Telegram Web Link
የTelegram መስራች የሆነው Pavel Durov ታስሯል ‼️

በሰላም እንዲፈታ ፀሎታችን ነው።(ሸገር ክሪፕቶ)

@ethio_mereja_news
ከሸዋ አካባቢ የሚወጡ ፈጣን እና ታማኝ መረጃዎችን እንዲሁም የጦር ግንባር ዜናዎች የምታገኙበት ምርጥ ቻናል

ልጠቁማችሁ👇👇👇
   https://www.tg-me.com/SNN_merja
   https://www.tg-me.com/SNN_merja
ሰበር ዜና

በሊባኖስ የሚገኘዉ ይስራኤል ዋነኛ ባላንጣዉ ሄዝቦላ እስራልን በእሳት አጠባት፡፡

የኢራኑ ሄዝቦላህ እስራኤል ላይ የበቀል ጥቃቱን ዛሬ ለሊቱን መጀመሩን ሁሉም ይወቅልኝ ብሏል። የሄዝቦላህ አለቃ ሃሰን ነስረላህ አሁን የበቀል ሰይፋችን መውረድ ይጀምራል ብለው በቴሌቭዥን መስኮት ብቅ ባሉ በግማሽ ሰዓት ልዩነት ከሊባኖስ ወደ እስራኤል የሮኬት፣ ሚሳኤል እና ድሮን በረዶ ዘንቧል።

ባለፈዉ ወር መጀመሪያ ላይ በቤይሩት አቅራቢያ እስራኤል የሄዝቦላህ የጦር ኮማንደርን ለገደለችበት አፀፋ ነዉ በሚል በዛሬዉ ንጋት ላይ 320 የሚጠጉ ሮኬቶችንና ድሮኖችን አዝንቦ 11 የእስራኤል ወታደራዊ ጣቢያዎችን መምታቱን ዘ ጋርዲያን ዘግቧል፡፡

የሂዝቦላህ ዶፍ መዝነቡን ያየው የእስራኤል አየር ሃይልም በአንድ ግዜ 6 የሚጠጉ አሜሪካ ሰራሾቹን ኤፍ-15 ተዋጊ ጀቶችን ክተት ብሎ ወደ ሊባኖስ ጥሰው በመግባት ሊባኖስን እንደ ደረሰ ሰብል በሚሳኤልና ቦምብ ሲያጭዳት ታይቷል። በዚህ የእስራኤል ጥቃትም 40 የሚጠጉ የሄዝላህ ወታደራዊ ስፍራዎችን ማዉደሙን አስታዉቋል፡፡

የእስራኤል ከፍተኛ ወታደራዊ ቃል አቀባይ ሪር አድሚራል ዳንኤል ሃጋሪ በደቡባዊ ሊባኖስ ውስጥ “በደርዘን የሚቆጠሩ” የጦር አውሮፕላኖች የሄዝቦላህ መሸሸጊያ የሆኑ ኢላማዎችን እየመቱ ነዉ ሲሉ ገልፀዋል።
@ethio_mereja_news
በደብረፅዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) የሚመራው ህወሓት ማንኛውም አይነት የስልጣን ሹምሽር አልቀበልም ብሏል!!

በእነ ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) የሚመራው ህወሓት " በማንኛው የሃላፊነት እርከን በራስ ፍላጎት የሚደረግ የስራ ምደባና ሹምሽር ተቀባይነት የለውም " ብሏል።

የእነ ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) ህወሓት ለሁሉም የዞንና የወረዳ የድርጅቱ ፅህፈት ጠቅሶ ባሰራጨው ደብዳቤ ፥ " ከሰርዓታዊና ተቋማዊ አሰራር ውጪ የሚካሄዱ የስራ ምደባዎች ኢህጋዊ ብቻ ሳይሆኑ ተጠያቂነትን ያስከትላሉ " ሲል አስጠንቅቋል።

የጊዚያዊ አስተዳደሩ ፕሬዜዳንት ጌታቸው ረዳ ነሃሴ 17/2016 ዓ.ም በህወሓት የፓሊት ቢሮ አባልዋ ወ/ሮ ሊያ ካሳ ምትክ ፀጋይ ገብረተኽለ ገ/ክርስቶስ የደቡባዊ ምስራቅ ዞን አስተዳዳሪ በማድረግ ተሾመዋል።

ነሃሴ 18/2016 ዓ.ም የወጡ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት ደግሞ በሰሜናዊ ምዕራብ ዋና አስተዳዳሪና በቅርቡ ህወሓት ባካሄደው ጉባኤ የፓሊት ቢሮ አባል ሆነው በተመረጡት ተክላይ ገ/መድህን ምትክ የክልሉ የስፓርት ኮሚሽን ኮምሽነር የነበሩት ተኽላይ ፍቓዱ ተሹመዋል።

@ethio_mereja_news
አሳዛኝ መረጃ‼️

በኢትዮጵያ ፊልም ኢንዱስትሪ በርካታ ፊልሞችን በመስራት የሚታወቀው ተዋናይ ጌታቸው እጅጉ ( ባቡጅ )ትናንት ምሽት ከዚህ አለም በሞት ተልይቷል።

ባቡጂ የሞተው በችግር ምክንያት
እንደሆነ እየተነገረ ነው ።

ለመላው ቤተሠቦቹና ⁠ለአድናቂዎቹ መፅናናቱት ይሰጥልን።

ተዋናይ ጌታቸው እጅጉ ( ባቡጅ )
ነፍስህ በሰላም ትረፍ!!!

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
አትሌት ታምራት ቶላ በትውልድ አካባቢው አቀበባል ተደረገለት

በፓሪስ ኦሊምፒክ የወንዶች ማራቶን አሸናፊው አትሌት ታምራት ቶላ በዛሬው ዕለት በትውልድ አካባቢው አሌልቱ ከተማ ደማቅ አቀባበል ተደረገለት።

አትሌቱ በከተማው ሲደርስ የአካባቢው ማህበረሰብ፣ የወረዳው አመራሮችና የአትሌቱ ቤተሰቦች የጀግና አቀባበል አድርገውለታል።

አትሌት ታምራት ቶላ በፓሪስ ኦሊምፒክ በማራቶን ክብረወሰን በማሻሻል ጭምር አሸንፎ ለኢትዮጵያ የወርቅ ሜዳሊያ ማስገኘቱ ይታወቃል።

በዚህም አትሌቱ የእነ አበበ ቢቂላን፣ ማሞ ወልዴን እና ገዛኽኝ አበራን ታሪክ በመድገም ስሙን ከታላላቆቹ የኦሎምፒክ አሸናፊ አትሌቶች ጎን እንዲመዘገብ ማድረጉ ይታወሳል ሲል ፋና ዘግቧል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
ቲክቶከሩ ጆን ጨምሮ በሽብር ተከሰሱ‼️

የፌደራል ፖሊስ የአቪዬሸን አሰራርን ጥሰዋል ባላቸው 6 ተጠርጣሪዎች ላይ የሽብር ወንጀል ምርመራ ጀመረ

የፌደራል ፖሊስ ሰሞኑን ከአዲስ አበባ መቀሌ ለጉዞ በተዘጋጀ አውሮፕላን ውስጥ የአቪዬሸን አሰራርን በጣሰ መንገድ ግርግርና ወከባ በፈጠሩ 6 ተጠርጣሪዎች ላይ የሽብር ወንጀል ምርመራ መጀመሩን አስታወቀ።
ተጠርጣሪዎቹ ዮሀንስ ዳንኤል በርሄ፣ አማኑኤል መውጫ አብርሃ፣ ናትናኤል ወንድወሰን ሹሜ፣ ኤልያስ ድሪባ፣ ይዲድያ ነጻነት አበበ እና እሌኒ ክንፈ ናቸው።
የፌደራል ፖሊስ የወንጀል ምርመራ ቢሮ የምርመራ መዝገብ እንደሚያሳየው፥ እነዚህ ተጠርጣሪዎች ተፈጥሮ በፈጠረው የአየር መዛባት ምክንያት አውሮፕላኑ መብረር አይችልም እየተባለ፣ አስገድዶ ለማስኬድ የፈጠሩት አምባጓሮ በወንጀል ሕጉ ተጠያቂ ያደርጋቸዋል ብሏል።

የፖሊስ የምርመራ ቡድን ተጠርጣሪዎች ላይ በወንጀል ተጠያቂ ለማድረግ ከተጀመረው ምርመራ ባሻገር፣ ከጸረሰላም ሃይሎች ተልእኮ ተቀብለው የተንቀሳቀሱ በመሆናቸው በሽብር ወንጀልም መጠርጠራቸውን ነው የሚያመላክተው።

በወቅቱ የአየር መንገዱ ከደህንነት ኃይሎች ጋር በመሆን በትዕግስት ቢማጸናቸውም፣ ድብቅ አጀንዳቸውን እያራመዱ በመሆናቸው አሻፈረን ማለታቸውንም በምርመራ መዝገቡ አካቷል።

ማህበራዊ ሚዲያን ለበጎ ተግባር መጠቀም ሲገባቸው፣ የሀገር ኩራት እና የራሳቸውን ንብረት የሆነውን አየር መንገድ አንቋሽሸው አሳዛኝ ተግባር ስለመሆኑም የፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ ገልጿል።

በመሆኑም እነዚህ በቁጥጥር ስር የሚገኙ 6 ተጠርጣሪዎችን ቢሮው በተላለፉት የሀገር ውስጥ እና ዓለም አቀፍ የበረራ አሰራር ጥሰት ብሎም በሽብር ወንጀሎች የምርመራ መዝገብ ነገ ነሀሴ 20/2016 ፍርድ ቤት እንደሚያቀርባቸው ለማወቅ ተችሏል።

@ethio_mereja_news
ለጥንቃቄዎ
ጥሩ እንቅልፍ የማይተኙባቸው ምክንያቶችን
ያስወግዱ!!

1. በውስጥዎ ጭንቀት ካለ።
2. የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎችን መጠቀም።
3. ከመኝታ በፊት ሲጋራ ማጨስ።
4. በቂ እንቅስቃሴ(ስፖርት) አለማድረግ።
5. በመኝታ ሰዓት አካባቢ ከመጠን በላይ የአልኮል መጠጦች መጠጣት።
6. የመኝታ ሠዓት ሲቃረብ ቡና መጠጣት።
7. ከፍተኛ የስብ መጠን ያለው እራት መመገብ።
8. የመኝታ ክፍልዎ የብርሃን እና የአየር ሁኔታ።
9. የሆርሞኖች መቀያየር (መለዋወጥ)።
10. በመኝታ ክፍል ውስጥ የቤት እንሰሳቶች ካሉ።

በሰላም እደሩ

@Merkato_media
16 ጅብ‼️

ዓለም ገና (ዳለቲ )ኣከባቢ ዛሬ ረፋድ ላይ ጅብ ኣንዲት የ4 አመት ህፃን በመውሰድ ይበላታል በዚህው የተበሳጨ የአከባቢው ሰው ርብርብ በማድረግ 16 ጅቦች ገድለዋል፡።

@sheger_press
@sheger_press
አርቲስት ኩራባቸው ደነቀ አርፏል።
ነፍስ ይማር 😢
" ቁርስ ስጡኝ አለ ። ሰርተው ሲያቀርቡለት ግን ሕይወቱ አልፏል "
***
ይህ የአርቲስት ኩራባቸው ደነቀ የዛሬ ሕይወት ነው ። ትናንት ከወዳጆቹ ጋር ሰላማዊ ግንኙነቱን ፈጽሞ ነው የገባው ። ዛሬ ጧትም ሰላማዊ ነበር ። ጧት አልጋ ላይ ሆኖ ቁርስ እንዲያዘጋጁለት ተናገረ ። ቁርስ አዘጋጅተው መኝታ ቤቱ ገብተው ሲቀሰቅሱት ግን በሕይወት የለም ። በቃ ! ይህ ነው የኩራ መጨረሻ ። ይኸው ነው የማናችንም ሕይወት ። ቁርስ ተሰርቶ እስኪቀርብ እንኳ ፋታ የማይሰጥበት ዓለም ።

የሦስት ልጆች አባት የነበረው ኩራባቸው ደነቀ ነገ ከ5:00 - 6:00 በቀጨኔ መድኃኒዓለም ስርዓተ ቀብሩ ይፈጸማል ።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
መንግሥት አዲስ የብር ኖቶችን ይፋ ሊያደርግ ነው በሚል በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ የሚዘዋወረው መረጃ ሐሰተኛ ነው!

መንግሥት አዲስ የ500 እና የ1000 ሺህ ብር ኖቶች ሊያትም ነው በሚል የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈትቤትን ሎጎ በመጠቀም በማኅበራዊ ሚዲያ የተሠራጨው መረጃ ሐሰተኛ መሆኑን ኢቢሲ አረጋግጫለሁ ብሏል፡፡

@ethio_mereja_news
2024/10/01 04:27:45
Back to Top
HTML Embed Code: