Telegram Web Link
https://www.facebook.com/share/p/aMp2kzHVhA93wB6R/?mibextid=qi2Omg

የአማራ ክልል ዳኞች ማህበር በአሰቃቂ ሁኔታ ተደፍራ ሂወቷ ባለፈው የ7 ዓመት ህፃን ሔቨንን በተመለከተ መግለጫ አውጥተዋል።
የመግለጫው ቅንጫቢ
- በሚዲያ ዘመቻ ዳኞችን የምትሳደቡ የሚዲያ ሰዎች እረፉ
- በፌደራል ሰቶችና ህፃናት ሚኒስተር ለህፃና ድምፅ በመሆናቹ ክስ እመሰርታለሁ
- ወንጀለኛው ይግባኝ መብት በመስጠታችን አንፀፀትም የሚሉ ሌሎችን ያካተተ መግለጫ አውጥተዋል።


ከዚህ በላይ መክሸፍ አለ ??? ደሞ የሃይማኖት ሃገር ይባልልኛል
#ማስታወሻ
ፋኖ መሬጌታ ያሬድ ተክለ ብርሃን ቄሮ ብርቱ ትግል አድርጎ ኦሮምያን ብቻ ሳይሆን መላውን ኢትዮጵያ ህወሃት ከሚባል ናዚ ነፃ ሲያወጣ ኤርትራ ውስጥ ከትመው የነበሩ ነፃ አውጪዎች እድሉን አግኝተው ሲገቡ የግንቦት ስባት አስተባባሪ የነበረ ኦነግ ወደ ሀገር ሲመለስ ኦነግን እንኳን ለሀገራቹ አበቃቹ ለማለት ከተለያየ ኦሮምያ ወደ ፊንፊኔ የመጡ 29 ኦሮሞዎች ያስገደለ በዚህም ታስሮ በነ ብርሃኑ ነጋ እና በኦርቶዶክስ አማላጅነት የተፈታ እንደ ይታወሳል።

የደቡብ እና የምዕራብ አፍሪካ አህጉረ ስብከት ዋና ስራ አስኪያጅ ሁኖ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ተሹሞ ዛሬ ጆሀንስበርግ ገብቷል።

እንደዚህ ኖ !!
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አላማ የሌለው ትግል ምታደርጉ ስዎች የኢትዮጵያን ህዝብ ይቅርታ እየጠየቃቹ ግቡ. ለደም ነጋዴዎች ብላቹ አንድያ ነብሳችሁን አትገብሩ ።
"የትግራይ ወጣት ዳግም ህይወቱን አይገበርም"

👉ጄኔራል ፃድቃን ገ/ትንሣኤ


ለህዝብ የሚያስብ እንደዚህ ነው ጦርነት በቃ ይላል ትግራይ ላይ ጦርነት ሲደረግ ሲንከባለሉ እና ጦርነት ይቁም ሲሉ የነበሩ ኦሮምያ ላይ ግን ጦርነት መቀጠል አለበት እያለ እልቂትን የሚስብከው የኦሮሞ ዲያስፖራ ትምህርት ሊወስድ ይገባል።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የሚሰሩ እጆች ይባረኩ
#በህወሓት ጉባኤ “የሚተላለፉ ውሳኔዎች ተቀባይነት የላቸውም” ሲል በአቶ ጌታቸው ረዳ የሚመራው ቡድን ባወጣው የአቋም መግለጫ አስታወቀ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የጦስ ዶሮ እየፈለጉ የሚሄዱ ጋዜጠኞች
በአዊ ዞን በተለያዩ ወረዳዎች የአገው ክልልነት ጥያቄን ፍርማ ከህዝብ እያሰባሰቡ የሚገኙ የአገው ተወላጆች ለእስር እየተዳረጉ መሆኑን የብሄረሱ ተወላጆች ገለፁ።

የአገው የክልልነት ጥያቄ የህዝብና ህገመንግስታዊ መብታችን ነው ያሉት የብሄረሰቡ ተወላጆች፣ ጥያቄውን ለማደናቀፍ ሌተቀን የሚሰሩ የክልሉ አመራሮች መኖራቸውን ገልፀዋል።

ለዚህም የጥያቄውን አስተባባሪዎች እና ከህዝቡ ፊርማ እያሰባቡ ባሉ ሰዎች ላይ የእስር ትእዛዝ አውጥተዋል ብለዋል
ህውሃት ለጦርነት እየተንደረደረ ነው የኢትዮጵያ ህዝብ እራሱን ያዘጋጅ
ኢትዮጵያን ካላደማ እና ካልዘረፈ መኖር የማይችለው ህወሃት የፕሪቶርያን ስምምነት በጣሰ መልኩ ጉባኤ አድርጎ እራሱን በመምረጥ ጦርነት ሊለኩስ ተዘጋጅቷል
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በፋኖ በቤታቸው በር ላይ በግፍ የተረ.ሸኑት ሟች አቶ ከተማ ሞላ ሲባሉ ሸዋ ውስጥ በአንፆኪያ ገምዛ መስኖ በሚባል ቀበሌ በግብርና ይተናዳደሩ የነበሩ ሲሆን በቅርቡ እግራቸው ላይ በፋኖ ጥይት ተመትተው ምርኩዝ ተደግፈው የሚንቀሳቀሱ ሲሆን ከመ.ረሸ.ናቸው በፊት ልብ ብላችሁ ካያችሁ የግራ እግራቸው አካል ጉዳተኛ መሆናቸው የሚታይ ሲሆን መደገፊያ ዱላቸውም ከጀርባቸው ከሚገኘው ድንጋይ ላይ ተደግፋ ቁማለች : የሚያሳዝነው ከመ.ረ.ሸናቸው በፊት ጋቢያቸውን አስወልቀው ኪሳቸው ውስጥ የነበረው ገንዘብ የወሰዱ ሲሆን ሌላኛው አንድ ፋኖ ደግሞ ቤታቸው ሰብሮ ገብቶ ገንዘብ እየዘረፈ ልክ ሲረሸኑ የጥይት ድምጽ ሰምቶ ከቤት ሲወጣ ይታያል ፣ ከረ.ሸ.ኗቸው በኃላም የገፈፏቸውን ጋቢ አስከሬኑን የሚያለብሱት ሲሆን ቪዲዩ ቀራጩ ደግሞ እንደ ጎርፍ በአንዴ የሚፈሰውን ንፁህ ደማቸውን ቁሞ ይቀርፃል።

በአሰቃቂ መልኩ የራስ ቅላቸው እስኪበተን በclose range ከፍተኛ የጥይቱ ጡዘትና ግፊት ባለው አገ.ዳደል የገደ.ላቸው ፋኖ ደጀኔ ከተማ ሲሆን በእስክንድር የሚመራው የመከታው ጦር አባል የአንፆኪያና ገምዛ ፋኖ መሪ እንደሆን ከቦታው በህዝቡ የሚወጡ መረጃዎች ጠቁመዋል ።

ይህው ነው ስለሚታገለው ትግል አላማና ግብ የሌለው ነፃነትን የማያውቀው የነፃ አውጭ ገ.ዳ.ይ ቡድን ነገ ከነገ በኃላም በከፋ እርምጃ ንፁሃን ዜጎችን በተመሳሳይ ተራ በተራ ይበላል : እየበላም ነው ።
በድጋሜ ነፍስዎ በሰላም ትረፍ 🙏
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ህወሃት/ወያኔ ናዚ ዘራፊ ቡድን ከኢትዮጵያ ሲባረር መጀመርያ ያደረገው የትግራይን ወርቅ በኮንትሮባንድ መሸጥ ሲሆን በቀጣይ ደሞ የትግራይን ወጣት ለሌላ ሀገር ሸጦ ማዋጋት ነው በሱዳን የእርስ በእርስ ጦርነት ለአልቡርሃን ተባብረው ሲዋጉ በጄነራል ደጎል ወታደሮች የትማረኩ ወያኔ የሸጣቸው የትግራይ ወጣቶች ናቸው
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Congratulations to DC Superior Court’s newest magistrate judge (a Howard University School of Law alum) Hon. Meti Abebe! She was sworn-in on Monday with loving family, friends and fellow staff in attendance to celebrate and welcome her. Read more about the event: https://www.dcbar.org/news-events/news/superior-court-welcomes-two-new-magistrate-judges

Council for Court Excellence
Washington Council of Lawyers
District of Columbia Bar

ሜቲ አበበ የምትባል ትውልደ ኢትዮጵያዊ በአሜሪካ ከፍተኛ ፍርድቤት ዳኛ በመሆን የመጀመርያዋ ኢትዮጵያዊ በመሆን ታሪክ ሰርታለች
የኢትዮጵያ ህዝብ የሚፈልገው ሰላም ነው ጦርነት ይቁም !!
2024/09/22 21:26:52
Back to Top
HTML Embed Code: