Telegram Web Link
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
በካናዳ እየኖረ ህዝብ መሃል ፊቱን ማሳየት ፈርቶ ማስክ ፊቱ ላይ አድርጎ የኦሮሞ ህዝብ ለሥልጣን መገዳደል አለበት ጦርነት መቀጠል አለበት እያለ ነው
ዲያስፖራው አሁን አሁን ውጪ ተቀምጦ እልቂትን መታገትን የሴቶች እና ህፃናትን መደፈር የገበሬውን ለቅሶ በማባባስ ላይ ነውን
#NoMoreWar
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ሽመልስ አብዲሳ ያለ እንቅልፍ እየሰራ ያለው ከተረጂነት ከለማኝነት ከተመፅዋችነት እንድትወጡ ነው አግዙት እንጂ አታሳዱት
የድንጋይ ዘመን አስተሳስብ ካልሆነ በቀር በጎጥ በመንደር በወንዝ አስተሳስብ እኔ ሥልጣን ካይ ፊጥ ካላልኩ ብሎ ልማት መጎተት ትምህርት ቤት ማቃጠል ትራክተር ማቃጠል የብሄር ብሄረስቦች መሳቂያ ለታሪክ ጥላሸት ከመሆን የሚመጣ ነገር የለም
የኦሮሞ ህዝብ አንገብጋቢው ስላም እና ልማት ብቻ ነው
ወጣቶች እየተደራጃቹ ገብታቹ ሥሩ እራሳቹሁን በኢኮኖሚ አሻሽሉ ለሥልጣን ጥመኞች መጠቀምያ አትሁን ።
የእገታ ገንዘብ የሚካፈሉ አክቲቪስቶችን እንዴት እንለያቸዋለን ???


1 ፈፅሞ ጦርነት ይቁም ስላም ይምጣ የሚለውን ቃል መስማት አይፈልጉም።


2 ከአንደበታቸው ከፁሁፎቻቸው. ፋሽስት እና ኢምፖየር የሚለው አይጠፋም።

3 ለህውሀት ለየት ያለ ፍቅር አላቸው ።

4 ልማት ተስራ እንዲባል ጨርሶ አይፈልጉም

5 የሀገር መከላከያን ያጥላሉ እየመሰሉ እራሱን ፋኖ ብሎ የሚጠራውን የአማራ ሸኔ ትግል ይደግፋሉ።

6 የኛ መንገድ ሃይማኖት ነው እኛ ያልባረክነው እኛ ያላልነው እኛ ያልወሰነው አይሆንም የሚል አመለካከት አለባቸው።


7 ጦርነት ይቁም እርቅ ይምጣ የሚላቸው ስው በጠቅላላ ካድሬ ይላሉ ህዝብ ከሆነ የካድሬ ቤተስብ ብለው ይሳደባሉ


8 ዘመኑን መዋጀት አይችሉም ቅድመ ሥልጣኔ አስተሳስብ ዝግመተ ለውጥ አለባቸው።

9. የሚያወሩት የሚፅፉት ክርስቶስ ቼክ ብታደርጉት ነጭ ውሸት ነው ።

10. ለኦሮሞ ህዝብ ደንታ የላቸውም የህፃናት የእናቶች እልቂት የስው መፈናቀል የንብረት መውደም ለነሱ አያሳስባቸውም የሚካፈሉት ገንዘብ አይቋረጥ እንጂ በለው ፍለጠው ቁረጠው 3ሺ በአንድ ቀበሌ ብቻ ፈጀን ሲሉ ትሰማላቹ።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
እፉኝት እንደማንኛውም እንሰሳ ሲሆን፣ ከፍተኛ መርዛማነት ያለው የእባብ ዝርያ ነው። ይህ መርዛማ እባብ በድሮ ጊዜ በከፍተኛ ደረጃ እንደነበረ ይታወቃል፥ በአሁን ሰዓት ግን እየጠፋ የመጣ የእባብ ዝርያ እንደሆነ በስፋት ይነገራል። እንደውም የተለያዩ ጽሁፎች እንደሚያመለክቱት ይህ የእባብ ዝርያ በ “World’s Deadliest Snakes” ውስጥ እንደሚገኝ ያሳያሉ። ብዙ ጊዜ መጥፎ /ክፉ/ ባህሪ ያላቸውን ሰዎች በዚሁ በእፉኝት ገፀ-ባህሪ መግለፅ የተለመደ ነው፣ በተለይ በመንፈሳዊ እምነት የወንጌል ትምህርት ላይ በስፋት ይነገራል። ለምሳሌ፦

እናንተ የእፉኝት ልጆች፥ ከሚመጣው ቍጣ እንድትሸሹ ማን አመለከታችሁ? (ማቴዎስ፡ 3:7 ፥ ሉቃስ; 3:7)

እናንተ የእፉኝት ልጆች፥ ክፉዎች ስትሆኑ መልካም ለመናገር እንዴት ትችላላችሁ? በልብ ሞልቶ ከተረፈው አፍ ይናገራልና። (ማቴዎስ፡ 12:34)

ተብሎ በግልጽ ተጽፏል።

ይህ እንዴት ሊባልቻለ፣ ትርጓሜውስ ምንድን ነው ቢሉ??

የሴቷ እፉኝት የእድሜ ጣሪያዋ አርግዛ እስከምትወልድ ብቻ የተገደበ ነው። በተመሳሳይ የባሏም እድሜ ከሷ ግንኙነት (ሩካቤ) እስኪያደርግ ብቻ ነው።

ነገሩ እንዲህ ነው፡ እፉኝት ከእባብ የሚለያት ነገር በከፍተኛ መርዛማነቷ እና እንደ እባብ እንቁላል ሳይሆን በማርገዝ መውለዷ ነው። እንዲሁም በተፈጥሮዋ በአንድ ጊዜ የሩካቤ ግንኙነት ብቻ ነው የምታረግዝው። ባል የመጀመሪያ ሩካቤ ካደረገ በሗላ ሚስት የባሏን ብልት ትበላና ትገድለዋለች።

እሷም የመውለጃዋ ጊዜ በደረሰ ሰዓት ልጆች የሚወጡት እንደ ብዙዎች እንሰሳት በማህፀኗ ሳይሆን ምህጸንና ሆዷን በልተው በመቅደድ ስለሆነ እሷም እንደ ባሏ ትሞትና የወለደቻቸው ልጆች ያለ እናትም ያለ አባትም ያድጋሉ። የተወለዱት ልጆችም ጊዜያቸው ሲደርስ (ለፍተወተ ስጋ ሲደርሱ) ሴቷ ከግንኙነት በሗላ የባሏን ብልት በልታ ገድላው የእርግዝና ጊዜዋን ባል አልባ ሆና ትቆያለች፤ ወንዱም ብልቱ ተበልቶ እድሜ ስለማይኖረው ሞት እጣ ፈንታው ይሆናል፤ እሷም በመውለጃ ወራቷ በልጆቿ አንጀቷ ተዘርግፎ ትሞትና ልጆች ያለወላጅ አድገው የነሱም እጣ ፋንታ ተመሳሳይ ሆኖ የእፉኝት የህይወት ዑደት በዚህ መልኩ ይቀጥላል ማለት ነው።

ይህን የእፉኝትን ዑደተ-ህይወት ለማንሳት የተፈለገው በእኛ በሰዎችም በህዝብ ትግል ሥም እየማሉ እየተገዘቱ ለሥልጣን ጥማት ብለው እድሜ ዘመናቸውን ያሳደገቻቸውን ሀገር እና ማህበረስብ ከጠላት ተልኮ ወስደው እንደ እፉኝት አይነት የህይወት ዑደትን የሚያከናውኑ የሰው እፉኝቶች መኖራቸውን ለመጠቆም ነው።

አንዳንድ ሰዎች ወደ ስልጣን ማማ ወይም የተሻለ ቦታ ላይ ሲሆኑ ያሳደጋቸውንና የወጡበትን ማህበረሰብ እንደ እፉኝት ይበሉታል። በሀገራችን ባህልም እንደ እፉኝት ያለ ገጸ-ባህሪ ያላቸውን ሰዎች “#የእናት_ጡት_ነካሽ#የበላበትን_ወጭት_ሰባሪ፣” ሌላም ሌላም በመባል ይሰየማሉ ማለት ነው።

በአሁን ስአት የክህደት አባት የሆነው ህውሃትን ጨምሮ ነፃ አውጪ ነን ባዮች የጠላት ፈረስ በመሆን እናት ሀገራቸውን እየወጉ ነው ከስነዚህ ውስጥ አንዱ የአማራ ሸኔ (ፋኖ ) ነው ።

የኢትዮጵያ ህዝብ መዝግብ !!!
ስቴት ዲፓርትመንት እንዳሳወቀው ከሆነ ዜጎች ከዛሬ ሴፕቴምበር 18/2024 ጀምሮ ፓስፖርታቸውን በኦንላየን ማሳደስ የሚችሉበትን አገልግሎት ጀምሯል::

____

Exciting news! Renewing your passport just got a whole lot easier! 🎉

We are thrilled to announce our Online Passport Renewal (OPR) system is available to U.S. citizens 24/7. Now, millions of Americans can renew their U.S. passport online at their convenience and from the comfort of their own homes!

🖥️ Secure and paperless process
⏱️ Saves time and effort
💯 No more printing forms, writing checks, or mailing in applications

This is just one way we're modernizing services to better serve you.

Want to see if you qualify? Check out travel.state.gov/renewonline and take the first step towards hassle-free passport renewal today!
-እውን በዚህ ሴራ ዳግም የሚሸወድ አማራ ይኖራል?

-ትላንት የሻብያ-ህወሀት ጥምረት በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ ያደረሱትን በደል ተረስቶ ዳግም የግብፅ-ሻብያ-ህውሀት ጥምረትን ለመቀላቀል የሚፈልግ የአማራ ነፃ አውጪ ይኖራል ተብሎ ይገመታል?

-ትላንት ይሄ ጥምረት ኢትዮጵያን ወደብ አልባ በአማራ ክልል የነበረውን እንደ ጣና በለስ አይነት ግብፅ ጥቅሜን ይነካል ያለችውን ፕሮጄክት ያፈራረሰ ነበር

-ታድያ አዲሱ የግብፅ-ሻብያ-ህወሀት-ፋኖ ጥምረት የህዳሴ ግድብን ለማፍረስ ይሆን?

የግብፅ ፖለቲከኞች በሶሻል ሚዲያ ሚያጋሩት ተመልከቱ

የኢትዮጵያ ህዝብ ከመከላከያ ጎን ተሰለፍ
የትግሬ ሸኔ የደብረፅዮን ቡድን መፈንቅለ መንግስት ሊያደርግብኝ ነው ሲል የጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዘዳንት ጌታቸው ረዳ ቡድን አስታወቀ
https://www.youtube.com/live/6RL2Fa8Tbv0?si=D0L3xIh5KahS07Hg

የኦሮሞ ህዝብ ስቃይ አይራዘም ተደራድራቹ ስላም አውርዳቹ ግቡ እና ውስጥ ሥሩ በመሃል ህዝብ አይለቀ እናንተም ተበልታቹ አትለቁ የምንለው ከማንም በላይ የህዝባችን ጉዳይ ስለሚገደን ነው

ዛሬ አዲስ ምንጭ ይዞ የወጣው ዘጋባ እጅግ ያሳዝናል መነጋገር መደማመጥ ተከባብሮ አብሮ መስራት እየተቻለ አላስፈላጊ መስዋትነት ተከፈለ የኦሮሞ ህዝብ የደሀ ደሀ ሆነ
አሁንም ቢሆን ተደራደሩ ስላም አምጡ

#NoMoreWar
መሥርያ ይዘቅዘቅ ድርድር ይደረግ ስላም ይምጣ !!
የእናቶች የአባቶችን ልመና ለቅሶ ስምተው ከየአቅጣጫው በመግባት ላይ ናቸው እነዚህ የኦሮሞ ልጆች በምዕራብ ሸዋ ሚዳቀኚ ወደ ህዝባቸው ተመልሰዋል።

ለስላም መቼም አይረፍድም !!

አባቶችን እናቶችን ስምታቹ አክብራቹ በመግባታቹ ልትመስገኑ ይገባል ።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የግብፅ ፈረሶች የባንዳ ስንስለታዊ ጥምረት።
Forwarded from Addis Standard Amharic
ዜና፡ በ #ኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን በተፈጸመ ጥቃት የቀበሌ አስተዳዳሪና የፓርቲ ኃላፊ መገደላቸው ተገለጸ

በኦሮሚያ ክልል በምስራቅ ወለጋ ዞን ኪራሙ ወረዳ መስከረም 4/2017 ዓ.ም.በተፈጸመ ጥቃት የአካባቢው አስተዳዳሪ እና የፓርቲ ሃላፊ መገደላቸው ተገልጿል።

በጥቃቱ የሲሬ ዶሮ አስተዳደር ሃላፊ የሆኑት አቶ አላምሮ ረታ እና በሲሬ ዶሮ ከተማ የብልጽግና ፓርቲ መሪ የነበሩት አቶ አክሊ ፍቃዱ ህይወታቸው ማለፉን የተጎጂ ዘመድ የሆኑት አቶ ግርማ ተፈራ ተናግረዋል።

ጥቃት አድራሾቹ “የፋኖ ሚሊሻዎች ናቸው” ሲሉ የገለጹት የስፍራው ነዋሪዎች አንድ ሌላ የአካባቢው አስተዳዳሪ መቁሰሉንም ለአዲስ ስታንዳርድ ገልጸዋል።

ተጨማሪ ያንብቡ፦ https://wp.me/pfjhHd-1pk
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የኢትዮጵያ ቀንደኛ ጠላት የክፋት ሁሉ አባት ነፃ አውጪ ነኝ ባዮችን የጡት አባት ሻቢያ የአፋር ህዝብን በdisease እየጩረሳቸው ነው
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የኢትዮጵያ ሀገራችን የውስጥ ስላም የሚመጣው የሻቢያ እጅ ሲቆረጥ ነው ክላሽ ተሸክሞ በየጫካው ልማት ሲያወድም የገበሬውን ከብት አርዶ ሲበላ የሚውል እናቶችን እና ህፃናት የሚደፍር እያገተ ገንዘብ የሚቀበል ሀገራችንን እየበጠበጡ ህዝባችንን እያስጨነቁ ያሉትን የሚረዳው ሻቢያ ነው ሻቢያ ደሞ የግብፅ ተላላኪ ነው
ባለጌን መቅጣት እና ስርዓት ማስያስ መቀጠል አለበት
2024/09/21 11:05:06
Back to Top
HTML Embed Code: