ ልዑል ለቤተክርስቲያን።
#መልክዐ_ማርያም
በዝንቱ ቃለ ማኅሌት ወበዝንቱ ይባቤ፤
ለዘይስእለኪ ብእሲ ጊዜ ረከቦ ምንዳቤ፤
ብጽሒ ፍጡነ ትሰጠዊዮ ዘይቤ፤
ማርያም ዕንቊየ ክርስቲሎቤ ወምዕዝተ ምግባር እምከርቤ፤
ዘጸገየ ማኅጸንኪ አፈወ ነባቤ።
#ዚቅ
ኢይትአጸው አናቅጽኪ፤
ክቡራት ዕንቊ መሠረትኪ፤
ሠናይት ሰላማዊት፤
እንተ ናፈቅራ በጽድቅ፤
መዓዛ አፉሃ ከመ ኮል።
#ወረብ_፯
ኢይትአጸው አናቅጽኪ ክቡራት ዕንቊ መሠረትኪ፤
ሠናይት ሰላማዊት "እንተ ናፈቅራ"/፪/ በጽድቅ።
#ማኅሌተ_ጽጌ
በሠላስ አዕባን ገጸ ሥላሴሁ ለአምሮ፤
ሐኒጾ ቤትኪ ድንግል ድኅረ ፈጸመ ሣርሮ፤
አመ ወረደ ለበዓል ምስሌኪ በአማኅብሮ፤
እንዘ ይብል ቃለ ለዘምሮ ልዑል ቀደሰ ማኅደሮ፤
ደናግል ለጽጌኪ ዘበጣ ከበሮ።
#ዚቅ
በሥላሴሁ ሐነጸ ጥቅማ፤
ቤተ ማርያም ሰመየ ስማ፤
በሥላሴሁ ሐነጸ ጥቅማ።
#ወረብ_፰
በሥላሴሁ "ሐነጸ"/፪/ ጥቅማ ለማርያም፤
ሰመየ ስማ ቤተ ማርያም።
#ምልጣን
ተቀደሲ ወንስኢ ኃይለ ኦ ቤተ እግዚአብሔር፤
እስመ ናሁ ንጉሥኪ በጽሐ ዘያበርህ ለኪ በኃይሉ፤
ለዛቲ ቤት ሣረራ አብ ቀዲሙ ለዛቲ ቤት፤
ሐነጻ ወልድ ለዛቲ ቤት፤
ወፈጸማ መንፈስ ቅዱስ።
#እስመ_ለዓለም
አመ ትትሐነጽ ኢየሩሳሌም፤
በዕንቊ ሰንፔር ወበከርከዴን በዕንቊ ክቡር፤
ዓረፋቲሃኒ ወማኅፈዲሃኒ በወርቅ ንጹሕ፤
ወመርህባሰ ለኢየሩሳሌም ዘቢረሌ፤
በዕንቊ አጶሮግዮን ወበዕንቊ ሦፎር ትትገበር፤
እንዘ ይብሉ በኲሉ ፍናዊሃ ሃሌ ሉያ፤
ይሴብሕዎ እንዘ ይብሉ፤
ይትባረክ እግዚአብሔር ዘአልዓላ ለጽዮን እምኵሉ ዓለማት።
#ቅንዋት
አመ ትትሐነጽ ኢየሩሳሌም በዕጸ መስቀሉ ክቡር፤
ወአመ ትትቄደስ በዕደዊሁ ለልዑል፤
ኢየሩሳሌም ቤተክርስቲያን ትዌድሶ።
መልካም በዓል ይሁንልን !!!
#ተክለ_ቴዎፍሎስ_ሰንበት_ትምህርት_ቤት
https://www.tg-me.com/yekdset_selase_lejoch
◦━━━━⁰⁰❖⁰⁰━━━━◦
#መልክዐ_ሥላሴ
ሰላም ለኵልያቲክሙ እለ ዕሩያን በአካል፤
ዓለመክሙ ሥላሴ አመ ሐወጸ በሣህል፤
እምኔክሙ አሐዱ እግዚአብሔር ቃል፤
ተፈጸመ ተስፋ አበው በማርያም ድንግል፤
ወበቀራንዮ ተተክለ መድኃኒት መስቀል።
#ዚቅ
በዕንቊ ሰንፔር ትትሐነጽ ወበመረግድ፤
ሃሌ ሉያ ለአብ፤
ሐጹር የዓውዳ፤
ትበርህ እምከዋክብት፤
ሃሌ ሉያ ለወልድ፤
ሃሌ ሉያ ወለመንፈስ ቅዱስ፤
ጽዮን ቅድስት ቤተክርስቲያን፤
ደብተራ ፍጽምት።
#ነግሥ
ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ፤
ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤
መሠረተ ሕይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ፤
ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤
እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኰት ስሙ።
#ዚቅ
እግዚአብሔር ውእቱ ብርሃንኪ ለዓለም፤
ወመሠረትኪ ለትውልደ ትውልድ፤
ኢየኀልቅ ብዝኃ ሰላምኪ፤
ወነገሥት ይትቀነዩ ለኪ፤
ያመጽኡ አምኃኪ እምርኁቅ ብሔር።
#ወረብ_፩
እግዚአብሔር ውእቱ ብርሃንኪ ለዓለም እግዚአብሔር፤
"ወመሠረትኪ"/፪/ እግዚአብሔር።
#መልክዐ_ማርያም
ሰላም ሰላም ለዝክረ ስምኪ ሐዋዝ፤
እምነ ከልበኔ ወቊስጥ ወእምነ ሰንበልት ምዑዝ፤
ማርያም ድንግል ለባሲተ ዓቢይ ትዕዛዝ፤
ይስቅየኒ ለለጽባሑ ወይነ ፍቅርኪ አዚዝ፤
ከመ ይሰቅዮ ውኂዝ ለሠናይ አርዝ።
#ዚቅ
በሐ በልዋ ተሳለምዋ፤
ዕግትዋ ለጽዮን ወሕቀፍዋ፤
ደዩ ልበክሙ ውስተ ኃይላ፤
እንተ ተሐንጸት በስሙ፤
ወተቀደሰት በደሙ፤
ወተአትበት በዕጸ መስቀሉ፤
ጌሡ ኃቤሃ እስመ ኃይለ እግዚአብሔር ላዕሌሃ።
#ወረብ_፪
"በሐ በልዋ"/፪/ ተሳለምዋ፤
ዕግትዋ ለጽዮን ወሕቀፍዋ ደዩ ልበክሙ ውስተ ኃይላ ለቤተክርስቲያን።
#መልክዐ_ማርያም
ሰላም ለሥዕርተ ርእስኪ ዘተንዕደ ጽፍሮሁ፤
ለአቡኪ በከናፍሪሁ፤
ማርያም ድንግል ለእግዚአብሔር ጽርሑ፤
ለገብርኪ እግዝእትየ እትኅድግኒ እላሁ፤
ከመ ኢይበሉኒ ጸር አይቴኑመ ምክሁ።
#ዚቅ
ወሀለወት አሐቲ ድንግል ጽርሐ ቅድሳቱ ይእቲ ለልዑል፤
መዓዛ አፉሃ ከመ ኮል፤
ወሥዕርታ ሜላት ፍቱል፤
ወዲበ ርእሳኒ አክሊል በትእምርተ መስቀል።
#ወረብ_፫
ወሀለወት አሐቲ "ድንግል"/፪/ አሐቲ ድንግል፤
መዓዛ አፉሃ ከመ ኮል/፪/።
#መልክዐ_ማርያም
ሰላም ለእስትንፋስኪ ዘመዓዛሁ ሕይወት፤
ከመ መዓዛ ዕፅ ኅሩይ ዘውስተ ገነት፤
ማርያም ድንግል ቤተ ቅድሳት፤
ጽንሕኒ ውስተ ሠናይ ወሰውርኒ እሞት፤
በአክናፍኪ ርግብየ ኅሪት።
#ዚቅ
ገነይነ ለኪ ኦ ወለተ ዳዊት፤
ጽርሐ ቅድሳቱ ለወልድ፤
ዘወርቅ ማኅፈድ፤
ወሡራሬሃ ዘመረግድ።
#ወረብ_፬
"ጽርሐ ቅድሳቱ ማርያም"/፪/ ዘወርቅ ማኅፈድ፤
ወሡራሬሃ ዘመረግድ ዘወርቅ ማኅፈድ።
#መልክዐ_ማርያም
ሰላም ለገቦኪ ዘሐመልማለ ወርቅ ክዳኑ፤
በከመ ዳዊት ይዜኑ፤
ማርያም ድንግል ለያዕቆብ ሞገሰ ስኑ፤
በልኒ እግዝእትየ አፈቅረከ አኮኑ፤
እንዘ ረዳኢትከ አነ ዘይክለከ መኑ።
#ዚቅ
ሃሌ ሃሌ ሉያ አዳም ሕንጼሃ፤
ሐመልማለ ወርቅ ገበዋቲሃ፤
ጽዮንሃ አምኁ ኪያሃ።
#ወረብ_፭
ሕንጼሃ "አዳም"/፪/ ሕንጼሃ ለቤተክርስቲያን፤
"ሐመልማለ ወርቅ"/፪/ ገበዋቲሃ ሐመልማለ ወርቅ።
#መልክዐ_ማርያም
ሰላም ለማኅጸንኪ ለእግዚአብሔር ማኅፈዱ፤
ዘሐነጸኪ የማነ ዕዱ፤
ማርያም ድንግል ምዕዝት ዘእምናርዱ፤
ኀቤኪ ያንቀዓዱ ለረኪበ ኵሉ መፍቅዱ፤
ምስለ ካልኡ ዓይንየ አሐዱ።
#ዚቅ
ሃሌ ሃሌ ሉያ፤
ለቤተክርስቲያን ልዑል ሐነጻ፤
በጽድቁ ሐወጸ፤
እምነ ፀሐይ ይበርህ ገጻ።
#ወረብ_፮
ሃሌ ሃሌ ሉያ ለቤተክርስቲያን፤
ሐነጻ ልዑል ለቤተክርስቲያን።
#መልክዐ_ማርያም
በዝንቱ ቃለ ማኅሌት ወበዝንቱ ይባቤ፤
ለዘይስእለኪ ብእሲ ጊዜ ረከቦ ምንዳቤ፤
ብጽሒ ፍጡነ ትሰጠዊዮ ዘይቤ፤
ማርያም ዕንቊየ ክርስቲሎቤ ወምዕዝተ ምግባር እምከርቤ፤
ዘጸገየ ማኅጸንኪ አፈወ ነባቤ።
#ዚቅ
ኢይትአጸው አናቅጽኪ፤
ክቡራት ዕንቊ መሠረትኪ፤
ሠናይት ሰላማዊት፤
እንተ ናፈቅራ በጽድቅ፤
መዓዛ አፉሃ ከመ ኮል።
#ወረብ_፯
ኢይትአጸው አናቅጽኪ ክቡራት ዕንቊ መሠረትኪ፤
ሠናይት ሰላማዊት "እንተ ናፈቅራ"/፪/ በጽድቅ።
#ማኅሌተ_ጽጌ
በሠላስ አዕባን ገጸ ሥላሴሁ ለአምሮ፤
ሐኒጾ ቤትኪ ድንግል ድኅረ ፈጸመ ሣርሮ፤
አመ ወረደ ለበዓል ምስሌኪ በአማኅብሮ፤
እንዘ ይብል ቃለ ለዘምሮ ልዑል ቀደሰ ማኅደሮ፤
ደናግል ለጽጌኪ ዘበጣ ከበሮ።
#ዚቅ
በሥላሴሁ ሐነጸ ጥቅማ፤
ቤተ ማርያም ሰመየ ስማ፤
በሥላሴሁ ሐነጸ ጥቅማ።
#ወረብ_፰
በሥላሴሁ "ሐነጸ"/፪/ ጥቅማ ለማርያም፤
ሰመየ ስማ ቤተ ማርያም።
#ምልጣን
ተቀደሲ ወንስኢ ኃይለ ኦ ቤተ እግዚአብሔር፤
እስመ ናሁ ንጉሥኪ በጽሐ ዘያበርህ ለኪ በኃይሉ፤
ለዛቲ ቤት ሣረራ አብ ቀዲሙ ለዛቲ ቤት፤
ሐነጻ ወልድ ለዛቲ ቤት፤
ወፈጸማ መንፈስ ቅዱስ።
#እስመ_ለዓለም
አመ ትትሐነጽ ኢየሩሳሌም፤
በዕንቊ ሰንፔር ወበከርከዴን በዕንቊ ክቡር፤
ዓረፋቲሃኒ ወማኅፈዲሃኒ በወርቅ ንጹሕ፤
ወመርህባሰ ለኢየሩሳሌም ዘቢረሌ፤
በዕንቊ አጶሮግዮን ወበዕንቊ ሦፎር ትትገበር፤
እንዘ ይብሉ በኲሉ ፍናዊሃ ሃሌ ሉያ፤
ይሴብሕዎ እንዘ ይብሉ፤
ይትባረክ እግዚአብሔር ዘአልዓላ ለጽዮን እምኵሉ ዓለማት።
#ቅንዋት
አመ ትትሐነጽ ኢየሩሳሌም በዕጸ መስቀሉ ክቡር፤
ወአመ ትትቄደስ በዕደዊሁ ለልዑል፤
ኢየሩሳሌም ቤተክርስቲያን ትዌድሶ።
መልካም በዓል ይሁንልን !!!
#ተክለ_ቴዎፍሎስ_ሰንበት_ትምህርት_ቤት
https://www.tg-me.com/yekdset_selase_lejoch
Telegram
የቅድስት ሥላሴ ልጆች ማህበር
ቅድስት ሥላሴ
#ማህበሩ አላማዉ
፩.ኦርቶዶክስአዊ ስርአትን የጠበቁ አስተማሪ ትምህርቶች፣ መዝሙር፣ጥያቄ እና መልሶችን ለተዋህዶ ልጆች ማቅረብ፤
፪.የሥላሴ ልጆችን ሰብስቦ ማህበር በመፍጠር ቅዱስ ስራዎችንመስራት …
የመወያያ ግሩፕ ላይ ቤተሰብ ለመሆን የምትፈልጉ
@enamsgen @enamsgen
ለማንኛዉም ሀሳብ አስተያየት @kiya17 ያድርሱን
#ማህበሩ አላማዉ
፩.ኦርቶዶክስአዊ ስርአትን የጠበቁ አስተማሪ ትምህርቶች፣ መዝሙር፣ጥያቄ እና መልሶችን ለተዋህዶ ልጆች ማቅረብ፤
፪.የሥላሴ ልጆችን ሰብስቦ ማህበር በመፍጠር ቅዱስ ስራዎችንመስራት …
የመወያያ ግሩፕ ላይ ቤተሰብ ለመሆን የምትፈልጉ
@enamsgen @enamsgen
ለማንኛዉም ሀሳብ አስተያየት @kiya17 ያድርሱን
Forwarded from የቅድስት ሥላሴ ልጆች (kiya)
#ሥርዓተ_ማኅሌት_ዘሰኔ_ሕንጸተ_ቤታ_ለእግዝእትነ_ማርያም_ድንግል_ወላዲተ_አምላክ
◦━━━━⁰⁰❖⁰⁰━━━━◦
#መልክዐ_ሥላሴ
ሰላም ለኵልያቲክሙ እለ ዕሩያን በአካል፤
ዓለመክሙ ሥላሴ አመ ሐወጸ በሣህል፤
እምኔክሙ አሐዱ እግዚአብሔር ቃል፤
ተፈጸመ ተስፋ አበው በማርያም ድንግል፤
ወበቀራንዮ ተተክለ መድኃኒት መስቀል።
#ዚቅ
በዕንቊ ሰንፔር ትትሐነጽ ወበመረግድ፤
ሃሌ ሉያ ለአብ፤
ሐጹር የዓውዳ፤
ትበርህ እምከዋክብት፤
ሃሌ ሉያ ለወልድ፤
ሃሌ ሉያ ወለመንፈስ ቅዱስ፤
ጽዮን ቅድስት ቤተክርስቲያን፤
ደብተራ ፍጽምት።
#ነግሥ
ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ፤
ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤
መሠረተ ሕይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ፤
ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤
እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኰት ስሙ።
#ዚቅ
እግዚአብሔር ውእቱ ብርሃንኪ ለዓለም፤
ወመሠረትኪ ለትውልደ ትውልድ፤
ኢየኀልቅ ብዝኃ ሰላምኪ፤
ወነገሥት ይትቀነዩ ለኪ፤
ያመጽኡ አምኃኪ እምርኁቅ ብሔር።
#ወረብ_፩
እግዚአብሔር ውእቱ ብርሃንኪ ለዓለም እግዚአብሔር፤
"ወመሠረትኪ"/፪/ እግዚአብሔር።
#መልክዐ_ማርያም
ሰላም ሰላም ለዝክረ ስምኪ ሐዋዝ፤
እምነ ከልበኔ ወቊስጥ ወእምነ ሰንበልት ምዑዝ፤
ማርያም ድንግል ለባሲተ ዓቢይ ትዕዛዝ፤
ይስቅየኒ ለለጽባሑ ወይነ ፍቅርኪ አዚዝ፤
ከመ ይሰቅዮ ውኂዝ ለሠናይ አርዝ።
#ዚቅ
በሐ በልዋ ተሳለምዋ፤
ዕግትዋ ለጽዮን ወሕቀፍዋ፤
ደዩ ልበክሙ ውስተ ኃይላ፤
እንተ ተሐንጸት በስሙ፤
ወተቀደሰት በደሙ፤
ወተአትበት በዕጸ መስቀሉ፤
ጌሡ ኃቤሃ እስመ ኃይለ እግዚአብሔር ላዕሌሃ።
#ወረብ_፪
"በሐ በልዋ"/፪/ ተሳለምዋ፤
ዕግትዋ ለጽዮን ወሕቀፍዋ ደዩ ልበክሙ ውስተ ኃይላ ለቤተክርስቲያን።
#መልክዐ_ማርያም
ሰላም ለሥዕርተ ርእስኪ ዘተንዕደ ጽፍሮሁ፤
ለአቡኪ በከናፍሪሁ፤
ማርያም ድንግል ለእግዚአብሔር ጽርሑ፤
ለገብርኪ እግዝእትየ እትኅድግኒ እላሁ፤
ከመ ኢይበሉኒ ጸር አይቴኑመ ምክሁ።
#ዚቅ
ወሀለወት አሐቲ ድንግል ጽርሐ ቅድሳቱ ይእቲ ለልዑል፤
መዓዛ አፉሃ ከመ ኮል፤
ወሥዕርታ ሜላት ፍቱል፤
ወዲበ ርእሳኒ አክሊል በትእምርተ መስቀል።
#ወረብ_፫
ወሀለወት አሐቲ "ድንግል"/፪/ አሐቲ ድንግል፤
መዓዛ አፉሃ ከመ ኮል/፪/።
#መልክዐ_ማርያም
ሰላም ለእስትንፋስኪ ዘመዓዛሁ ሕይወት፤
ከመ መዓዛ ዕፅ ኅሩይ ዘውስተ ገነት፤
ማርያም ድንግል ቤተ ቅድሳት፤
ጽንሕኒ ውስተ ሠናይ ወሰውርኒ እሞት፤
በአክናፍኪ ርግብየ ኅሪት።
#ዚቅ
ገነይነ ለኪ ኦ ወለተ ዳዊት፤
ጽርሐ ቅድሳቱ ለወልድ፤
ዘወርቅ ማኅፈድ፤
ወሡራሬሃ ዘመረግድ።
#ወረብ_፬
"ጽርሐ ቅድሳቱ ማርያም"/፪/ ዘወርቅ ማኅፈድ፤
ወሡራሬሃ ዘመረግድ ዘወርቅ ማኅፈድ።
#መልክዐ_ማርያም
ሰላም ለገቦኪ ዘሐመልማለ ወርቅ ክዳኑ፤
በከመ ዳዊት ይዜኑ፤
ማርያም ድንግል ለያዕቆብ ሞገሰ ስኑ፤
በልኒ እግዝእትየ አፈቅረከ አኮኑ፤
እንዘ ረዳኢትከ አነ ዘይክለከ መኑ።
#ዚቅ
ሃሌ ሃሌ ሉያ አዳም ሕንጼሃ፤
ሐመልማለ ወርቅ ገበዋቲሃ፤
ጽዮንሃ አምኁ ኪያሃ።
#ወረብ_፭
ሕንጼሃ "አዳም"/፪/ ሕንጼሃ ለቤተክርስቲያን፤
"ሐመልማለ ወርቅ"/፪/ ገበዋቲሃ ሐመልማለ ወርቅ።
#መልክዐ_ማርያም
ሰላም ለማኅጸንኪ ለእግዚአብሔር ማኅፈዱ፤
ዘሐነጸኪ የማነ ዕዱ፤
ማርያም ድንግል ምዕዝት ዘእምናርዱ፤
ኀቤኪ ያንቀዓዱ ለረኪበ ኵሉ መፍቅዱ፤
ምስለ ካልኡ ዓይንየ አሐዱ።
#ዚቅ
ሃሌ ሃሌ ሉያ፤
ለቤተክርስቲያን ልዑል ሐነጻ፤
በጽድቁ ሐወጸ፤
እምነ ፀሐይ ይበርህ ገጻ።
#ወረብ_፮
ሃሌ ሃሌ ሉያ ለቤተክርስቲያን፤
ሐነጻ ልዑል ለቤተክርስቲያን።
#መልክዐ_ማርያም
በዝንቱ ቃለ ማኅሌት ወበዝንቱ ይባቤ፤
ለዘይስእለኪ ብእሲ ጊዜ ረከቦ ምንዳቤ፤
ብጽሒ ፍጡነ ትሰጠዊዮ ዘይቤ፤
ማርያም ዕንቊየ ክርስቲሎቤ ወምዕዝተ ምግባር እምከርቤ፤
ዘጸገየ ማኅጸንኪ አፈወ ነባቤ።
#ዚቅ
ኢይትአጸው አናቅጽኪ፤
ክቡራት ዕንቊ መሠረትኪ፤
ሠናይት ሰላማዊት፤
እንተ ናፈቅራ በጽድቅ፤
መዓዛ አፉሃ ከመ ኮል።
#ወረብ_፯
ኢይትአጸው አናቅጽኪ ክቡራት ዕንቊ መሠረትኪ፤
ሠናይት ሰላማዊት "እንተ ናፈቅራ"/፪/ በጽድቅ።
#ማኅሌተ_ጽጌ
በሠላስ አዕባን ገጸ ሥላሴሁ ለአምሮ፤
ሐኒጾ ቤትኪ ድንግል ድኅረ ፈጸመ ሣርሮ፤
አመ ወረደ ለበዓል ምስሌኪ በአማኅብሮ፤
እንዘ ይብል ቃለ ለዘምሮ ልዑል ቀደሰ ማኅደሮ፤
ደናግል ለጽጌኪ ዘበጣ ከበሮ።
#ዚቅ
በሥላሴሁ ሐነጸ ጥቅማ፤
ቤተ ማርያም ሰመየ ስማ፤
በሥላሴሁ ሐነጸ ጥቅማ።
#ወረብ_፰
በሥላሴሁ "ሐነጸ"/፪/ ጥቅማ ለማርያም፤
ሰመየ ስማ ቤተ ማርያም።
#ምልጣን
ተቀደሲ ወንስኢ ኃይለ ኦ ቤተ እግዚአብሔር፤
እስመ ናሁ ንጉሥኪ በጽሐ ዘያበርህ ለኪ በኃይሉ፤
ለዛቲ ቤት ሣረራ አብ ቀዲሙ ለዛቲ ቤት፤
ሐነጻ ወልድ ለዛቲ ቤት፤
ወፈጸማ መንፈስ ቅዱስ።
#እስመ_ለዓለም
አመ ትትሐነጽ ኢየሩሳሌም፤
በዕንቊ ሰንፔር ወበከርከዴን በዕንቊ ክቡር፤
ዓረፋቲሃኒ ወማኅፈዲሃኒ በወርቅ ንጹሕ፤
ወመርህባሰ ለኢየሩሳሌም ዘቢረሌ፤
በዕንቊ አጶሮግዮን ወበዕንቊ ሦፎር ትትገበር፤
እንዘ ይብሉ በኲሉ ፍናዊሃ ሃሌ ሉያ፤
ይሴብሕዎ እንዘ ይብሉ፤
ይትባረክ እግዚአብሔር ዘአልዓላ ለጽዮን እምኵሉ ዓለማት።
#ቅንዋት
አመ ትትሐነጽ ኢየሩሳሌም በዕጸ መስቀሉ ክቡር፤
ወአመ ትትቄደስ በዕደዊሁ ለልዑል፤
ኢየሩሳሌም ቤተክርስቲያን ትዌድሶ።
መልካም በዓል ይሁንልን !!!
#ተክለ_ቴዎፍሎስ_ሰንበት_ትምህርት_ቤት
https://www.tg-me.com/yekdset_selase_lejoch
◦━━━━⁰⁰❖⁰⁰━━━━◦
#መልክዐ_ሥላሴ
ሰላም ለኵልያቲክሙ እለ ዕሩያን በአካል፤
ዓለመክሙ ሥላሴ አመ ሐወጸ በሣህል፤
እምኔክሙ አሐዱ እግዚአብሔር ቃል፤
ተፈጸመ ተስፋ አበው በማርያም ድንግል፤
ወበቀራንዮ ተተክለ መድኃኒት መስቀል።
#ዚቅ
በዕንቊ ሰንፔር ትትሐነጽ ወበመረግድ፤
ሃሌ ሉያ ለአብ፤
ሐጹር የዓውዳ፤
ትበርህ እምከዋክብት፤
ሃሌ ሉያ ለወልድ፤
ሃሌ ሉያ ወለመንፈስ ቅዱስ፤
ጽዮን ቅድስት ቤተክርስቲያን፤
ደብተራ ፍጽምት።
#ነግሥ
ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ፤
ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤
መሠረተ ሕይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ፤
ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤
እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኰት ስሙ።
#ዚቅ
እግዚአብሔር ውእቱ ብርሃንኪ ለዓለም፤
ወመሠረትኪ ለትውልደ ትውልድ፤
ኢየኀልቅ ብዝኃ ሰላምኪ፤
ወነገሥት ይትቀነዩ ለኪ፤
ያመጽኡ አምኃኪ እምርኁቅ ብሔር።
#ወረብ_፩
እግዚአብሔር ውእቱ ብርሃንኪ ለዓለም እግዚአብሔር፤
"ወመሠረትኪ"/፪/ እግዚአብሔር።
#መልክዐ_ማርያም
ሰላም ሰላም ለዝክረ ስምኪ ሐዋዝ፤
እምነ ከልበኔ ወቊስጥ ወእምነ ሰንበልት ምዑዝ፤
ማርያም ድንግል ለባሲተ ዓቢይ ትዕዛዝ፤
ይስቅየኒ ለለጽባሑ ወይነ ፍቅርኪ አዚዝ፤
ከመ ይሰቅዮ ውኂዝ ለሠናይ አርዝ።
#ዚቅ
በሐ በልዋ ተሳለምዋ፤
ዕግትዋ ለጽዮን ወሕቀፍዋ፤
ደዩ ልበክሙ ውስተ ኃይላ፤
እንተ ተሐንጸት በስሙ፤
ወተቀደሰት በደሙ፤
ወተአትበት በዕጸ መስቀሉ፤
ጌሡ ኃቤሃ እስመ ኃይለ እግዚአብሔር ላዕሌሃ።
#ወረብ_፪
"በሐ በልዋ"/፪/ ተሳለምዋ፤
ዕግትዋ ለጽዮን ወሕቀፍዋ ደዩ ልበክሙ ውስተ ኃይላ ለቤተክርስቲያን።
#መልክዐ_ማርያም
ሰላም ለሥዕርተ ርእስኪ ዘተንዕደ ጽፍሮሁ፤
ለአቡኪ በከናፍሪሁ፤
ማርያም ድንግል ለእግዚአብሔር ጽርሑ፤
ለገብርኪ እግዝእትየ እትኅድግኒ እላሁ፤
ከመ ኢይበሉኒ ጸር አይቴኑመ ምክሁ።
#ዚቅ
ወሀለወት አሐቲ ድንግል ጽርሐ ቅድሳቱ ይእቲ ለልዑል፤
መዓዛ አፉሃ ከመ ኮል፤
ወሥዕርታ ሜላት ፍቱል፤
ወዲበ ርእሳኒ አክሊል በትእምርተ መስቀል።
#ወረብ_፫
ወሀለወት አሐቲ "ድንግል"/፪/ አሐቲ ድንግል፤
መዓዛ አፉሃ ከመ ኮል/፪/።
#መልክዐ_ማርያም
ሰላም ለእስትንፋስኪ ዘመዓዛሁ ሕይወት፤
ከመ መዓዛ ዕፅ ኅሩይ ዘውስተ ገነት፤
ማርያም ድንግል ቤተ ቅድሳት፤
ጽንሕኒ ውስተ ሠናይ ወሰውርኒ እሞት፤
በአክናፍኪ ርግብየ ኅሪት።
#ዚቅ
ገነይነ ለኪ ኦ ወለተ ዳዊት፤
ጽርሐ ቅድሳቱ ለወልድ፤
ዘወርቅ ማኅፈድ፤
ወሡራሬሃ ዘመረግድ።
#ወረብ_፬
"ጽርሐ ቅድሳቱ ማርያም"/፪/ ዘወርቅ ማኅፈድ፤
ወሡራሬሃ ዘመረግድ ዘወርቅ ማኅፈድ።
#መልክዐ_ማርያም
ሰላም ለገቦኪ ዘሐመልማለ ወርቅ ክዳኑ፤
በከመ ዳዊት ይዜኑ፤
ማርያም ድንግል ለያዕቆብ ሞገሰ ስኑ፤
በልኒ እግዝእትየ አፈቅረከ አኮኑ፤
እንዘ ረዳኢትከ አነ ዘይክለከ መኑ።
#ዚቅ
ሃሌ ሃሌ ሉያ አዳም ሕንጼሃ፤
ሐመልማለ ወርቅ ገበዋቲሃ፤
ጽዮንሃ አምኁ ኪያሃ።
#ወረብ_፭
ሕንጼሃ "አዳም"/፪/ ሕንጼሃ ለቤተክርስቲያን፤
"ሐመልማለ ወርቅ"/፪/ ገበዋቲሃ ሐመልማለ ወርቅ።
#መልክዐ_ማርያም
ሰላም ለማኅጸንኪ ለእግዚአብሔር ማኅፈዱ፤
ዘሐነጸኪ የማነ ዕዱ፤
ማርያም ድንግል ምዕዝት ዘእምናርዱ፤
ኀቤኪ ያንቀዓዱ ለረኪበ ኵሉ መፍቅዱ፤
ምስለ ካልኡ ዓይንየ አሐዱ።
#ዚቅ
ሃሌ ሃሌ ሉያ፤
ለቤተክርስቲያን ልዑል ሐነጻ፤
በጽድቁ ሐወጸ፤
እምነ ፀሐይ ይበርህ ገጻ።
#ወረብ_፮
ሃሌ ሃሌ ሉያ ለቤተክርስቲያን፤
ሐነጻ ልዑል ለቤተክርስቲያን።
#መልክዐ_ማርያም
በዝንቱ ቃለ ማኅሌት ወበዝንቱ ይባቤ፤
ለዘይስእለኪ ብእሲ ጊዜ ረከቦ ምንዳቤ፤
ብጽሒ ፍጡነ ትሰጠዊዮ ዘይቤ፤
ማርያም ዕንቊየ ክርስቲሎቤ ወምዕዝተ ምግባር እምከርቤ፤
ዘጸገየ ማኅጸንኪ አፈወ ነባቤ።
#ዚቅ
ኢይትአጸው አናቅጽኪ፤
ክቡራት ዕንቊ መሠረትኪ፤
ሠናይት ሰላማዊት፤
እንተ ናፈቅራ በጽድቅ፤
መዓዛ አፉሃ ከመ ኮል።
#ወረብ_፯
ኢይትአጸው አናቅጽኪ ክቡራት ዕንቊ መሠረትኪ፤
ሠናይት ሰላማዊት "እንተ ናፈቅራ"/፪/ በጽድቅ።
#ማኅሌተ_ጽጌ
በሠላስ አዕባን ገጸ ሥላሴሁ ለአምሮ፤
ሐኒጾ ቤትኪ ድንግል ድኅረ ፈጸመ ሣርሮ፤
አመ ወረደ ለበዓል ምስሌኪ በአማኅብሮ፤
እንዘ ይብል ቃለ ለዘምሮ ልዑል ቀደሰ ማኅደሮ፤
ደናግል ለጽጌኪ ዘበጣ ከበሮ።
#ዚቅ
በሥላሴሁ ሐነጸ ጥቅማ፤
ቤተ ማርያም ሰመየ ስማ፤
በሥላሴሁ ሐነጸ ጥቅማ።
#ወረብ_፰
በሥላሴሁ "ሐነጸ"/፪/ ጥቅማ ለማርያም፤
ሰመየ ስማ ቤተ ማርያም።
#ምልጣን
ተቀደሲ ወንስኢ ኃይለ ኦ ቤተ እግዚአብሔር፤
እስመ ናሁ ንጉሥኪ በጽሐ ዘያበርህ ለኪ በኃይሉ፤
ለዛቲ ቤት ሣረራ አብ ቀዲሙ ለዛቲ ቤት፤
ሐነጻ ወልድ ለዛቲ ቤት፤
ወፈጸማ መንፈስ ቅዱስ።
#እስመ_ለዓለም
አመ ትትሐነጽ ኢየሩሳሌም፤
በዕንቊ ሰንፔር ወበከርከዴን በዕንቊ ክቡር፤
ዓረፋቲሃኒ ወማኅፈዲሃኒ በወርቅ ንጹሕ፤
ወመርህባሰ ለኢየሩሳሌም ዘቢረሌ፤
በዕንቊ አጶሮግዮን ወበዕንቊ ሦፎር ትትገበር፤
እንዘ ይብሉ በኲሉ ፍናዊሃ ሃሌ ሉያ፤
ይሴብሕዎ እንዘ ይብሉ፤
ይትባረክ እግዚአብሔር ዘአልዓላ ለጽዮን እምኵሉ ዓለማት።
#ቅንዋት
አመ ትትሐነጽ ኢየሩሳሌም በዕጸ መስቀሉ ክቡር፤
ወአመ ትትቄደስ በዕደዊሁ ለልዑል፤
ኢየሩሳሌም ቤተክርስቲያን ትዌድሶ።
መልካም በዓል ይሁንልን !!!
#ተክለ_ቴዎፍሎስ_ሰንበት_ትምህርት_ቤት
https://www.tg-me.com/yekdset_selase_lejoch
Telegram
የቅድስት ሥላሴ ልጆች ማህበር
ቅድስት ሥላሴ
#ማህበሩ አላማዉ
፩.ኦርቶዶክስአዊ ስርአትን የጠበቁ አስተማሪ ትምህርቶች፣ መዝሙር፣ጥያቄ እና መልሶችን ለተዋህዶ ልጆች ማቅረብ፤
፪.የሥላሴ ልጆችን ሰብስቦ ማህበር በመፍጠር ቅዱስ ስራዎችንመስራት …
የመወያያ ግሩፕ ላይ ቤተሰብ ለመሆን የምትፈልጉ
@enamsgen @enamsgen
ለማንኛዉም ሀሳብ አስተያየት @kiya17 ያድርሱን
#ማህበሩ አላማዉ
፩.ኦርቶዶክስአዊ ስርአትን የጠበቁ አስተማሪ ትምህርቶች፣ መዝሙር፣ጥያቄ እና መልሶችን ለተዋህዶ ልጆች ማቅረብ፤
፪.የሥላሴ ልጆችን ሰብስቦ ማህበር በመፍጠር ቅዱስ ስራዎችንመስራት …
የመወያያ ግሩፕ ላይ ቤተሰብ ለመሆን የምትፈልጉ
@enamsgen @enamsgen
ለማንኛዉም ሀሳብ አስተያየት @kiya17 ያድርሱን
መለአከ ሰላምነ ፪ ትርጉሙ ዜማ
❤️ መዝሙረ ማህሌት❤️
🌺 #መልአከ_ሰላምነ 🌺
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
መልአከ ሰላምነ ሊቀ መላእክት ዑራኤል (2)
ሰአል ወፀልይ በእንቲአነ አዕርቅ ፀሎተነ ቅድመ መንበሩ ለመድሃኒዓለም (2)
#ትርጉም ፦
አንተ የሰላም መልአክ ሊቀ መላእክት ዑራኤል (2)
ለምን ስለኛ ፀልይልን አሳርግ ፀሎታችንን በመንበሩ ለመድኃኔዓለም
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
መልአከ ሰላምነ ሊቀ መላእክት ዑራኤል (2)
ሰአል ወፀልይ በእንቲአነ አዕርቅ ፀሎተነ ቅድመ መንበሩ ለመድሃኒዓለም (2)
#ትርጉም ፦
አንተ የሰላም መልአክ ሊቀ መላእክት ዑራኤል (2)
ለምን ስለኛ ፀልይልን አሳርግ ፀሎታችንን በመንበሩ ለመድኃኔዓለም
Forwarded from የቅድስት ሥላሴ ልጆች (kiya)
#ትንሿ_ቤተክርስቲያን
(ቤታችን ውስጥ ያለችው የእናት የአባት እና የልጆች አንድነት፤ ኅብረት)
...የሳምንቱ መልእክታችን
ዓለም ኹሉ በንፍር ውኃ ሲጠፋ ከዚያ ጥፋት የቀረው የኖኅ ቤተሰብ ብቻ ነው - በትንሿ ቤተ ክርስቲያን !
በትንሿ ቤተክርስቲያን በደንብ ሲሠራ ከአንድ ቤተሰብ ብቻ ብዙ ቅዱሳን
ማፍራት ይቻላል፡፡ ለዚህ ጥሩ ማሳያውም የኤስድሮስ ቤተሰብ ነው። ከዚህ ቤተሰብ አምስት ቅዱሳን ተገኝተዋል፡፡ ሦስቱ ሊቃነ ጳጳሳት ናቸው፡፡ ኹለቱ ደግሞ ደናግል መነኮሳት ናቸው፡፡ ከሦስቱም ጳጳሳት መካከል ኹለቱ እጅግ የታወቁ ናቸው - ቅዱስ ባስልዮስ ዘቂሳርያ እና ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘኑሲስ !
እንደ ጲስጢስ፣ አላጲስና አጋጲስ የመሰሉ ልጆች ለማፍራት እንደ ሶፍያ የመሰሉ ወላጆች መኖር አለባቸው፡፡ እነዚህ የሚኖሩት ደግሞ ትንሿ ቤተ ክርስቲያን በአግባቡ ስትከፈት፣ ተከፍታም አገልገሎት ስትሰጥ ነው፡፡
ሰንበት ትምህርት ቤቶች ሲመሠረቱ የኢአማንያን ልጆች (ንኡሰ ክርስቲያኖችን) መሠረታዊ የቤተክርስቲያን ትምህርትን ለማስተማር እንጂ የምእመናን ልጆችን ለማስተማር አልነበረም፡፡ የምእመናን ልጆች መሠረታዊ የሃይማኖት ትምህርት መማር ያለባቸው ቤት ውስጥ ነው - ትንሿ ቤተክርስቲያን ውስጥ! ሰ/ት/ቤት መኼድ ያለባቸው ከሊቃውንት ብቻ የሚገኝ ትምህርትን ለመማር ወይም ለማገልገል ነው፡፡ ይህ ግን አሁን እየተደረገ አይደለም፡፡ ለምን? ትንሿ ቤተክርስቲያን ስለተዘጋች፡፡ እንደ ተዘጋች እንኳን የሚያስተውላት በጣት የሚቆጠር ሰው ነው፡፡
ዛሬ ትውልዱ በብዙ ነገሮች እየተፈተነ ያለው ከልጅነቱ አንሥቶ በተግባር የሚማርበት ትምህርት ቤት ስለ ተዘጋበት ነው - ትንሿ ቤተክርስቲያን !
በገጠር አብያተ ክርስቲያናት ተዘጉ ብለን የምንቆጨውን ያህል ስለዚህች ቤተክርስቲያን ብዙ ልናስተምር፣ ብዙ ልንደክም፣ ብዙ ልንለፋ ያስፈልጋል፡፡
በተለይ በተለይ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ይህቺን ቤተክርስቲያን ከተመረቁ በኋላ ለመክፈት ሰፊ ዕድል ስላላቸው ስለ ትንሿ
ቤተክርስቲያን ሰፊ ትምህርትና ግንዛቤ ሊሰጣቸው ይገባል፡፡
©ከመምህር ገብረ እግዚአብሔር ኪደ
@yekdset_selase_lejoch
@yekdset_selase_lejoch
@yekdset_selase_lejoch
(ቤታችን ውስጥ ያለችው የእናት የአባት እና የልጆች አንድነት፤ ኅብረት)
...የሳምንቱ መልእክታችን
ዓለም ኹሉ በንፍር ውኃ ሲጠፋ ከዚያ ጥፋት የቀረው የኖኅ ቤተሰብ ብቻ ነው - በትንሿ ቤተ ክርስቲያን !
በትንሿ ቤተክርስቲያን በደንብ ሲሠራ ከአንድ ቤተሰብ ብቻ ብዙ ቅዱሳን
ማፍራት ይቻላል፡፡ ለዚህ ጥሩ ማሳያውም የኤስድሮስ ቤተሰብ ነው። ከዚህ ቤተሰብ አምስት ቅዱሳን ተገኝተዋል፡፡ ሦስቱ ሊቃነ ጳጳሳት ናቸው፡፡ ኹለቱ ደግሞ ደናግል መነኮሳት ናቸው፡፡ ከሦስቱም ጳጳሳት መካከል ኹለቱ እጅግ የታወቁ ናቸው - ቅዱስ ባስልዮስ ዘቂሳርያ እና ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘኑሲስ !
እንደ ጲስጢስ፣ አላጲስና አጋጲስ የመሰሉ ልጆች ለማፍራት እንደ ሶፍያ የመሰሉ ወላጆች መኖር አለባቸው፡፡ እነዚህ የሚኖሩት ደግሞ ትንሿ ቤተ ክርስቲያን በአግባቡ ስትከፈት፣ ተከፍታም አገልገሎት ስትሰጥ ነው፡፡
ሰንበት ትምህርት ቤቶች ሲመሠረቱ የኢአማንያን ልጆች (ንኡሰ ክርስቲያኖችን) መሠረታዊ የቤተክርስቲያን ትምህርትን ለማስተማር እንጂ የምእመናን ልጆችን ለማስተማር አልነበረም፡፡ የምእመናን ልጆች መሠረታዊ የሃይማኖት ትምህርት መማር ያለባቸው ቤት ውስጥ ነው - ትንሿ ቤተክርስቲያን ውስጥ! ሰ/ት/ቤት መኼድ ያለባቸው ከሊቃውንት ብቻ የሚገኝ ትምህርትን ለመማር ወይም ለማገልገል ነው፡፡ ይህ ግን አሁን እየተደረገ አይደለም፡፡ ለምን? ትንሿ ቤተክርስቲያን ስለተዘጋች፡፡ እንደ ተዘጋች እንኳን የሚያስተውላት በጣት የሚቆጠር ሰው ነው፡፡
ዛሬ ትውልዱ በብዙ ነገሮች እየተፈተነ ያለው ከልጅነቱ አንሥቶ በተግባር የሚማርበት ትምህርት ቤት ስለ ተዘጋበት ነው - ትንሿ ቤተክርስቲያን !
በገጠር አብያተ ክርስቲያናት ተዘጉ ብለን የምንቆጨውን ያህል ስለዚህች ቤተክርስቲያን ብዙ ልናስተምር፣ ብዙ ልንደክም፣ ብዙ ልንለፋ ያስፈልጋል፡፡
በተለይ በተለይ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ይህቺን ቤተክርስቲያን ከተመረቁ በኋላ ለመክፈት ሰፊ ዕድል ስላላቸው ስለ ትንሿ
ቤተክርስቲያን ሰፊ ትምህርትና ግንዛቤ ሊሰጣቸው ይገባል፡፡
©ከመምህር ገብረ እግዚአብሔር ኪደ
@yekdset_selase_lejoch
@yekdset_selase_lejoch
@yekdset_selase_lejoch
Forwarded from የቅድስት ሥላሴ ልጆች (kiya)
#ትንሿ_ቤተክርስቲያን
(ቤታችን ውስጥ ያለችው የእናት የአባት እና የልጆች አንድነት፤ ኅብረት)
...የሳምንቱ መልእክታችን
ዓለም ኹሉ በንፍር ውኃ ሲጠፋ ከዚያ ጥፋት የቀረው የኖኅ ቤተሰብ ብቻ ነው - በትንሿ ቤተ ክርስቲያን !
በትንሿ ቤተክርስቲያን በደንብ ሲሠራ ከአንድ ቤተሰብ ብቻ ብዙ ቅዱሳን
ማፍራት ይቻላል፡፡ ለዚህ ጥሩ ማሳያውም የኤስድሮስ ቤተሰብ ነው። ከዚህ ቤተሰብ አምስት ቅዱሳን ተገኝተዋል፡፡ ሦስቱ ሊቃነ ጳጳሳት ናቸው፡፡ ኹለቱ ደግሞ ደናግል መነኮሳት ናቸው፡፡ ከሦስቱም ጳጳሳት መካከል ኹለቱ እጅግ የታወቁ ናቸው - ቅዱስ ባስልዮስ ዘቂሳርያ እና ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘኑሲስ !
እንደ ጲስጢስ፣ አላጲስና አጋጲስ የመሰሉ ልጆች ለማፍራት እንደ ሶፍያ የመሰሉ ወላጆች መኖር አለባቸው፡፡ እነዚህ የሚኖሩት ደግሞ ትንሿ ቤተ ክርስቲያን በአግባቡ ስትከፈት፣ ተከፍታም አገልገሎት ስትሰጥ ነው፡፡
ሰንበት ትምህርት ቤቶች ሲመሠረቱ የኢአማንያን ልጆች (ንኡሰ ክርስቲያኖችን) መሠረታዊ የቤተክርስቲያን ትምህርትን ለማስተማር እንጂ የምእመናን ልጆችን ለማስተማር አልነበረም፡፡ የምእመናን ልጆች መሠረታዊ የሃይማኖት ትምህርት መማር ያለባቸው ቤት ውስጥ ነው - ትንሿ ቤተክርስቲያን ውስጥ! ሰ/ት/ቤት መኼድ ያለባቸው ከሊቃውንት ብቻ የሚገኝ ትምህርትን ለመማር ወይም ለማገልገል ነው፡፡ ይህ ግን አሁን እየተደረገ አይደለም፡፡ ለምን? ትንሿ ቤተክርስቲያን ስለተዘጋች፡፡ እንደ ተዘጋች እንኳን የሚያስተውላት በጣት የሚቆጠር ሰው ነው፡፡
ዛሬ ትውልዱ በብዙ ነገሮች እየተፈተነ ያለው ከልጅነቱ አንሥቶ በተግባር የሚማርበት ትምህርት ቤት ስለ ተዘጋበት ነው - ትንሿ ቤተክርስቲያን !
በገጠር አብያተ ክርስቲያናት ተዘጉ ብለን የምንቆጨውን ያህል ስለዚህች ቤተክርስቲያን ብዙ ልናስተምር፣ ብዙ ልንደክም፣ ብዙ ልንለፋ ያስፈልጋል፡፡
በተለይ በተለይ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ይህቺን ቤተክርስቲያን ከተመረቁ በኋላ ለመክፈት ሰፊ ዕድል ስላላቸው ስለ ትንሿ
ቤተክርስቲያን ሰፊ ትምህርትና ግንዛቤ ሊሰጣቸው ይገባል፡፡
©ከመምህር ገብረ እግዚአብሔር ኪደ
@yekdset_selase_lejoch
@yekdset_selase_lejoch
@yekdset_selase_lejoch
(ቤታችን ውስጥ ያለችው የእናት የአባት እና የልጆች አንድነት፤ ኅብረት)
...የሳምንቱ መልእክታችን
ዓለም ኹሉ በንፍር ውኃ ሲጠፋ ከዚያ ጥፋት የቀረው የኖኅ ቤተሰብ ብቻ ነው - በትንሿ ቤተ ክርስቲያን !
በትንሿ ቤተክርስቲያን በደንብ ሲሠራ ከአንድ ቤተሰብ ብቻ ብዙ ቅዱሳን
ማፍራት ይቻላል፡፡ ለዚህ ጥሩ ማሳያውም የኤስድሮስ ቤተሰብ ነው። ከዚህ ቤተሰብ አምስት ቅዱሳን ተገኝተዋል፡፡ ሦስቱ ሊቃነ ጳጳሳት ናቸው፡፡ ኹለቱ ደግሞ ደናግል መነኮሳት ናቸው፡፡ ከሦስቱም ጳጳሳት መካከል ኹለቱ እጅግ የታወቁ ናቸው - ቅዱስ ባስልዮስ ዘቂሳርያ እና ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘኑሲስ !
እንደ ጲስጢስ፣ አላጲስና አጋጲስ የመሰሉ ልጆች ለማፍራት እንደ ሶፍያ የመሰሉ ወላጆች መኖር አለባቸው፡፡ እነዚህ የሚኖሩት ደግሞ ትንሿ ቤተ ክርስቲያን በአግባቡ ስትከፈት፣ ተከፍታም አገልገሎት ስትሰጥ ነው፡፡
ሰንበት ትምህርት ቤቶች ሲመሠረቱ የኢአማንያን ልጆች (ንኡሰ ክርስቲያኖችን) መሠረታዊ የቤተክርስቲያን ትምህርትን ለማስተማር እንጂ የምእመናን ልጆችን ለማስተማር አልነበረም፡፡ የምእመናን ልጆች መሠረታዊ የሃይማኖት ትምህርት መማር ያለባቸው ቤት ውስጥ ነው - ትንሿ ቤተክርስቲያን ውስጥ! ሰ/ት/ቤት መኼድ ያለባቸው ከሊቃውንት ብቻ የሚገኝ ትምህርትን ለመማር ወይም ለማገልገል ነው፡፡ ይህ ግን አሁን እየተደረገ አይደለም፡፡ ለምን? ትንሿ ቤተክርስቲያን ስለተዘጋች፡፡ እንደ ተዘጋች እንኳን የሚያስተውላት በጣት የሚቆጠር ሰው ነው፡፡
ዛሬ ትውልዱ በብዙ ነገሮች እየተፈተነ ያለው ከልጅነቱ አንሥቶ በተግባር የሚማርበት ትምህርት ቤት ስለ ተዘጋበት ነው - ትንሿ ቤተክርስቲያን !
በገጠር አብያተ ክርስቲያናት ተዘጉ ብለን የምንቆጨውን ያህል ስለዚህች ቤተክርስቲያን ብዙ ልናስተምር፣ ብዙ ልንደክም፣ ብዙ ልንለፋ ያስፈልጋል፡፡
በተለይ በተለይ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ይህቺን ቤተክርስቲያን ከተመረቁ በኋላ ለመክፈት ሰፊ ዕድል ስላላቸው ስለ ትንሿ
ቤተክርስቲያን ሰፊ ትምህርትና ግንዛቤ ሊሰጣቸው ይገባል፡፡
©ከመምህር ገብረ እግዚአብሔር ኪደ
@yekdset_selase_lejoch
@yekdset_selase_lejoch
@yekdset_selase_lejoch
Forwarded from የቅድስት ሥላሴ ልጆች (kiya)
🔔 🍒 🔔
[ ወቅታዊ ]
"ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን" ወዘተ ... እያለ ራሱን የሚጠራው ቡድንና የጥፋት ጉዞው !
[ ከሰንበት ተማሪዎች የተሰጠ ምላሽ ]
[ ክፍል አንድ ]
🔔
"ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን" እያለ ራሱን የሚጠራውና ማንነታቸው በማይታወቁ ግለሰቦች የሚመራው ቡድን ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ፈጽሞ የማታውቀው አፈንጋጭ ቡድን ስለመሆኑ !
በዘመናት ውስጥ ሁሉ ሰይጣን ቤተክርስቲያንን ከመዋጋት ያረፈበት ፥ ቤተክርስቲያንም መከራ ከመቀበል የተለየችበት አንድም ጊዜ የለም፡፡ እስከ ምፅአት ቀን ድረስም አይኖርም፡፡ ቤተክርስቲያን እግዚአብሔር በገዛ ደሙ የመሠረታት በሁሉ የመላች አካሉ ናት፡፡ ፍጹም መልኳም አምላኳ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡ እርሷም አንድ ጊዜ ፍጽምት ሆና የተመሠረተችና ለቅዱሳንም የተሰጠች ናትና፡፡
ሰይጣን ቤተክርስቲያንን በዋናነት የሚፈትናት ደግሞ አንድነቷ ጠፍቶ ተከፋፍላና ተለያይታ ልጆቿም ተበታትነው እንዲጠፉ ለማድረግ ያስችላሉ ያላቸውን ክፋቶች ሁሉ በማድረግ ነው፡፡ ይህንንም በዘመናት ሁሉ ያለማቋረጥ ሲፈጽም ቆይቷል፡፡ ከሚመጣባቸው መንገዶች አንደኛውና ፈታኙ ለሕጓና ለሥርዓቷ የቀና በመምሰል ፥ የቤተክርስቲያን ጠበቃና ተሟጋች ሆኖ በመገለጥ መዋቅሯ እንዲዳከም ፥ መለያየትና መከፋፈል እንዲፈጠር ማድረግ ነው፡፡
የሰው ልጆችን ለእግዚአብሔር መንግሥት የምታበቃው ቅድስት ቤተክርስቲያን መሠረቷ አንድ ጊዜ በክርስቶስ ተጥሎ ከዚያም በቅዱሳን ሐዋርያት ታንጿል፡፡ በቅዱሳን ፥ በጻድቃንና በሰማዕታቱ ደምም ጸንቷል፡፡ ክብርትና ቅድስት ቤተክርስቲያን ሐዋርያዊት ናት፡፡ "ከተመሠረተው በቀር ማንም ሌላ መሠረት ሊመሠርት አይችልም" እንደተባለ፡፡" [፩ቆሮ.፫፥፲] መሥመሩ ከሐዋርያት ያልተቋረጠ ክህነታዊ ሥርዓት ያላት ናት፡፡
ይህ የቅድስት ቤተክርስቲያን ሰማያዊ አስተምህሮ በየጊዜው በዓለም በሚነሱ መጤ አስተሳሰቦችና አመለካከቶች እንዳይበከል በእርሱም አምነው ወደ እግዚአብሔር መንግሥት የሚጓዙ አማንያን አንድነታቸው እንዳይፈታ በእግዚአብሔር የተሠራው ጉባዔ ቅዱስ ሲኖዶስ ነው፡፡
ቅዱስ ሲኖዶስ አበው ሊቃነ ጳጳሳት ስለቤተክርስቲያን ዶግማ ቀኖና ሥርዓትና ትውፊት እንዲሁም አስተዳደር የሚመክሩበት በመንፈስ ቅዱስ የሚቃኝ ጉባዔ ነው፡፡ ይህም ፦ "ቅዱስ ሲኖዶስ ማለት ፓትርያርክ ሊቃነ ጳጳሳት ጳጳሳትና ኤጲስ ቆጶሳት የሚያደርጉት ዓቢይ ጉባዔ ነው፡፡" ተብሎ በሕገ ቤተ ክርስቲያን የተገለፀው ነው፡፡ /ሕገ ቤተክርስቲያን አንቀጽ ፪(፪)/፡፡ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋነኛ ዓላማ የቤተ ክርስቲያንን አንድነት መጠበቅ ነው፡፡ ቅዱስ ሲኖዶስ የቤተ ክርስቲያን የአንድነቷ መገለጫ ነው፡፡ በየጊዜው በሚወለዱ ክስተቶች ዶግማዊ ቀኖናዋ ሥርዓቷ ትውፊቷ እንዲሁም አስተዳዳሯ እንዳይፈታ መጠበቂያ ነው፡፡
ስለዚህ አንድ ኦርቶዶክሳዊ ምዕመን የሃይማኖታችን መሠረትና የእምነታችን ምስክርነት በሆነው በታላቁ ጸሎተ ሃይማኖት ላይ ፦ "ነአምን በአሐቲ ቅድስት ቤተክርስቲያን እንተ ላዕለ ኵሉ ጉባኤ ሐዋርያት" [ሐዋርያት በሰበሰቧት በአንዲት ክብርት ቤተክርስቲያን እናምናለን] ብሎ ፈጽሞ ያምናል፡፡ ይህንንም ይመሰክራል፡፡ የክብርት ቤተክርስቲያን አንድነት መገለጫዋ ደግሞ በመንፈስ ቅዱስ የሚመራው ቅዱስ ሲኖዶስ ነው፡፡ ማንም በቅዱስ ሲኖዶስ ከተቀመጡ የእምነት መመሪያዎች ፥ ሕግና ሥርዓቶች አፈንግጦ ቢወጣና ለመታዘዝ ፈቃደኛ ሳይሆን ቢቀር የክርስቶስ አካል ከምትሆንና በሰማይና በምድር ከሞላች ከቅድስት ቤተክርስቲያን ህዋስነት በገዛ ራሱ ተቆርጦ ይወድቃል፡፡
በዚህም በመሠረት "ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን" እያለ ራሱን የሚጠራውና ማንነታቸው በማይታወቁ ግለሰቦች የሚመራው ቡድን ቤተ ክርስቲያን የማታውቀው ፤ ከቅዱስ ሲኖዶስ ፈቃድና መመሪያ ውጪ የሚንቀሳቀስ አፈንጋጭ ቡድን መሆኑን ኦርቶዶክሳውያን ሊገነዘቡት ይገባል፡፡
አጽራረ ቤተክርስቲያንን ያስታግስል
በኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ ሃይማኖታችን እስከ መጨረሻው ያጽናን፡፡
ወስብሐት ለእግዚአብሔር ፡ ወለወላዲቱ ድንግል ፡ ወለመስቀሉ ክቡር አሜን፡፡
🔔 🍒 🔔
[ ወቅታዊ ]
"ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን" ወዘተ ... እያለ ራሱን የሚጠራው ቡድንና የጥፋት ጉዞው !
[ ከሰንበት ተማሪዎች የተሰጠ ምላሽ ]
[ ክፍል አንድ ]
🔔
"ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን" እያለ ራሱን የሚጠራውና ማንነታቸው በማይታወቁ ግለሰቦች የሚመራው ቡድን ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ፈጽሞ የማታውቀው አፈንጋጭ ቡድን ስለመሆኑ !
በዘመናት ውስጥ ሁሉ ሰይጣን ቤተክርስቲያንን ከመዋጋት ያረፈበት ፥ ቤተክርስቲያንም መከራ ከመቀበል የተለየችበት አንድም ጊዜ የለም፡፡ እስከ ምፅአት ቀን ድረስም አይኖርም፡፡ ቤተክርስቲያን እግዚአብሔር በገዛ ደሙ የመሠረታት በሁሉ የመላች አካሉ ናት፡፡ ፍጹም መልኳም አምላኳ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡ እርሷም አንድ ጊዜ ፍጽምት ሆና የተመሠረተችና ለቅዱሳንም የተሰጠች ናትና፡፡
ሰይጣን ቤተክርስቲያንን በዋናነት የሚፈትናት ደግሞ አንድነቷ ጠፍቶ ተከፋፍላና ተለያይታ ልጆቿም ተበታትነው እንዲጠፉ ለማድረግ ያስችላሉ ያላቸውን ክፋቶች ሁሉ በማድረግ ነው፡፡ ይህንንም በዘመናት ሁሉ ያለማቋረጥ ሲፈጽም ቆይቷል፡፡ ከሚመጣባቸው መንገዶች አንደኛውና ፈታኙ ለሕጓና ለሥርዓቷ የቀና በመምሰል ፥ የቤተክርስቲያን ጠበቃና ተሟጋች ሆኖ በመገለጥ መዋቅሯ እንዲዳከም ፥ መለያየትና መከፋፈል እንዲፈጠር ማድረግ ነው፡፡
የሰው ልጆችን ለእግዚአብሔር መንግሥት የምታበቃው ቅድስት ቤተክርስቲያን መሠረቷ አንድ ጊዜ በክርስቶስ ተጥሎ ከዚያም በቅዱሳን ሐዋርያት ታንጿል፡፡ በቅዱሳን ፥ በጻድቃንና በሰማዕታቱ ደምም ጸንቷል፡፡ ክብርትና ቅድስት ቤተክርስቲያን ሐዋርያዊት ናት፡፡ "ከተመሠረተው በቀር ማንም ሌላ መሠረት ሊመሠርት አይችልም" እንደተባለ፡፡" [፩ቆሮ.፫፥፲] መሥመሩ ከሐዋርያት ያልተቋረጠ ክህነታዊ ሥርዓት ያላት ናት፡፡
ይህ የቅድስት ቤተክርስቲያን ሰማያዊ አስተምህሮ በየጊዜው በዓለም በሚነሱ መጤ አስተሳሰቦችና አመለካከቶች እንዳይበከል በእርሱም አምነው ወደ እግዚአብሔር መንግሥት የሚጓዙ አማንያን አንድነታቸው እንዳይፈታ በእግዚአብሔር የተሠራው ጉባዔ ቅዱስ ሲኖዶስ ነው፡፡
ቅዱስ ሲኖዶስ አበው ሊቃነ ጳጳሳት ስለቤተክርስቲያን ዶግማ ቀኖና ሥርዓትና ትውፊት እንዲሁም አስተዳደር የሚመክሩበት በመንፈስ ቅዱስ የሚቃኝ ጉባዔ ነው፡፡ ይህም ፦ "ቅዱስ ሲኖዶስ ማለት ፓትርያርክ ሊቃነ ጳጳሳት ጳጳሳትና ኤጲስ ቆጶሳት የሚያደርጉት ዓቢይ ጉባዔ ነው፡፡" ተብሎ በሕገ ቤተ ክርስቲያን የተገለፀው ነው፡፡ /ሕገ ቤተክርስቲያን አንቀጽ ፪(፪)/፡፡ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋነኛ ዓላማ የቤተ ክርስቲያንን አንድነት መጠበቅ ነው፡፡ ቅዱስ ሲኖዶስ የቤተ ክርስቲያን የአንድነቷ መገለጫ ነው፡፡ በየጊዜው በሚወለዱ ክስተቶች ዶግማዊ ቀኖናዋ ሥርዓቷ ትውፊቷ እንዲሁም አስተዳዳሯ እንዳይፈታ መጠበቂያ ነው፡፡
ስለዚህ አንድ ኦርቶዶክሳዊ ምዕመን የሃይማኖታችን መሠረትና የእምነታችን ምስክርነት በሆነው በታላቁ ጸሎተ ሃይማኖት ላይ ፦ "ነአምን በአሐቲ ቅድስት ቤተክርስቲያን እንተ ላዕለ ኵሉ ጉባኤ ሐዋርያት" [ሐዋርያት በሰበሰቧት በአንዲት ክብርት ቤተክርስቲያን እናምናለን] ብሎ ፈጽሞ ያምናል፡፡ ይህንንም ይመሰክራል፡፡ የክብርት ቤተክርስቲያን አንድነት መገለጫዋ ደግሞ በመንፈስ ቅዱስ የሚመራው ቅዱስ ሲኖዶስ ነው፡፡ ማንም በቅዱስ ሲኖዶስ ከተቀመጡ የእምነት መመሪያዎች ፥ ሕግና ሥርዓቶች አፈንግጦ ቢወጣና ለመታዘዝ ፈቃደኛ ሳይሆን ቢቀር የክርስቶስ አካል ከምትሆንና በሰማይና በምድር ከሞላች ከቅድስት ቤተክርስቲያን ህዋስነት በገዛ ራሱ ተቆርጦ ይወድቃል፡፡
በዚህም በመሠረት "ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን" እያለ ራሱን የሚጠራውና ማንነታቸው በማይታወቁ ግለሰቦች የሚመራው ቡድን ቤተ ክርስቲያን የማታውቀው ፤ ከቅዱስ ሲኖዶስ ፈቃድና መመሪያ ውጪ የሚንቀሳቀስ አፈንጋጭ ቡድን መሆኑን ኦርቶዶክሳውያን ሊገነዘቡት ይገባል፡፡
አጽራረ ቤተክርስቲያንን ያስታግስል
በኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ ሃይማኖታችን እስከ መጨረሻው ያጽናን፡፡
ወስብሐት ለእግዚአብሔር ፡ ወለወላዲቱ ድንግል ፡ ወለመስቀሉ ክቡር አሜን፡፡
🔔 🍒 🔔