Telegram Web Link
የኦሮሞ እናቶች እምባ የኦሮሞ አባቶች እምባ ፈሶ አልቀረም ትክክለኛ የኦሮሞ ልጆች የሆኑ እየገቡ እነዚህ ምትመለከታቸው ወለጋ ዛሬ እጅ የሰጡ ናቸው።

በተለይ ወለጋ ውስጥ ያለው ሃይል በድርቅ ጊዜ መጥተው የሰፈሩ ትግሬዎች ልጆቻቸው ወለጋ ባለው ሃይል ውስጥ ተቅላቅለው ብዙ ወንጀል እየሰሩ ነው

ትክክለኛ ኦሮሞዎቹ ነገሩ የተገለጠላቸው ወደ ህዝባቸው እየተመለሱ ነው

የኦሮም ህዝብ ስላም እስኪመለስ አሁንም #NoMoreWar እንላለን

ለሰላም መቼም አይረፍድም !!!
የአማራ ሸኔ እታገልለታለው ለሚለው ህዝብ የሚሰራው ጥፋት ይሄ ነው

#አማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን ስናን ወረዳ ረቡዕ ገበያ ከተማ ሁለት መምህራን ትናንት መስከረም 8 ቀን 2017 ዓ.ም “በታጠቁ ኃይሎች በአሰቃቂ ሁኔታ መገደላቸውን” የዞኑ አስተዳደር አስታወቀ።

የምስራቅ ጎጃም ዞን አስተዳደር ዛሬ ባወጣው የሃዘን መግለጫ፤ ግድያ የተፈጸመባቸዉ መምህራን በረቡ ገበያ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በመምህርነት ሙያ ሲያገለግሉ የነበሩት መ/ር ጌታ እንዳለ አንማው እና መ/ር አትንኩት ሁነኛው ናቸዉ ብሏል።

“በታጠቁ ኃይሎች መምህራኑ በአሰቃቂ ሁኔታ ግድያ የፈጸሙባቸዉ በ2017ዓ.ም የትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር እንቅስቃሴ አድርጋችኋል፤ ትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ ዉስጥ ለምን ትገባላችሁ? ወዘተ… በሚል ነዉ” ሲል አስተዳደሩ ገልጿል።

የዞኑ አስተዳደር በመግለጫው፤ “በአማራ ህዝብ ስም እየማሉ ንፁሃን የእዉቀት አባቶችን መግደል ከወንጀልም በላይ አፀያፊ የፀረ-አማራነት መገለጫ ተግባር ነው” ሲል ግድያውን አውግዟል።

አክሎም “የነገ ሃገር ተረካቢ የሆኑ ህጻናት እንዳይማሩ ለማድረግ ንፁህ መምህራንን መግደልና በመምህራን ላይ ፍርሃት መፍጠር ለአማራ ህዝብ ካለማሰብ የሚመነጭ እኩይ ድርጊትና ተግባር ነዉ” ብሏል።

አስተማሪ ገድለህ ምን አይነት ትውልድ ልታፈራ ነው ??
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የትግሬው ሸኔ የደብረፂዮን ቡድን ሻቢያን ተመክቶ የፕሪቶሪያውን ስምምነት ለማፍረስ እና ወደ ዳግም ጦርነት ለመግባት እየሰራ ይገኛል
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Oromiyaa Rice cluster

ሽመልስ አብዲሳ ለኦሮሞ ወጥሮ እየሰራ ነው !!
እነሆ!! የሃገር እንቁ ሃብትና የጥቁር ኩራት የሆነ እሬቻ ደረሰ
ኑ!!!!
ሁሉም ተጋብዛችኋል

ዘንድሮ በፊንፊኔ ከተማ ሆረ ፊንፊኔ እና በቢሾፍቱ ከተማ ሆራ ሃርሳዴ ለሚከበረው የእሬቻ በዓል የተለያዩ የዋዜማ ዝግጅቶች እየተደረጉ ይገኛሉ።
የኢሬቻ ኤግዚቢሽን እና ባዛር የካቲት 18 ቀን 2017 ጀምሮ በፊንፊኔ ኤግዚቢሽን ማዕከል እንደሚጀመር የኦሮሚያ ባህል እና ቱሪዝም ቢሮ አስታውቋል።
ባዛሩና ኤግዚቢሽኑ ሀገሬ ኢቭንትስ እና ፕሮሞሽን ከኦሮሚያ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ጋር በመተባበር እንደሚዘጋጅም ተገልጿል።
የካድሬ ቤተስብ ተብላቹ ብትሰደቡም በቅርቡ ስላማቹሁን ታገኛላቹ ዋቃ ከእናንተ ጋር ይሁን

#NoMoreWar
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
እንደ ፍየል ጠብሳቹ ብሏቸው እያለ በወለጋ እና በትግራይ ወንጀል ሲያስፈፅም የነበረው ወርቁ አይተነው ዱባይ ላይ ከተለያዩ ሴቶች ጋር እየማገጠ. ሀገር ቤት ላለው ግጭት ቤንዚን ሲያርከፈክፍ ይውላል
የሚገርም ነው አፋር ይሄንን የመሰለ የጤፍ ምርት በክላስተር አምርቷል ።
ከተሰራ የማይለወጥ ነገር የለም !
ይሄ የሴጣን ልጅ ትግራይ ላይ ስላም እንዲመጣ ቀን ከለሊት ጮሆ ስላም ሲመጣ እረፍት እንኳን ሳይወስድ የፋኖ ደጋፊ በመሆን የኦሮሞ ህዝብ ላይ ጦርነት ሲቀስቅስ እንዲህም ቄሮ ኦሮምያን ነፃ ካወጣ በኃላ ለሥልጣን ተብሎ የሚደረገውን ጦርነት በመደገፍ የኦሮሞ ህዝብ መከራ እንዲራዘም ሲሰራ የነበረ ኦሮሞ ጠል ግለሰብ ነው ሲያሞክሸው የነበረው ፋኖ እያስለቀስው ይገኛል
በየጫካ ያሉ ወንበዴዎችን ብደግፍም ባደግፋም ከወንበዴነታቸው ከዘራፊነታቸው ከደፋሪነታቸው አይመለሱም።
ትላንት ወያኔ የኦሮሞን ተፈጥሮ ሃብት ሲዘርፍ ያልነበረ ጦርነት

ትላንት ወያኔ የቱለማን ኦሮሞ ከመሬቱ በማፈናቀል systematically Genocide ሲፈፅም ያልነበረ ጦርነት

ትላንት አንድ ሚሊዮን በላይ የሃረርጌ ኦሮሞ ወያኔ ከአብዲ ኢሌ ጋር በመሆን ሲያፈናቅል ያልነበረ ጦርነት

ትላንት ወያኔ የነ ከፍያለውን እግር ሲቆርጥ እነ ስናይት መብራቱ የኦሮሞ እስረኞች ላይ እራቁቷን ሽንቷን ስትሸና ያልነበረ ጦርነት

ቄሮ ተደራጅቶ ነፃ ካወጣን በኃላ እኔ የተሻልኩ ኦሮሞ ነኝ ለኔ ሥልጣን ይገባል በሚል የሚደረግ ጦርነት መቆም አለበት

#NoMoreWar
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የውጪ ዜጋ ያየውን ለውጥ እንደዚህ ይመሰክራል አንተ የእገታ ገንዘብ እየተካፈልክ ፋሽትስ ኢምፖየሯ እያልክ ደርግ ያፈረስውን በለው ፍለጠው ቁረጠው እያልክ ትውላለህ ።
ገብተህ ብትሰራ ደሞ የበለጠ ለውጥ እንደሚመጣ አስብ።
ዘንድሮ በፊንፊኔ ከተማ ሆረ ፊንፊኔ እና በቢሾፍቱ ከተማ ሆራ ሃርሳዴ ለሚከበረው የእሬቻ በዓል የተለያዩ የዋዜማ ዝግጅቶች እየተደረጉ ይገኛሉ።

የኢሬቻ ኤግዚቢሽን እና ባዛር መስከረም 18 ቀን 2017 ጀምሮ በፊንፊኔ ኤግዚቢሽን ማዕከል እንደሚጀመር የኦሮሚያ ባህል እና ቱሪዝም ቢሮ አስታውቋል።

ባዛሩና ኤግዚቢሽኑ ሀገሬ ኢቭንትስ እና ፕሮሞሽን ከኦሮሚያ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ጋር በመተባበር እንደሚዘጋጅም ተገልጿል።

ለኢሬቻ ዋዜማ ሌሎች ኤግዚቢሽኖች እና ታላላቅ ኮንሰርቶች እየተዘጋጁ ነው።

በዘንድሮው ኢሬቻ ላይ ሚሊዮኖች ከሀገር ውስጥና ከውጭ ይታደማሉ ተብሎ ይጠበቃል።

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለኢሬቻ በኣል ለሚመጡ የዳያስፖራ ማህበረሰብ የአውሮፕላን ትኬት ዋጋ በ20 በመቶ እንደሚቀንስ ተገልጿል።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አንገት ቆራጩ የአማራው ሸኔ ጎንደር ላይ መከላከያ ሲመጣ እንደዚህ ነው እየተገፋፋ የሮጠው

የሃብታሙ አያሌው እና የዘመድኩንን ኪስ ለመሙላት የዚህን ያህል መከራ መብላት
2024/09/21 13:58:15
Back to Top
HTML Embed Code: