Telegram Web Link
በትግራይ ያለው ርሀብ አስከፊ ደረጃ ደርሷል የትግራይ ጊዛዊ አስተዳደርም አስቸኳይ ጊዜ አውጃል በተመሳሳይ በአማራ ክልል ስሜን ጎንደርም በጣም ብዙ ስው እና እንስሳዎች እያለቁ እንደሆነ እየተነገረ ነው ።
Forwarded from INFO - 24 (...)
ማህበረ ቅዱስ ያሬድ ዘ ኦሮቶዶክስ ተዋህዶ ትግራይ በሚባል ድርጅት አማካኝነት ለትግራይ ህዝብ ጊዜ የማይሰጠው አስቸኳይ የእርዳታ ጥሪ ድብዳቤ በክልላችንን ሲዳማ ለሚገኙ ተወካዮች ግልፅ ድብዳቤ ያለው ጥሪ ልኳል።

በመሆኑም ከሶስት አመት በላይ በከፍተኛ ጦርነት ላይ የሚገኘው የትግራይ ህዝብን ለመደገፍ በክልላችንን የምትገኙ ባለሃብቶች ወጣቶች የማንኛውም አይነት ገቢ አቅም ላይ የምትገኙ ለመልካሙ የትግራይ ህዝብ ድጋፍ በማድረግ እንድትተባበሩ እንጠይቃለን።

በዚህ የቁሳቁስ መሰብሰቢያ ቋሚ ቦታ ስለሚፈለግ ቋሚ ሱቅ ያላችሁ ወይንም ድርጅት ያላችሁ ግለሰቦች እንድትተባበሩን ለመጠየቅ እወዳለሁ!🙌🙏

በደብዳቤው ላይ በሚገኙ ሶስት አካውንቶች የገንዘብ ገቢ ማድረግ የምትችሉ ሲሆን የተለያዩ ቁስ-ነክ የተጠቀሱትንን የእርዳታ ድጋፎች ማድረግ የምትችሉ ደግሞ በከተማችንን ቋሚ ቦታ መቻችተን የምንገልፅ በሲሆን ለትግራይ ህዝብ እንድረስለት!🙏

በውስጥ አውሩኝ @TsegaabDawit
''ታንክና መድፍ አንባርክም እኛ፤ ባርከን ሂድና ሰውን ግደልበት አንልም፤ ሰውን ነው የምናሳልምበትና የምንባርከው።''

ብጹዕ አቡነ ኤልያስ ናቸው ሰሞኑ እንዲህ ያሉት።

ከሽፍታ ጋር ድርድር የለም፤ እፍኝ የማይሞሉት ጁንታዎች ለምን ትፈራላችሁ? ሰይጣን ይሻለናል ፣ አብይ አህመድ በትግራይ ያሳየውን ተዓምር በኦሮምያ ደግሞት እንዲያሳየን ነው ምንፈልገው ሲሉ ከርመው እንዘምታለን ብለው ዘምተው ዛሬ ቅዱስ ቅዱስ እየተጫወቱ ነው ያደረጋችሁት የሰራችሁት ሁሉ ተሰንዶ ተቅመጣል በዚህ ዘመን ምታጭበረብሩት ነገር የለም።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የኦሮሞ ብልፅግና Master Mind ባለ Road Map ብርሃኑ ነጋ የአብይ አህመድ የግል አማካሪ ኦሮሞን እርስ በእርስ እያጫረሰ ያለ ግለሰብ ነው
ሻቢያ በታሪኩ ለመጀመርያ ጊዜ ጥሩ ሥራ እየሰራ እንደሆነ ተስምቷል ይህውም ግብረሶዶሞችን እያሳደደ እያጠፋ ነው ተብሏል
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሰላማዊ ስልፉ በዋናነት ያስፈለገው ጦርነቱን ከአማራ ክልል አውጥቶ ፊንፊኔ ለማስገባት ነው ከራሳቸው አድምጡት
ዲያስፖራው ጦርነቱን ሚፈልገው የቤቱን ሞርጌጁ ለመክፈል ንግድ ቤት ለመክፈት ነው. ሀገር ቤት ያለህው ህዝብ ለራስህ እራስህ እወቅበት ።
ማይክ ሀመር #በአማራ እና #ኦሮምያ ክልሎች በመካሄድ ላይ ያለውን ግጭት በሰላማዊ ድርድር መፍትሔ እንዲያገኝ ለማስቻል ጥርት ለማድረግ ፊንፊኔ በቅርቡ ይገባሉ
ርዕስ አንቀጽ: #በኦሮምያ እና #አማራ ክልሎች የተፈጠሩ ግጭቶችን በድርድር ማስቆም የምርጫ ጉዳይ ሳይሆን የሀገሪቱን ብሔራዊ ደህንነት ማስጠበቅ ነው

በርዕስ አንቀጹ የተካተቱ ዋና ዋና ነጥቦች

#የዳሬሰላሙ ሁለተኛው ዙር የመንግስት እና የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት የሰላም ድርድር አወንታዊ ውጤት ካለማስመዝገቡ ባለፈ ሁለቱም ተደራዳሪዎች ለቀጣይ ዙር ድርድር ፍንጭ የሚሰጥ አካሄድ አለመከተላቸው የፈጠረውን ስጋት ገልጿል።

ሁለቱም ተፋላሚ ሀይሎች ይህንን እውነት አለመረዳታቸው እና አስፈላጊ የሆኑ በድርድር ሰጥቶ የመቀበል መርሆችን ተግባራዊ ካላደረጉ ዳፋው ለኦሮሞ ህዝብ ብቻ ሳይሆን ለሀገሪቱ ብሔራዊ ደህንነትም አደጋ የሚያስከትል መሆኑን ይሞግታል።

በኦሮምያ ክልል በመካሄድ ላይ ላለው ጦርነት ሰላማዊ መፍትሔ አለማምጣት ማለት በአማራ ክልል በመንግስት እና በፋኖ ታጣቂ ሀይሎች መካከል የሚካሄደውን ጦርነት የተራዘመ እንዲሆን የሚኖረው ተጽእኖ ከፍተኛ መሆኑን ጠቁሟል።

በአማራ ክልል የፋኖ ታጣቂ ቡድንን መሳሪያ ለማስፈታት በሚያደርገው ጥረት በከባድ መሳሪያዎች እና በድሮን የታገዘ ጥቃት በመፈጸም ላይ የሚገኝ በመሆኑ ንጹሃን ተገድለዋል፣ ንብረት ወድሟል ብሎ ይሞግታል።
https://addisstandard.com/Amharic/?p=2707
የቀቤና ህዝብ ላይ ጥቃት እየደረስ ነው የሚመለከታቹ የመንግሥት አካላት ጥቃቱን አስቁሙ

መረጃውን ለማግኘት ሊንኩን ይጫኑ

https://www.tg-me.com/Habib_Kedir
የአማራ ባንክ 460 ሚሊዮን ብር ኪሳር ቁልፍ ምንጩ ይሄ ነው።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ፊንፊኔ ውስጥ ጦርነት ይቁም በሚል ሰላማዊ ሰልፍ በመጥራት ብጥብጥ አስነስተን የመንግሥት ተቋምን እናወድማለን ባንኮች እና ሱቆችን እንዘርፋለን ከዛ መንግሥት ሲገድል ለአለማቀፍ ዜና ነግረን ፖለቲካ እንሰራለን ያሉ ስዎች መንግሥት ነው ጦርነት ማቆም ያለበት ወይስ ፋኖ የዘር ጭፍጨፋ ነው ማቆም ያለበት ? መልሱ የኢትዮጵያ ህዝብ ይመልሰው።
"ትናንት በፊንፊኔ እጅ ከፈንጅ ከተያዙት እና ለሽብር ግልጋሎት ሊዉሉ ሲዘጋጁ ከነበሩት ዕቃዎች መካከል የኤርትራ ፓስፖርት ይገኝበታል።

የሰልፉ ዓላማ ፊንፊኔን እንደ ባግዳድ ለማድረግ ነበር
የወላይታ ህዝብ ድምፅ ፣የፌደራል ሀይሉ ጠበቃ የሆኑት ረዳት ፕሮፌሰር #Asefa_Oyato_Wodajo በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ የፖሊሲ ጥናትና ተመራማሪ ተደርገው ተሹመዋል

መልካም የሥራ ዘመን !!
አትሌት #ለተሰንበት_ግደይ የዓለም አቀፍ የአትሌቲክስ የስፖርታዊ ጨዋነት ሽልማት አሸናፊ ሆነች

#አዲስ_አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2016: ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ለተሰንበት ግደይ የዓለም አቀፍ የአትሌቲክስ የስፖርታዊ ጨዋነት ሽልማት አሸናፊ ሆናለች፡፡

ትውልደ ኢትዮጵያዊት የሆነችው እና በአሁኑ ጊዜ ለሆላንድ የምትሮጠው ሲፋን ሐሰን በሩጫ ወቅት መውደቋ ይታወሳል፡፡

ይህን ተከትሎም አትሌት ለተሰንበት ግደይ ባደረገችው መልካም ተግባር የዓለም አትሌቲክስ የስፖርታዊ ጨዋነት አሸናፊ እንደሆነች ተሰምቷል፡፡

ኤፍ ቢ ሲ
መንግስት የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋት የምግብ #ዘይት#ስኳር እና #ሩዝ ከቀረጥ ነጻ ወደ አገር ውስጥ ማስገባቱን ገለጸ ይሄ እጅግ የሚያስመሰግን ተግባር ነው ። ነገር ግን የኢኮኖሚ አሻጥር እየሰሩ ያሉት ፊንፊኔ ውስጥ ያሉ የብርሃኑ ነጋ ቡድኖች ናቸው መንግሥት ኑሮ ውድነትን ለማረጋጋት ከፈለገ የኦሮሞ ወጣቶችን እያደራጅ ንግድ ውስጥ ይክተታቸው በነ ብርሃኑ ነጋ አሻጥር እንዲቆም የተደረገው የኦሮሞ አምራች ገበሬዎች ምርታቸውን ፊንፊኔ እያመጡ እንዲሸጡ ይደረግ ከዛ ውጩ ከቀረጥ ነፃ እንዲገባ ማድረጉ የብርሃኑ ነጋ ቡድንን ኪስ ከማደለብ ውጪ ለነዋሪዎች ሚፈይደው አንዳች ነገር የለም።
2024/09/24 11:21:35
Back to Top
HTML Embed Code: