Telegram Web Link
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ለፕሮፖጋንዳ ሲሉ የኦሮሙማ ጦር የብርሃኑ ጁላ ጦር ይሉህና ለራሳቸው ጥቅም ደሞ ሲፈልጉት መከላከያ የመጨረሻው የኢትዮጵያ ምሽግ ይሉሀል
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ህውሃት ከዛ ሁሉ አውዳሚ ጦርነት በኃላ ዛሬም ጦርነት ለመጀመር ዳር ዳር እያለ እንደሆነ ይታወቃል የሞንጆሪኖም ንግግር አብይ አልቻለም የምትለው ህውሀት ተመልሶ ሀገር መምራት አለበት የሚል መንደርደርያ ነው. ህውሀት ባለፉት ሃያ ሰባት ዓመት በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ ግፍ የሰራ ሲሆን በተለይ የቱለማ ኦሮሞ ላይ ጆኖሳይድ በመፈፀም ከመሬቱ ላይ እንዲጠፋ ያደረገ ሲሆን የኦሮሞያን ሪሶርስ በመዝረፍ የራሱን ሶስት ትውልድ የሀብት ማማ ላይ እንዲወጣ ያደረገ ነው
ህውሀት በአሁን ሰዓት ላይ በረጅም እጁ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ላይ ያሉ ቀውሶች እና የተቀነባበሩ ግድያዎች ላይ ከኃላ በመሆን እያስፈፀመ ይገኛል
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የዝች ሀገር ውስብስብ ችግር መነሻው መንበረ ተክለሃይማኖት ነው ኦሮሞ የራስህን መንበረ ጴጥሮስ አጠናክር እና ከነዚህ አጋንንቶች እራስህን ለይ !!!
ዛሬ ማምሻውን በአሸባሪ ፋኖ በተፈጸመ ጥቃት በባህር ዳር ከተማ በ3 ቦታዎች ላይ 3 የእጅ ቦምቦች ጥቃት ተፈጽሟል። ሆምላንድ ሆቴል ላይ የአማራ ክልል ባለስልጣናት ስብሰባ ላይ ባሉበት ኢላማ የተደረገ መሆኑ ተዘግቧል። በቀበሌ 16 የገቢዎች መምሪያ ኃላፊዎች ኢላማ ተደርገዋል።
Forwarded from Gumaa Saaqqataa (Gumaa Saaqataa)
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ፈጣሪ በረሀብ ይቀጣሀል‼️
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በደቡብ ወሎ ዞን ለጋምቦ ወረዳ ገነቴ ከተማ ህዝባቸውን ሲዘርፉ የተገኙ ፋኖዎች
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
OnoAmhara የሚባል የወጠጤዎች ስብስብ ለኢትዮጵያ ህዝብ በተለይ ለኦሮሞ እና ለአማራ ህዝብ ሚመኙለት የሚያቅዱለት ድግስ ይሄ ነው።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ቅዥት ነው በህልማቹ ነው አትገቡም ብለናቹ ነበረ
#አፍሪካ_ህብረት ሊቀመንበር የ #ፕሪቶሪያው ስምምነት "እንዲከበርና ሙሉ በሙሉ እንዲተገበር" ጠየቁ

የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር “በአካባቢው ማህበረሰቦች መካከል እየተባባሰ የመጣውን ውጥረት በጥልቀት እየተከታተሉ” መሆኑን ገልጸው፤ የፕሪቶሪያው ስምምነት “እንዲከበርና ሙሉ በሙሉ እንዲተገበር” ጥሪ አቀረቡ።

የህብረቱ ሊቀመንበር በዛሬው ዕለት ባወጡት መግለጫ፤ ለጉዳዩ ምላሽ ለመስጠት “በጣም አዋጭ አካሄድ” የሆነው “የፖለቲካ ውይይት እንዲጀመር ጥሪ ያቀረቡ” ሲሆን በ #ህወሃት እና ፌደራል መንግስቱ መካከል በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ የተደረሰው የሰላም ስምምነት “እንዲከበር እና ሙሉ ለሙሉ እንዲተገበር ጠይቀዋል።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በወቅቱ የሀገር መከላከያ ሰራዊት ከወያኔ ጋር በሚያደርገው ጦርነት የኦሮሞ እና የደቡብ ተወላጆች ከኃላ እየተጨፈጨፉ ትጥቃቸውን እየወሰዱ ነው ብለን ስንጮህ እንደነበር ይታወቃል አሁን ጀነራል ዘውዱ እንዳረጋገጠው የኢትዮጵያ የሀገር መከላከያ ሰራዊት የኦሮሞ እና ደቡብ ተወላጆች በአማራ ህዝብ እንደተጨፈጨፉ በግልፅ ተናግሯል

ሀገሪቱ ውስጥ ምን እየተከናወነ እንደሆነ ለኢትዮጵያ ህዝብ ሊነገር ይገባል።
በአሉ ግርማ ስለ ኢትዮጵያውያን ምን ፅፎ ነበር?
ከተማዬ ፊንፊኔ በደንብ አፅዱልኝ
በገንዘብ፡ (ጽዱ ኢትዮጵያ)
ንግድ ባንክ: - 1000623230248
ብሔራዊ ባንከ ዶካር - 0101211300016
የአርቲስት፤ የሰብአዊ መብት ተቆርቋሪ፤ የታጋይ፤ ድምፃዊና ጊታሪስት ኤብሳ አዱኛ ነሃሴ 24, 1988 ዓ/ም በግፍ በፊንፊኔ ከተገደለና ከ28 አመታት በኃላ ክብሩን በሚመጥን መልኩ አጽሙ ያረፈበት የመቃብር ቦታው የክብር ሃውልት እንዲህ ተዘጋጅቶለታል።

ለአርቲስት ኤብሳ አዱኛ ፍቅራችሁን ክብራችሁን አድናቆታችሁን ገልፃችሁ ክብርና ዝናው ጠብቃችሁ አጽሙ ያረፈበትን ቦታ በክብር እንዲህ እንዲዘጋጅ በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ በገንዘብ በጉልበት በእውቀት ለተሳተፋችሁ ወገኖች በሙሉ ክብር ይገባችኃል።

ስም ከመቃብር በላይ ነው አርቲስት ኤብሳ አዱኛ ለኦሮሞ ህዝብ ፍትህ : እኩልነት: ነፃነት ለከፈለው የህይወት መስዋዕትነት እና ለኦሮሞ የኪነጥበብ እድገት ለአበረከተው ልዩ አስተዋጽኦ ሁሌም በትውልድና በታሪክ ህያው ነው !

Oromo Human rights activist, nationalist and Guitarist Ebbisa Addunya and his friend Obbo Tana Wayessa were shot dead by government gunmen on August 30th,1996 G.C. at Shiro Meda, Finifinne.

Name is beyond the grave. Artist Ebsa Adugna is always alive in history for his sacrifice of life for justice, equality and freedom of the Oromo people and for his special contribution to the development of Oromo art. The gravesite where his body was laid to rest in a manner befitting his dignity, has been prepared for him.

All those who have participated directly or indirectly with money, energy, and knowledge for the artist Ebsa Adugna by expressing your love, honor, and appreciation, and protected his honor and fame, so that the place where his remains rested will be kept with dignity deserve respect. Thank you all.

Negash Qemant
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ኢሳት በአንድ ወቅት ወደ ፊንፊኔ አትሂዱ ኢንቨስት አታድርጉ ሀብት ንብረት አታፍሩ ዘመቻ ይህንን ይመስል ነበረ.
Forwarded from Gumaa Saaqqataa (Gumaa Saaqataa)
ለሌሎች መጠለያ ሆኖ ከረሀብ እና ከብርድ መጠለያ የነበረው የሀረርጌ ማህበረሰብ በዚህ መልኩ ከቄኤው ተፈናቅሎ ካርቶን ለብሶ ይገኛል😢
2024/09/21 14:45:52
Back to Top
HTML Embed Code: