Telegram Web Link
ለተከታታይ አምስት ዓመታት ዝናብ በመስተጓጎሉ በተከሰተ አስከፊ ድርቅ ከ 300 ሺሕ በላይ የቦረና ዞን ነዋሪዎች ተፈናቅለው በመጠለያ ጣቢያዎች ይገኛሉ፡፡ ከእነዚሁ ተፈናቃዮች ግማሽ ያህሉ ሴቶች ናቸው፡፡

በዞኑ ትልቁ ወደ ሆነው እና ከ 10 ሺሕ በላይ አባወራ ወይም ከ60 ሺሕ በላይ ተፈናቃዮች ወደሚገኙበት ዱብሉቅ የተፈናቃዮች መጠለያ ጎብኝተናል

በመጠለያ ጣቢያው ውስጥ በሚገኙ ሴቶች ላይ በተደጋጋሚ ጾታዊ ጥቃት መፈጸሙን እና እስከአሁን ድረስ የተመዘገበ 71 የአስገድዶ መድፈር ወንጀል መድረሱን የዱብሉቅ የተፈናቃዮች ጣቢያ ተጠሪ አወሉ ዋቆ ለዋዜማ ተናግረዋል፡፡

በባህል ተፅዕኖና ህፍረት ሳቢያ የጉዳቱ ሰለባ ሆነው ችግራቸውን ያልተናገሩ በርካታ ተጎጂዎች በመኖራቸው ቁጥሩ ከፍተኛ እንደሆነ መገመት እንደሚቻል የሰብዓዊ ድጋፍ ሰራተኞች ነግረውናል። ወንጀለኞችን ለይቶ ለሕግ ለማቅረብ አስቸጋሪ ሁኔታ መፈጠሩን ገልፀዋል፡፡

በመጠለያ ጣቢያው ውስጥ የአስገድዶ መድፈር ወንጀል የሚፈጸምባቸው አብዛኛዎቹ ሴቶች እድሜያቸው ከ18 አመት በታች የሆኑ እና ለአቅመ ሔዋን ያልደረሱ እንደሆኑም ተናግረዋል።

#ዋዜማ
#Ethiopia: #IDPs in Western #Oromia suffer from lack of aid, forced returns amid volatile security

For years, internally displaced people (IDPs) in Western Oromia, particularly in the #East_Wollega, #West_Wollega, #Kellem_Wollega, and #Horo_Guduru_Wollega zones, have been enduring dire conditions. However, relief operations are constrained due to security threats, exacerbating the crisis.

The majority of IDPs were uprooted from their villages due to the ongoing conflict between the Oromo Liberation Army (#OLA) and government forces, as well as recurrent attacks by the non-state armed militia called #Fano. Districts bordering the #Amhara region have been the epicenters of these displacements. According to recent assessments, there are an estimated 1.4 million IDPs residing in 141 camps spread over 11 zones and 96 districts in the Oromia region. Out of these, 753,674 displaced persons are in the four zones of Western Oromia alone.

One such heartbreaking story is that of Halima Ahmed, 29, who has been displaced twice within six years. In 2017, she was expelled from the Somali region due to political unrest and conflicts. After seeking refuge in Western Oromia, she managed to rebuild her life through farming. However, a cross-border attack in September 2022 uprooted her once again, causing trauma and leaving her and her two children homeless.

https://addisstandard.com/in-depth-idps-in-western-oromia-suffer-from-lack-of-aid-forced-returns-amid-volatile-security/
የኤርትራ ወታደሮች እና የአማራ ታጣቂዎች ከትግራይ በፕሪቶርያው ስምምነት መሰረት ሊወጡ ይገባል ሲሉ አስር መቀመጫውን አዲስ አበባ ያደረጉ ሀገራት ጥሪ አቀረቡ።

.
.
#Ethiopia: Blinken cautions “Eritrean forces must fully withdraw” from Ethiopia, says “both Ethiopia and #Eritrea must refrain from provocation and respect the independence, sovereignty, and territorial integrity of all countries in the region.”

Addis Abeba- #US Secretary of State Anthony Blinken cautioned “Eritrean forces must fully withdraw” from Ethiopia.

One year after a peace agreement, Eritrean forces continued occupying 52 Kebeles (districts) in north and north eastern #Tigray region where they continued committing atrocity crimes.

In his statement in connection with the first year anniversary of the AU brokered Cessation of Hostilities Agreement (COHA) between the Government of Ethiopia and the Tigray People’s Liberation Front (TPLF) signed in #Pretoria, South Africa a year ago today, Blinken said the “Agreement silenced the guns and ended a horrific two-year war that killed hundreds of thousands and forced millions to flee their homes.”

However, he acknowledged that “while TPLF forces have disarmed their heavy weapons and begun to demobilize, more actions are needed to bring lasting peace and stability to Tigray. Eritrean forces must fully withdraw.”

Secretary Blinken also said “both Ethiopia and Eritrea must refrain from provocation and respect the independence, sovereignty, and territorial integrity of all countries in the region.”

The US also repeated its earlier statements and said it remains “concerned about ongoing conflicts – in Amhara, Oromia, and elsewhere – that threaten Ethiopia’s fragile peace.”

“Continued human rights violations and abuses by multiple actors and the circulation of toxic rhetoric further erode a social fabric worn thin by war,” Blinken’s statement further said.

Full statement: state.gov/1st-anniversar
የኢትዩ ኤርትራ ጦርነት የሚቀር አይመስልም ኢሳያስ አፍወርቂ/ህግደፍ በማያዳግም መልኩ መጠረግ ያለበት ቢቻል ኢሳያስ አፍ ወርቂ እና አጋሮቹ ተይዘው መስቀል አደባባይ ላይ ህዝብ በተስበስበት በስቅላት ቢቀጡ ደስታዬ ወደር የለውም ።
Forwarded from Gumaa Saaqqataa (Gumaa Saaqataa)
አሜሪካን በአስቸኳይ የሻዕቢያ ሰራዊት የትግራይን መሬት እንዲለቅ ጠይቃለች። የኤርትራ የማስታወቂያ ሚኒስትር ባወጣው መግለጫ .."መሰረተ ቢስ የሆነ ውንጀላ" .. በማለት ክሱን አጣጥሎታል።

መረጃዎች እንደሚጠቁሙት በሰሜን ትግራይና በምዕራብ ትግራይ የሻዕቢያ ሰራዊት አሁንም የትግራይን መሬት እንደተቆጣጠረ ነው። የሚገርመው በሰሜን ትግራይ የኤርትራ መታወቂያ ለነዋሪዎች በጉልበት በመስጠት የያዛቸው ቦታዎች አሉ።

ከዚህ በላይ የሻዕቢያ ሰራዊት የኢትዮጵያ ሉአላዊነትን ተዳፍሮና መሬት ወሮ የሚቆይበት ምክንያት የለም። በሰላም አልወጣም ካለ ... በአለምአቀፉ ማህበረሰብ በዲፕሎማሲያዊ ጫና መሬቱን አለቅም ካለ ...

ተቀባይነት ያለው ፣ በአለምአቀፉ ማህበረሰብ ይሁንታ የሚሰጠው ፣ ከሀገር ከሉአላዊነት ሆነ ከብሔራዊ ጥቅም አንፃር የሚመዘዝ ካርድ እንደሚኖር ግልፅ ነው !!
Great networking event for those in DMV area.
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የሽሬ ተወላጅ ልዋም አዲስ በየነ በጦርነቱ ምክንያት ከትግራይ ሸሽተው ሊቢያ ከገቡት መሀል ነች አሁን ታግታ $12,000 ዶላር ቤተስቧ እንዲልኩ ተጠይቀው ባለመላካቸው እንደዚህ እያስቃዩ ለቤተሰቦቻ ቪዲዮ ልከዋል
የጃፓን መንግስት ለረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ የሃገሪቱን ከፍተኛ የወርቅ ኒሻን እውቅና መስጠቱን አስታወቀ።

እንኳን ደስ አለሽ!!!

መረጃው የጃፓን ኤምባሲ ፊንፊኔ ነው ።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በተዋህዶ ስር ተወሽቃችሁ የሚኒልክ ፓለቲካን የምታራምዱ እና አንድ ህዝብ ላይ ጥላቻን የምትነዙ የዲያብሎስ ልጆች እረፉ! ኦሮሙማ ሀጢያት አይደለም! መምህራችን ቃለ ህይወት ያሰማልን!
ትላንት ትግራይ ሃይሎች እና መንግሥት ሲደራደሩ እንዳርጋው በዳሶ በጭንቅላቱ ቆሞ እንኳን ደስ አላቹ እያለ በሁለት እግሩ ሲያጨበጭብ የነበረ እንዲሁም ፋኖ ከመንግስት ጋር ሲጋጭ ሚዲያ ላይ ወጥቶ ከኛ ጋር መደራደር ይችላሉ ጥያቄቸውን ካስተካከሉ እያለ ሲለፍፍ የነበረ. መንግሥት በሩን ለድርድር ይክፈት ኦሮምያ ላይ ስላም ይምጣ ሞት እና እንግልት ይብቃ ብዙ ደም ፈሰስ ስንል ሹል ምላሱን ይዞ ወጥቶ ሥም ማጠልሸቱን ተያይዞታል። በጦርነት ውድመት የንፁሀን እልቂ የዜጎች መፈናቀል አሸናፊ ተሸናፊ የሌላለ መከራ እያስከተለ እያየን ጦርነቱ እያስከተለ ያለውን የኢኮኖሚ ቀውስ እየተመለከትን ስላምን ይምጣ ስንል የሾለ ምንላስን ይዞ ወጥቶ ሥም ማጥፋት ተገቢ አይደለም አንተ ጦር ስበቅ እኛ ስላም ቢመጣ የምንመርጠውን ተወን

አሁንም ሁሉን አቀፍ ድርድር ይደረግ መንግሥት ለሰላም በር ይክፈት ።
ፊንፊኔ ውስጥ ሁለት መንግሥት አለ ከፊት የሚታይ ሥልጣን ላይ የሚታይ ነገር ግን መወስን የማይቻል ኦሮሞ ሲሆን

የታችኛውን መዋቅር የያዘ (shadow Government) የፊንፊኔን ኢኮኖሚውን ተቆጣጥሮ አሻጥር የሚስራ በገንዘብ ሃይል ሀገር የሚያስበጠብጡ የብርሃኑ ነጋ ቡድን ነው።
ባለጊዜ ነው ይሉኛል ጊዜው ቢሆንልኝ መች እጠላለሁ ? ግን እውነት ነው ወይ ? ባለጊዜ ነኝ ወይ ?

ሌሎቹ ተስማምተው እኛ ላይ ይነሳሉ ያፈጣሉ እኛ ግን እርስ በእርስ መስማማት አልቻልንም። ነው ፅንስ ሃሳቡ

አልበሙን አይቼ ተችቼው ነበር ነገር ግን እጅግ የበስለ ጊዜውን የሚመጥን Powerful የሆነ መልክት ይዟል

ለመሆኑ ሰለ ስላም አታውሩ የሚሉን ስዎች ስለ ስላም አትዝፈኑ ይሏቸው ይሆን ??

ለማንኛውም ሊንኩን ተጭናቹ ኮምኩሙ

የሙዚቃው ሊንከ 👇
https://youtu.be/ShPMgvYBD0o?si=n7lgpX9SMqZVBSEe
ኢሬቻ መልካ Baaroo 😊
ጋምቤላ
.
ጀዋር መሃመድን የተናደድንበት ከመጀመርያው ቀን አንስቶ አንተ እዛ ቁጭ ብለህ ህዝብ ታግሎ ያመጣውን ለውጥ OPDO ከአማራ ፅንፈኛ እና ከሻቢያ ጋር ግጥም ሀገር ልታወድም ነው ልጓም ይይዝላት ብለን እንዲሁም ሁሉም ህዝብ በእኩልነት ያይሀል ጎጠኝነት አቁም የሚል ነበረ በተረፈ ጃዋር ህዝብ አደራጅቶ ህዝባዊ እምቢተኝነት ለመምራት አቅሙን ለስከንድ መጠራጠር የለብንም ቄሮ ጅርቱ ማለት ብቻ ነው ሚጠበቅበት።
ዘመን !
2024/09/25 05:17:15
Back to Top
HTML Embed Code: